ሉሲ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ከጋና ጋር ላለባት ጨዋታ ዛሬ 11 ሰአት ላይ የወዳጅነት ጨዋታ ታድርጋለች፡፡ከናሚቢያ አቻዋ ጋር ለምታደርገዉ ጨዋታ እጅግ ረዥም ጉዙ ነዉ የሄደችዉ፡–በጋና በኩል...
ያለፉት 2 አመታትን በተከታተይነት የኢትዮጲያን ብሂራዊ ቡድን ወክለዉ የተሳተፉ ተጫዋቾች 90 ከመቶ ከሁለቱ ቡድኖች ነበሩ፡፡በዋና ተሰላፊነት ከግብ ጠባቂ እስከ አጥቂ በሁለቱም በኩል ሙሉ ብሂራዊ ቡድን ሰርተዉ...
መንግስት ባመቻቸዉ ቦታ በስካይፒ አሰልጣኞቹን እያናገረ ነበር ፌዴሬሽኑ፡-እናም 4ቱንም አሰልጣኞች አናግርዋል፡፡በደረጃ በተቀመጡት መሰረት 1-ጎራን ስቲቫኖቪች 2-ማሪያኖ ባሬቶ 3-ፊሊፖቪች በመጨረሻ ደረጃ ላይ ላርስ ኦሎፍን ለረዝም ሰአታት አነጋግርዋል፡፡...
ቱሳ ማለት ማገር ማለት ነዉ በወላይትኛ፡-1990ዎቹ መግቢያ ላይ ይህ ቡድን (ወላይታ ቱሳ) በኢትዮጲያ አግር ኳስ ተጽእኖ ፈጣሪ መሆን ችሎ ነበር፡፡የጥሎ ማለፍ ዋንጫን አንስቶ በአፍሪካ መድረክ ከኤርትራዉ...
በመጪው ዕሁድ ዊንድሆክ ላይ ከናሚቢያ እንዲሁም ከሳምንት በኋላ አዲስ አበባ ላይ ከካሜሩን አቻዎቹ ጋር የወዳጅነት ጨዋታ የሚያደርገው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ስዩም ከበደ...
ዛሬ አመሻሹን በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል በተደረገ የሽኝት ፕሮግራም የቀድሞ የዋልያዉ አሰልጣኞች በክብር ተሸኝተዋል፡፡የኢትዮጲያ እግር ካስ ፌዴሬሽን ለዋልያዉ 3ት አሰልጣኞች ላበረከቱት አስተዋጽኦ የገንዘብና የአይነት ሽልማት ሰጥትዋል፡፡ ለዋናዉ አሰልጣኝ...
27ት አሰልጣኞች አመልክተዉ 10ሩ በደረጃቸዉ መሰረት ተመርጠዉ ነበር፡፡ከዛ ወዲህ ትላንት ምሽት 5ት አሰልጣኞችን የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈጻሚ ለይትዋል፡፡በትላንቱ ዉይይት ከፍተኛ ትኩረት ያገኘዉና መከራከሪያ የሆነዉ ከአሰልጣኞቹ መሀል የተሻለ...
ከትላንት በስትያ ሊደረግ የነበረዉ የፌዴሬሽን ስብሰባ ትላንት ቀጥሎ በቀጣዩ የዋልያ አሰልጣኝ ዙሪያ ተነጋግርዋል፡፡10ሩ አሰልጣኞች ላይ ነበር ዉይይቱ፡–ትልቁ ክርክር የነበረዉ ከመስፈርቶቹ መሀል በብሂራዊ ቡድን ዉጤት ያመጡት ዉጤት...
ቡድኑ ባረፈበት ብሔራዊ ሆቴል ትላንት የመሸኛ የእራት ግብዣ ተደርጎለታል ቅዳሜ በዴንማርክ ኮፐንሀገን በሚካሄደው የዓለም ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ምሽት...
እኚህ ሰዉ በአርጀንቲና ታሪክ ወጣቱ አሰልጣኝ ሁነዋል፡፡በ22 አመታቸዉ ነዉ ማሰልጠን የጀመሩት፡–እንደ አዉሮፓዉያኑ አቆጣጠር በ1969 መሆኑ ነዉ፡፡ወደ 45ት አመታት በአሰልጣኝነት አሳልፈዋል፡፡በአርጀንቲንዮስ ጁንየርስ ነዉ አሰልጣኝነት የጀመሩት…ሰዉየዉ ዋልያዉን ለማሰልጠን...
ዛሬ ማን ዋልያዉን ያሰለጥናል የሚለዉ ወሳኝ ስብሰባ ይደረግበታል፡፡27ት አሰልጣኞች ተወዳደሩ፡፡ቴክኒክና ልማት ኮሚቴዉ ከ1እስከ27 ነጥብ ሰጠና ደረጃ አወጣላቸዉ፡፡ከዛም ወደ ስራ አስፈፃሚ መራቸዉ፡፡እናም ዛሬ ስራ አስፈፃሚዉ የቀረበለትን ዝርዝር...
የውድድር መርሀግብሩ ግራ በሚያጋባ መልኩ እየተቀያየረ እስካሁን የውድድር ዓመቱን አጋማሽ ጨዋታዎች ማጠናቀቅ ያልተቻለበት የ2006ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቀደም ብሎ በወጣላቸው ፕሮግራም ሳይካሄዱ የቀሩ ተስተካካይ ጨዋታዎችን በማስተናገድ...
በመጪው ሳምንት ቅዳሜ (መጋቢት 20-2006) በዴንማርክ ዋና ከተማ ኮፐንሀገን አስተናጋጅነት የሚደረገው 20ኛው የIAAF/AL-Bank የዓለም ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶችም ብርቱ ተፎካካከሪ ሆነው እንደሚቀርቡ የሚጠበቁበት ትልቅ ውድድር...
ደጀን ገብረመስቀል የፊታችን መጋቢት 21-2006 በአሜሪካ ካርልስባድ የሚደረገውን የ5 ኪ.ሜ. ውድድር በተከታታይ ለአራተኛ ግዜ በማሸነፍ አዲስ ታሪክ ለማፃፍ እንደሚሞክር ተናግሯል፡፡ በ2012ቱ የለንደን ኦሊምፒክ የ5000 ሜ....
በ2015 ሴኔጋል ለምታስተናግደው ከ20 ዓመት በታች የወንዶች አፍሪካ ዋንጫ ውድድር ለማለፍ የሚደረጉት የማጣሪያ ጨዋታዎች ከዚህ ወር መጨረሻ አንስቶ መከናወን ይጀምራሉ፡፡ ከረጅም ግዜ በኋላ በዚህ ውድድር ማጣሪያ...
በኡጋንዳ ካምፓላ በተከናወነው 3ኛው የአፍሪካ አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ኬንያ በውድድሩ ላይ የቀረቡትን ሁሉንም የወርቅ ሜዳልያዎች ጠራርጋ በመውሰድ ባለፉት ሁለት ውድድሮች ላይ የነበራትን የበላይነት አስጠብቃለች፡፡ ኢትዮጵያ በወጣት...
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሒልተን ሆቴል ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ የፊታችን ሚያዝያ 5 እና ሰኔ 8/2006 እንዲሁም መስከረም 4/2007 የሚካሄዱት የ7ኪ.ሜ. የኮካ ኮላ የጎዳና ላይ ተከታታይ ሩጫዎች ምዝገባ...
የፊታችን ዕሁድ መጋቢት ፯፡፪፻፮ በኡጋንዳ ካምፓላ በሚከናወነው ፫ኛው የአፍሪካ አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ትላንት ማምሻውን ውዽሩ ወደሚካሄድበት ስፍራ ያቀና ሲሆን ቡድኑ ጉዞውን ከማድረጉ...
By Pete O’Rourke – Follow me: @skysportspeteo | Last Updated: 11/03/14 Sky Sports understands Arsenal have agreed a new deal with highly-rated youngster Gedion Zelalem. The 17-year-old is regarded...
በፖላንድ ሶፖት በተካሄደው 15ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ተካፍሎ 2 ወርቅ፣ 2 ብር እና 1 ነሐስ ሜዳልያዎችን በማሸነፍ ከዓለም ሶስተኛ ከአፍሪካ አንደኛ የወጣው የኢትዮጵያ...