በፖላንድ ሶፖት በተካሄደው 15ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ተካፍሎ 2 ወርቅ፣ 2 ብር እና 1 ነሐስ ሜዳልያዎችን በማሸነፍ ከዓለም ሶስተኛ ከአፍሪካ አንደኛ የወጣው የኢትዮጵያ...
By Collins Okinyo 06 February 2014 Belgian Tom Saintfiet has declared his interest in the Ethiopian head coach position left vacant after coach Sewnet Bishaw was sacked...
by Collins Okinyo 06 February 2014 Former Walia Ibex coach Sewnet Bishaw harbours no ill feelings against the Ethiopian Football Federation (EFF) who fired him on Wednesday....
by Collins Okinyo 05 February 2014 Ethiopia’s prolific striker Salhadin Said has reacted to the sacking of coach Sewnet Bishaw who was dismissed on Wednesday afternoon. Salhadin,...
BY GIRMA FEYISA, 26 JANUARY 2014 OPINION Three years have hardly elapsed since the Ethiopian National Football Team – the Walyas – strode forward from back...
ከጋና ሽንፈት በኋላ በሰጡት ፕሬስ ኮንፍረንስ ሰዉነት ቢሻዉ ከዋልያዉ ጋር እነደሚቀጥሉ ይፋ አድርገዋል፡፡ከአሰልጣኝነት ዉጭ ሙያ የለኝም፡፡ስለዚህ ከስራዬ አለቅም፡፡በአጥቂ እና በተከላላከይ ላይ ችግር አለብን እሱን ማስተካከል አስባለሁ፡፡ስለዚህ...
በኮንጎ ጨዋታ የተከላካይ ክፍሉን ከሳላሀዲን ባርጌቾ በጥሩ ሁኔታ መርተዉታል፡፡በዋልያዉ ጉዞ በተለይ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ሁነኛ ሚና ከተጫወቱ መሀል ቢያድግልኝ ኤልያሥ አንዱ ነዉ፡፡ተጫዋቹ ያልተጫወበት ቦታ በረኝነት ብቻ...
ያቺን ቀን በፍጹም ልረሳት አልችልም፡፡ያቺ ወጣት ሴት ያለችኝ ነገር በርግጥም ልብ ይነካል፡፡”ሚግን እኔ ነኝ ሞቶ ያገኘሁት፡-ሬሳዉን አጣጥቤ ከፍኜ ያስቀበርኩትም እኔ ነኝ፡-ከዛ ወዲህ አይደለም ስለኳስ ላወራ የሚያወሩ...
ግዬን ሆቴል በሉት ሸበሌ በሉት ሌላ ቦታ ስለ እግር ኳስ ጥናት ተደረገ ሲባል ኳስ በኛ ጊዜ ቀረ የምትለዉ አባባል ከትልልቆቹ አጥኚዎቸ አፍ አትጠፋም፡፡ለዚህ ማስረጃቸዉ ደግሞ የያኔዉ...
ልክ የዛሬ 52 አመት በትላንትናዉ ቀን…እሁድ ጥር 11-1954 የኢትዮጲያ እግር ኳስ የምንግዜም ትልቁ ቀን ነበር፡፡የያኔዉ ጥቁር አንበሳ ግብጽን አሸንፎ ለአንዴና እስካሁን ለመጨረሻ ጊዜ የአፍሪካን ዋንጫ የወሰደበት...
ዋልያዉ ከቻን ዉድድር ምድቡን ወድቅዋል፡፡አሁን የኢትዮጲያ ብቸኛዉ ተወካይ ኢንተርናሽናል ዳኛዉ በአምላክ ተሰማ ሁንዋል፡፡የመጀመሪያ ጨዋታዉን ሞሮኮ ከዝምባቡዌ ጋር አጫዉቶ ነበር፡፡እናም በካፍ የአልቢትር ኮሚቴ ግምገማ በአምላክ በጨዋታዉ እንከን...
የሱማሌ ጨዋታ የአሰልጣኝ ሰዉነት ቢሻዉ በዋና አሰልጣኝነት የጀመሩበት ጨዋታ ነበር፡፡ከዛ በፊት ግን በቶም ሴንት ፊት ምክትልነት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያዎችን አድርገዋል፡፡ ዛሬ ሰዉነት በልምምድ ሜዳ ላይ ለ2...
ምናልባት “ያለማስታዉቂያ የንግድ ስራ መስራት በጨለማ ቆንጆ ሴትን መጥቀስ ነዉ”ምናምን ሲባል ሰምተዉ ይሆናል፡፡የጆበርጉ ግን ከዚህ ፍጹም ይለያል፡፡ስራ እራሱ ማስታወቂያ ነዉ የሰዉየዉ እምነት…..ለዛም ነዉ አዘዉትሮ በጥዋት ተነስቶ...
ዋልያዉ በቻን ዉድድር የመጨረሻዉ ጨዋታዉን ከነገ ወዲያ ከጋና ጋር ያደርጋል፡፡ከአሁኑ መዉጣቱን ያረጋጋጠ 2ተኛዉ ቡድንም ሁንዋል፡፡ትላንት የመሀል አማካዩ በሀይሉ ቱሳ ምንም እንኳን ከዉድድሩ ዉጭ ብንሆንም የጋናን ጨዋታ...
ስለጨዋታዉ እና ሌሎች አስተያየቶቸ በኋላ እንመለሳለን፡፡ሰዉነት ግን ከጨዋታዉ በኋላ ይህንን ብለዋል፡፡ ዛሬ ጥሩ ነበርን ፡-ከመጀመሪያዉ ጨዋታም ተሽለናል፡፡ነገር ግን ያገኘናቸዉን አጋጣሚዎች ባለመጠቀማችን እንድንሸነፍ አድርጎናል አሉ፡፡ ስለቡድኑን...
ብሎምፎንቴን ሴልቲክ ጌታነህ ከበደ ደቡብ አፍሪካ እንደመጣ ለሙከራ የሄደበት ክለብ ነበር፡፡የብሂራዊ ቡድኑም በቻን ዉድድር ልምምድ የሚሰራዉ በዚህ ሜዳ ላይ ነዉ፡፡ዛሬ ረፋዱን ጌታነህ የሚጫወትበት ክለብ ቢድ ዊትስ...
ተከላካይ ክፍሉ ላይ ከሊቢያዉ ጨዋታ የቀሩት አበባዉ እና ጀማል ብቻ ናቸዉ፡፡ያዉ በረኛም ስራዉ ግብ እንዳይጋ መከላከል ስለሆነ ነዉ፡፡ በስዩም ቦታ አሉላ ገብተዋል፡፡በአይናለም እና ደጉ ቦታ ደግሞ...
16 January 2014, 14:06 Congo and Ethiopia will both be in search of their first points at the 2014 African Nations Championship when they meet at...
ዛሬ ዋልያዉ ከኮንጎ ይጫወታል፡፡ሰአቱ ደግሞ በሊቢያዉ ሰአት ነዉ፡፡3ሰአት በኢትዮጲያ አቆጣጠር ነዉ፡፡ተጫዋቾቹ ትላንት ማምሻዉን ወደ ከተማ ወጣ ብለዉ አየር ያግኙ ተብሎ ወደ አንድ ሞል ተወሰዱ፡፡እናም ሻይ...
By MTNFootball.com Thursday Jan 16, 11:37 +0200 It is crunch time for Ethiopia and Congo at the 2014 CHAN who clash in Friday’s Group C...