ዋልያ በእጣ 2ተኛ ሆነ!!…..ሱዳን ለበቀል ይመጣ ይሆን??? ዋልያ በሴካፍ እየተሳተፈ ኬንያ ጋር እኩል 7ነጥብ ይዞ ምድቡን ጨርስዋል፤በጎልም በሁሉም እኩል ስለሆኑ ከደቂቃዎች በፊት እጣ ወጣላቸዉ…እናም ኬንያ በእጣ...
8 ሰአት በኢትዮጲያ አቆጣጠር ዋልያዉ የመጨረሻዉን የምድብ ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያደርጋል፤ከ2ት አመት በሁዋላ ዋልያዉ ከምድቡ ማለፉን አረጋግጥዋል፤ታንዛኒያ ላይ ወድቆ ነበር..ባለፈዉ አመት ኡጋንዳ ላይ ጥሩ 3ተኛ...
በስፔን ላሊጋ ጨዋታዎች አማርኛ ተጽፎ አይታችሁዋል???ስሙን በአማርኛ ያጻፈ ብቸኛዉ ሰዉ ነዉ አጥቂዉ ….ሄኖክ ጎይቶም ከኤርትራዊ ቤተሰብ ስዊድን ዉስጥ ተወለደ፤በሴሪ አ ለኡዴኔዚ 3 አመታት ተጫወተ፤ወደ ላሊጋ ሄደና...
ጨዋታዎ ያለምንም ግብ አለቀ፤የኬንያዉ ምክትል አሰልጣኝ ብዙ ምክረናል ግን አላገባንም..በሚቀጥለዉ ጨዋታ ለማግባት እንጥራለን አለ…የዋልያዉ ዋና ሰዉ ደግሞ ደስተኛ መሆናቸዉን ተናግረዋል.ምክንያቱም ለ4ት ቀናት ብቻ ነዉ የተዘጋጀነዉ አሉ፤እኛ...
ሳንድስቶን ፓላስ ከኒያዩ ስታድየም በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል፤የኢትዮጲያ ቡድንም እዚህ ሆቴል ነዉ ያረፈዉ…ታንዛንያም በአቅራቢያዉ ይገኛል ሴካፋ ዘንድሮ በስፖንሰር ጠብሽ ተመትዋል፤እናም ከሌላዉ ጊዜ በተለየ የዉድድር ወጪዎችን መቀነስ...
ትላንት ምሽቱን ተጫዋቾቹ ኢንተርኮንቲኔንታል ኑ ሲባሉ እንዲህ አይነት ነገር አለ ብለዉ አልጠበቁም ነበር፤አይናለም ሀይሉም በስልክ ሲነገረዉ ያዉ የስንብት ግብዣ እንጂ ሌላ አልመሰለዉም፤ከ120ሺ ብር ጀምሮ በየደረጃዉ...
አብረዉኝ የነበሩት 14ት ሰዎች በዚህ ርእስ የሚስማሙ ይመስለኛል፤ከጀርመን ይህንን ጨዋታ ለማየት የመጣ ሰዉ እዚህ ቡድን ዉስጥ ይገኛል፤የሀገር እግር ኳስ ፍቅሩ በጣም ይገርማል፤የአየር መንገዱ ካፕቴንም ከኛ...
ወደ ናይጄሪያዊዉ ጋዜጠኛ ዞሩ..ሰዉነት በጨዋታዉ ዉጤት በጣም ተበሳጭተዋል፤ኬሺን እንኳን ደስ አለህ ካሉት በሁዋላ ለተጠየቁት ጥያቄ የሰጡት መልስ ይህንን ይናገራል፤ ጋዜጠኛዉን መልሰዉ ጠየቁት…who won the match?እሱም...
ግብ ጠባቂ…ሲሳይ ባንጫ ተከላካዬች—አሉላ ግርማ….አይናለም ሀይሉ….ሳላሀዲን ባርጌቾ…አበባዉ ቡታቆ አማካይ—ሽመልስ በቀለ…አዳነ ግርማ…አስራት መገርሳ…ምንያህል ተሾመ አጥቂ— ጌታነህ ከበደ…… ሳላሀዲን ሰኢድ በመጨረሻዉ የደቡብ አፍሪካ የዋልያ ጨዋታ ከናይጄሪያ ጋር...
By Bizuayehu Wagaw from Monaco የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ለ2014 የዓለም ዋንጫ ለማለፍ በናይጄሪያ ካላበር ወሳኝ ፍልሚያ የሚያደርግበት ዕለት በሁለቱም ፆታዎች የ2013 የዓለም ኮከብ...
ደጉ ደበበ በጉደት ምክንያት የዛሬን ጨዋታ የመግባቱ ነገር አጠራጣሪ መሆኑን አሰልጣኝ ሰዉነት ቢሻዉ ተናግረዋል፤.በሱ ምትክ ሳላሀዲን ባርጌቾ እንደሚገባ ታዉቅዋል፤ቢያድግልኝ ልያሥ ሌላዉ በቦታዉ መሰለፍ የሚችል ተጫዋች ነዉ!!ደጉ...
ዛሬ ዋልያዉ በካላበር ስታድየም ልምመድ ሰርትዋል፤ሜሳዉ በጣም አሸዋማ እንደሂነና ጉልበት እንደሚፈልግ ተጫዋቾቹ ተናግረዋልጨዋታዉ ነገ በናይጄሪያ 10 ሰአት በኢትዮጲያ 12 ሰአት ይደረጋል፤ዛሬ ዝናብ ዘንብዋል፤ወበቁም ለመተንፈስ ያስቸግራል፤ከተጫዋቾቹ በፊት...
“ አባቴ ከእንግሊዝ ጋር ጣሊያንን ተዋግትዋል”…ኢስማኢል አቡበከር ሰዉነት ቢሻዉ 1991 ላይ የኢትዮጲያ ታዳጊ ቡድንን ይዘዋል፤አዲስ አበባ ላይ በማጣሪያ ጨዋታ 2-2 ተለያዩ፤ለመልሱ ጨዋታ ግን አንድ አወዛጋቢ...
ከአንባቢ የተላከልን ከ6 አመት በፊት ሪያል ማድሪድ እና አል-ናስር ክለብ ተጫወቱ፤ስታድየሙ ንጉስ ፉአድ ስታድየም ነበር፤ሪያድ ሳኡዲ አረቢያ ዉስጥ መሆኑ ነዉ ጨዋታዉ……70ሺ ሰዉ ስታድየሙን የሞላዉ በጊዜ...
“ስማቸዉን እየጠራ ይናገራል፤ማንጎ፤አህመድ ሙላት.ሰለሞን አንጀሎ…..እንዳሉ እኮ ተከላካዮች ነበሩ፤እናም ከአጠገቤ ራቅ ብለዉ አይጫወቱም፤ምክንያቱም የሚጫወቱ ተጫዋቾች የሉም፤ጥሩ ጥሩ ሚድ ፊልዶች አልነበሩም፤እኔ መድን ስጫወት እነ አብዲ እነ ተክሌ በቡድኑ...
ከጥቂት ደቂቃዎች በሁዋላ ወደ ኢኑጉ የሚሄደዉ ፕሌን ይነሳል፤16ት ሰዎች ዋልያዉን ለመደገፍ ይሄዳሉ፤እዛ ያሉትና አሁን የሚሄዱት ደጋፊዎች በመነጋገር ባነር አዘጋጅተዋል፤የጨዋታዉ ቀን በሳኡዲ ሰቆቃ ላይ የሚገኙትን ወገኖቸ...
ዋልያዉ ካላበር ጥሩ መስተንግዶ ተደርጎለታል፤ቻርተር አይሮፕላኑ እንዳረፈ የቀድሞዉ የአዲስ አበባ ከንቲባ የአሁኑ አምባሳደር አሊ አብዶ አቀባባል አድርገዉለታል፤ከዛም ወደ ሆቴል ተጉዞ ከሰአታት እረፍት በሁዋላ የመጀመሪያዉን ልምምድ...
ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል መግለጫ የተሰጠዉ ከቀኑ 7.30 ጀምሮ ነበር፤የተወሰነ የመግለጫዉን ክፍል ቀደም ተብሎ ተጽፍዋል፤ቀጣዩ ደግሞ እንሆ!!!(ነገርን ነገር ሲያነሳዉ..በቃለ መጠይቁ ላይ ከተሳተፉ ሰዎች ስለ ቅዳሜዉ ጨዋታ የሀዘን ጥቁር...
ይህንን እና ሌሎች የስፖርት ዜናዎችን ስንጽፍ ሁላችንንም የሚከነክነንን ደባሪ ድርጊት ከአእምሮአችን ሳይወጣ ነዉ!!!ማወቅም አለባችሁ ከሚልም ስሜት እንጂ ኳሱ ከወገን ሰቆቃ በልጦብን አይደለም..በሱ ጉዳይ በዋናዉ ድረ ገጽ...
ጋምቢያዊዉ ዋና ዳኛ ብቻ ናቸዉ ራቅ የሚሉት…መጀመሪያ የተመደቡት ሩዋንዳ እና ኤርትራዊ ረዳት ዳኞች ናቸዉ፤አሁን ደግሞ ፊፋ ዳኛዉን ቀይርዋል፤ሩዋንዳዊዉ ረዳት ዳኛ በኬንያዊ ተቀይረዋል፤ምከንያቱ ደግሞ ጉዳት ነዉ፤የጡንቻ መሸማቀቅ...