በቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ በወረቀት ደረጃ ከውድድሩ መጀመር በፊት ቡድኑ ባመዛኙ በጥሩ ብቃት ላይ የሚገኙ ወጣት አትሌቶችን ስላካተተ ቢያንስ የለመድናቸውን ሁለት ወይም ሶስት የወርቅ ሜዳልያ ድሎች እንደማያሳጣን...
በቶኪዮ ኦሊምፒክ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ቀናት የኢትዮጵያ አትሌቶች የተሳተፉባቸው የወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል፣ 800 ሜትር በሁለቱም ፆታዎች፣ እንዲሁም የሴቶች 5000 ሜትር ማጣሪያዎች ሌላኛዎቹ የኢትዮጵያውያን የትኩረት ማዕከል የነበሩ...
በቶኪዮ ኦሊምፒክ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የአትሌቲክስ ውድድር በተጀመረ በሁለተኛው ቀን በወንዶች አስር ሺህ ሜትር ኢትዮጵያውያንን እጅግ ያስደስተው ድል በወጣቱ ሰለሞን ባረጋ አማካይነት ተመዝግቧል፡፡ በ1980 ሞስኮ ላይ...
በስፔን ማድሪድ በተደረገው የመጨረሻ ውድድርም በአራት የሩጫ ፉክክሮች በአሸናፊነት አጠናቀዋል በዓለም አቀፉ አትሌቲክስ የበላይ ተቆጣጣሪነት ከጥር ወር መጨረሻ አንስቶ በአውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ በሚገኙ ስድስት ከተሞች...
By Ghion W. Dessie I just read a news article on The New York Times that questions the decision to award the Nobel Peace Prize for...
በፖላንዷ ግድኒያ ከተማ አስተናጋጅነት በተከናወነው 24ኛው የዓለም ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና የተናጠል ፉክክሩ በኬንያዊቷ ፔሬስ ጄፕቺርቺር እና በኡጋንዳዊው ጃኮብ ኪፕሊሞ የበላይነት ሲጠናቀቅ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተናጠል ሁለት የነሐስ...
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከምስራቅ አፍሪካ አቻዎቻቸው ጋር ለአሸናፊነት ይፎካከራሉ በባልቲክ ባሕር ዳርቻ የምትገኘው ትንሿ የፖላንድ ወደብ ከተማ ግድኒያ በሀገራት መካከል የሚካሄድ የዓመቱ ብቸኛ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድር...
The proposed construction of the new Africa Centre for Disease Control and Prevention (Africa CDC) headquarters in Addis Ababa, Ethiopia is supposedly expected to begin this year ahead...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ነሃሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም ሊያከናውነው አቅዶ ለነበረው አገራዊ አጠቃላይ ምርጫ ለድምጽ መስጫ ቀን የሚያገለግሉ ቁሳቁሶች ግዥን ማጠናቀቁ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሰረት ቀድመው...
PRESS RELEASES from The Congressional Black Caucus – June 23, 2020 In recent months negotiations have stalled and there has been an escalation of tensions on...
የብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ኤጀንሲ (NADO) ዛሬ ሰኔ 13/2012 ዓ. ም ባሳወቀን መረጃ መሠረት አትሌት እታፈራሁ ተመስገን ወዳጆ እ.ኤ.አ october 20,2019 ዓ. ም. በካናዳ በተካሄደው የወተር ፍሮንት...
For the past few weeks Egyptian society and media have been hysterical over Ethiopia’s construction of its Renaissance Dam. The public was suddenly bombarded with the...
ሰኔ 6 ቀን 2012 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 መሰረት ጥር 20 ቀን 2012 ዓ.ም ኢሕአዴግ እንዲፈርስ እንዲሁም የቀድሞ ሶስቱ የግንባሩ አባላት ወራሽ...
በ5000 ሜትር የአሸናፊነት ክብሩን አስጠብቆ ማቆየት የቻለ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በ17ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የአራተኛ ቀን ውሎ በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ተጠባቂነት በነበረው የወንዶች 5000 ሜትር የፍፃሜ ውድድር...
ዓርብ መስከረም 16 በተጀመረው 17ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የሁለተኛ ቀን ውሎ ለተሰንበት ግደይ በ10000 ሜትር ፍፃሜ ሁለተኛ ሆና በማጠናቀቅ የመጀመሪያውን የሜዳልያ ድል ለሀገሯ አስገኝታለች፡፡ ከሁለት ዓመተ...
አልማዝ አያና ለሁለት ዓመት ያህል ወደራቀችው የትራክ ውድድር ተመልሳለች ትላንት ከሰዓት በስታንፎርድ ካሊፎርኒያ በተካሄደው የዩጂን ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያዊቷ ለተሰንበት ግደይ በሴቶች 3000ሜ. የአፍሪካ እና የኢትዮጵያን ሪኮርድ...
የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር አምባቸው መኮንን በዋሽንግተን ዲሲ ከ6 ወር በፊት አድርገውት የነበረው ንግግር።