‘ድምፃችን ይሰማ’ የጠራው አገር አቀፍ ከአርብ ስግደት በኃላ የ3 ደቂቃ በተጠንቀቅ የመቆም መርሃ ግብር በተሳካ ሁኔታ መካሄዱን በገጹ ላይ ባወጣቸው ምስሎች ገለጸ። የእንቅስቃሴው መሪዎች የዛሬውን መርሃ...
ከኤርትራ ጋር በሚዋሰን ምእራብ ትግራይ ድንበር አካባቢ ሰርጎ ለመግባት የሞከሩ ከ30 የማይልቁ የሻዕቢያ ተላላኪዎች መደምሰሳቸውን የፌደራል ፖሊስ ገለፀ አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 3፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከኤርትራ ጋር...
አዲስ አበባ፣ ሀምሌ 1፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ድረ ገፅ ተጠቅመው የተለያዩ ፅሁፎችን በማውጣት ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለመናድ ተንቀሳቅሰዋል በሚል የተከሰሱት እና ጦማሪያን እየተባሉ ከሚጠሩት አስር ግለሰቦች...
Hacking Team የተባለው መንግስታዊ ያልሆነ የጣልያን የኢንተርኔት የስለላ ድርጅት እሱ እራሱ ሃክ ተደርጎ ከ400GB በላይ የሆነ የሚስጥር ሰነዱ ትላንት በሃከሮች Bit Torrent በተሰኘው መስመር ላይ ተለቋል። ...
ወቅታዊውን የሕዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች የፍርድ ሂደት አስመልክቶ ከ‹‹ድምፃችን ይሰማ›› የተሰጠ መግለጫሰኔ 29/2007፤ አዲስ አበባ/ኢትዮጵያበሙስሊሙ ህብረተሰብ ወኪሎች ላይ የተላለፈውን የግፍ ፖለቲካዊ ፍርድ አንቀበልም!በአንድነት በመቆም ለረጅም የትግል ጉዞ...
ሰበር ዜና! – መንግስት በሕዝበ ሙስሊሙ ወኪሎች ላይ ‹‹ጥፋተኝነት›› ወሰነ! የቅጣት ውሳኔ ለሐምሌ 27/2007 ተቀጥሯል። ፍርዱን አስመልክቶ የ‹‹ድምጻችን ይሰማ!›› ገጽ መግለጫ የሚያወጣ መሆኑም ታውቋል! #EthioMuslimCommitteeMembers #EthioMuslimCommitteeTrial
አዲስ አበባ ፣ሰኔ 26 ፣ 2007 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የምስራቅ ጎጃም ዞን የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና ጠበቃ አቶ ሳሙኤል አወቀን የገደለው ወጣት ትናንት በ19 አመት...
ትላንትና በታላቁ አንዋር መስጊድ ከአርብ ስግደት በኃላ ህዝበ ሙስሊሙ ላለፉት ሁለት አመታት ሲያደርገው እንደነበረው የታሰሩት የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴዎች አጋር መሆኑን አሳዬ። “ኮሚቴው ነጻ ነው”፣ “የተከሰስነው እኛው...
The British government told Ethiopia on Thursday its treatment of an imprisoned opposition figure, who is also a British national, was unacceptable and that the case...
“AFRICA DOESN’T need strongmen, it needs strong institutions.” Those were President Obama’s words when he addressed Ghana’s parliament in July 2009, during his first trip to...
ከያሬድ ኃይለማርያም ሰኔ 16፣ 2007 ዓ.ም. ከብራስልስ ‘የአፍሪቃ ድሃ ባይጠግብም እንኳ ቀምሶ ካደረ ይበቃዋል’ አይነት ንቀት የተሞላው የምዕራቡ አለም ምልከታ ከመቼውም ጊዜ በከፋ መልኩ አፍጦና አግጦ...
ቦርዱ ዛሬ ሰኞ ሰኔ 15 ፣2007 በሒልተን ሆቴል የመጨረሻውን የማጠቃለያ የምርጫ ውጤት ይፋ አደረጓል፡፡ ፓርቲው ለመራጭነት ከተመዘገበው ህዝብ 82.4 በመቶውን ድምፅ ማግኘቱ ታውቋል፡፡ በዘንድሮው ምርጫ 212...
መንግስት አይ ኤስ አይ ኤስን ለመቃወም በጠራው ሰልፍ ሰበብ የታሰሩት ወንይሸት ሞላ፣ ኤርሚያስ ፀጋዬ፣ ዳንኤል ተስፋዬና ቤትሄልየም አካለ ወርቅ ዛሬ ሰኔ 15/2007 ዓ.ም በቄራ ፍርድ ቤት...
የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችና አባላት ሰኔ 8/2007 ዓ.ም ደብረማርቆስ ከተማ የተገደለው የሳሙኤል አወቀ ለቅሶ እንዳይደርሱ ታገዱ፡፡ አመራሮቹና አባላቱ ዛሬ ሰኔ 13/2007 ዓ.ም በጠዋት ከአዲስ አበባ ተነስተው...
By Liban Golicha and Ali Abdi Updated Sunday, May 31st 2015 A Kenyan guard was killed and Moyale District Hospital stormed when Ethiopian forces and members...
• ‹‹በኃይል የተቀማ ድምፅ የሚመሰረት መንግስት በህዝብ ተቀባይነት የለውም›› • ‹‹በሂደቱ በመቆየታችን የኢህአዴግን አውሬነት አሳይተናል›› ኢ/ር ይልቃል • ‹‹የአፍሪካ ህብረት ራሱንም ሌላም ማዳን የማይችል የእንጨት ድስት ነው››...
ETHIOPIA’S MAY 24 PARLIAMENTARY AND REGIONAL ELECTIONS Press Statement Marie Harf Deputy Department Spokesperson, Office of the Spokesperson Washington, DC May 27, 2015 The United States commends...
የኢትዮጵያ ፌዴራሊያዊ አንድነት መድረክ ባለፈው እሁድ የተካሄደውን አምስተኛው አገር አቀፍ አጠቃላይ ምርጫ ውጤትን እንደማይቀበል ገለፀ። የመደረክ ከፍተኛ አመራሮች ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፥ በምርጫው ሂደት ላይ ችግሮች...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ5ኛውን ሀገር አቀፍ አጠቃላይ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤት ይፋ አደረገ። በዚህም መሰረት አዲስ አበባ ላይ ከ23 መቀመጫዎች ኢህአዴግ 23ቱንም መቀመጫዎች አግኝቷል። ከትግራይ ክልል ቦርዱ ከደረሱት የ31...