በ2017 በጋቦን ለሚካሄደው 31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሲደረገ የቆየው የማጣሪያ ጉዞ በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት ይጠናቀቃል፡፡ በአፍሪካ ዋንጫው ላይ የሚሳተፉት ሀገራትም በጠቅላላ ተለይተው ይታወቃሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በሌሎች...
ዋልያዎቹ ለማሸነፍ ሲቸገሩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል አድርጓል በርዋንዳ ለሚካሄደው የቻን ውድድር እየተዘጋጀ የሚገኘው የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ...
ከጃኑዋሪ 16 እስከ ፌብሩዋሪ 7፣ 2016 በርዋንዳ በሚካሄደው በሀገር ውስጥ በሚጫወቱ ተጨዋቾች በሚዋቀሩ ቡድኖች የሚደረገው የቻን ውድድር ላይ ለመገኘት የሚደረጉት የማጣሪያ ፍልሚያዎች የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሰዋል፡፡...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ባለፈው ዕሁድ ወደ ሲሼልስ አቅንቶ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ አቻ ተለያይቶ መመለሱ ይታወሳል፡፡ ይህ ጨዋታ ዋሊያዎቹ በአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ አመራር ያደረጉት አራተኛ...
ምናልባትም በኢትዮጵያ እግር ኳስ የረዥም ጊዜ ታሪክ እጅግ በርካታ ደጋፊዎች እና ጋዜጠኞችን ይዞ ከሀገሩ ውጪ የተጓዘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሚጢጢዬዋ ሀገር ሲሼልስ ጋር ፍፁም ሳይጠበቅ አቻ ተለያይቶ...
Wednesday Sep 02, 2015. 11:18 Ethiopia will target a second victory in Group J of the 2017 Africa Cup of Nations when they face Seychelles in...
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ተጫዋቾችን የቀነሱት የተሰጣቸውን የዕረፍት ጊዜ ባለማክበራቸው ነው ። ተከላካዩ ሳልሃዲን ባርጌቾ ፣ አማካዩ ናትናኤል ዘለቀ እና ራምኬል ሎግ ከዋልያዎቹ ካምፕ...
ከወራት በኋላ በሩዋንዳ በሚካሄደው በሀገር ውስጥ ሊግ የሚጫወቱ ተጨዋቾችን ብቻ በሚያሳትፈው የቻን ውድድር ላይ ለመቅረብ የመጀመሪያ የማጣሪያ ጨዋታውን ከኬኒያ ብሔራዊ ቡድን ጋር እንዲያደርግ የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ...
ላለፉት አስርተ ዓመታት በቋሚነት በአዲስ አበባ ጨዋታዎቹን ሲያደርግ የኖረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአንድ ሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ከመዲናይቱ ውጪ በባህር ዳር ከተማ ጨዋታ ሊያደርግ ተቃርቧል፡፡ ቀጣዩ...
በጋቦን ለሚዘጋጀው 31ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የአህጉሪቱ ሀገራት በ13 ምድቦች ተከፍለው የሚያደርጉት የማጣሪያ ዘመቻ በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት ተጀምሯል፡፡ በዚህ ሳምንት ከተደረጉት ጨዋታዎች መካከልም በምድብ አስር የተደለደለው...
“ከ12ኛ ክፍል በላይ የተማሩ አሰልጣኞች በሌሉበት ሀገር ዮሐንስን ማግኘት ታላቅ ዕድል ነው” “የአራት አህጉራት ሰርቲፊኬቶች አሉኝ፤ 20 ዓመት አሰልጥኛለሁ፤ አብረውኝ የተማሩ አሰልጣኞች አሁን ትልቅ ደረጃ...
ያለፉት 10 ቀናት ቀድሞውንም ውዝግብ እና ክርክር በማያጣው በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዙሪያ በርካታ ነገሮች ተከስተዋል፤ አነጋጋሪ ጉዳዮችም ተነስተዋል፡፡ ዋሊያዎቹን ለ12 ወራት በዋና አሰልጣኝነት የመሩት አሰልጣኝ ማሪያኖ...
በቅርብ ዓመታት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ የማሪያኖ ባሬቶን ያህል የግራ እና ቀኝ ፅንፍ አስይዞ ያወዛገበ፣ ያከራከረ እና ያነጋገረ ግለሰብ ስለመኖሩ ያጠራጥራል፡፡ ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ከ12 ወራት በፊት...
ባለፈው የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ የክለቦች ጥሎ ማለፍ ዋንጫን በድል በመወጣቱ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ ተሳታፊ መሆን የቻለው ደደቢት በመጀመሪያ የደርሶ መልስ ፍልሚያው የሲሼልሱን ኮት ዲ ኦር...
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2007 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ የሩዋንዳ ብሄራዊ ቡድንን ለማሰልጠን ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል። ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ የሩዋንዳ ብሄራዊ...
አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ጨዋታው በድሬዳዋ መደረጉን አልወደዱትም አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ጨዋታው በድሬዳዋ መደረጉን አልወደዱትም በእኛ የጊዜ አቆጣጠር ከመጪው ነሐሴ 29፣ 2007 እስከ መስከረም 9፣ 2008 (በፈረንጆች...
ደካማው የማጣሪያው ጉዟችን ተጠናቋል ከጳጉሜን ጀምሮ ላለፉት ጥቂት ወራት በጥድፊያ ሲካሄድ የከረመው የ2015 የኢኳቶሪያል ጊኒ አፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጉዞ ትናንት ምሽት ተጠናቋል፤ አላፊዎቹ እና ወዳቂዎቹም ታውቀዋል፡፡...
የመጨረሻው እድላችንን ለመሞከር ተቃርበናል በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ በቅርብ ዓመታት ጥቂት በጭንቀት የተሞሉ፣ እጅግ አጓጊ እና በመጨረሻ ህዝቡን ሁሉ በደስታ ያሳበዱ ቀናት ነበሩ፡፡ በሚያዝያ 1993 በአፍሪካ...
“የማይቻለው” ተልዕኮ አልተሳካም ትናንት ወደ ማምሻው ገደማ ማላዊ ማሊን በሜዳዋ አስተናግዳ 2ለ0 ማሸነፏ ሲታወቅ ለብሔራዊ ቡድናችን የተሻሉ እድሎች እንደተፈጠሩ ታስቦ የምሽቱ የአልጄሪያና የዋሊያዎቹ ጨዋታ በኢትዮጵያዊያን ዘንድ...
ዋሊያዎቹ ለሞት-ሽረቱ ፍልሚያ አልጄሪያ ደርሰዋል በ2015ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለመገኘት የማጣሪያ ጨዋታዎቹን በማድረግ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አነስተኛ የማለፍ እድልን ይዞ የወቅቱን የአህጉራችንን ኃያል አልጄሪያ...