ዋልያዎቹ ለማሸነፍ ሲቸገሩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል አድርጓል በርዋንዳ ለሚካሄደው የቻን ውድድር እየተዘጋጀ የሚገኘው የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ...
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በስድስተኛው ሳምንት በበርካታ ውዝግቦች የተሞሉ ጨዋታዎችን ካሳየን እና ከጨዋታዎቹም በኋላ የኢትዮጵያ ቡናን ጋዜጣዊ መግለጫ ጨምሮ ጥቂት የማይባሉ አነጋጋሪ ጉዳዮችን ካስተናገደ በኋላ በውጥረት መንፈስ...
ያልተለመደ አይነት ከፍተኛ የፖሊስ ጥበቃ፣ የስራ ቀንም ሆኖ በጊዜ ጢ’ም ብሎ የሞላ እና በሁለቱ ተጋጣሚ ክለቦች ቀለማት ባንዲራዎች እና ቁሳቁሶች ያጌጠ ስታዲየም፣ ከጨዋታው መጀመር ሶስት ሰዓታት...
ታላቁ የኢትዮጵያ ደርቢ አጠገባችን ደርሷል ከረዥም እረፍት ከተመለሰ በኋላ በማራኪ ጨዋታዎች እና አስደናቂ ጎሎች ተመልካቹን እያስደሰተ የሚገኘው የ2008 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ታላቁን የሸገር ደርቢ የመጀመሪያ ክፍል...
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአዲስ ተዟዙሮ የመጫወት ፎርማት ከተጀመረበት 1990 ጀምሮ ከተደረጉት የሊግ ውድድሮች ከግማሽ የበለጡትን በማሸነፍ ብቻውን ለነገሰው ቅዱስ ጊዮርጊስ ሽንፈት ከሌሎቹ ክለቦች በበለጠ ዋጋ ያለው...
ቅዱስ ጊዮርጊስ በአሰልጣኝ ስዩም ከበደ አመራር የሊጉ ሻምፒዮን ከሆነበት ከ1995 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያዊ አሰልጣኝ ዋና ኃላፊነት የፕሪምየር ሊጉ ባለድል ሆኗል፡፡ የሀገራችን ትልቁ የእግር ኳስ ሊግ...
ቅዳሜ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው የፕሪምየር ሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና እና በሶስት ነጥቦች ርቀት ይከተለው የነበረው ቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሚያ በከፍተኛ ጉጉት የተጠበቀ ነበር፡፡ የሲዳማ ቡና ሳይጠበቅ...
ያለፉት ሁለት አስርተ ዓመታት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ቀዳሚ ተጠሪ ሁለት ክለቦች እነማን ናቸው ተብሎ ቢጠየቅ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ተብሎ ቢመለስ ብዙ የሚያከራክር አይመስልም፡፡...
ያለፈውን ሳምንት መጨረሻ የብራዚላዊው አሰልጣኝ ኔይደር ዶስ ሳንቶስ ከአሰልጣኝነት ኃላፊነት መነሳት እና የምክትሎቹ ፋሲል ተካልኝ እና ዘሪሁን ሸንገታን ለቀሪው የውድድር ዘመን በዋና አሰልጣኝነት መሾም ተከትሎ ቅዱስ...
ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን ሲረከብ ኢትዮጵያ ቡና ተሸንፏል የ2007 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ጨዋታዎች አርብ፣ ቅዳሜ እና እሁድ ተደርገዋል፡፡ ቀጣዩ ዘገባ በአዲስ አበባ ቅዱስ ጊዮርጊስ...
የአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ እና የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳታፊዎቹ ሁለቱ ክለቦቻችን ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት የመጀመሪያ ዙር የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ከሀገር ውጪ አድርገው ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን ይዘው መመለሳቸው...
በሁለቱ የአፍሪካ የክለብ ውድድሮች – የአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ እና የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ – የሚሳተፉት ሁለቱ ክለቦቻችን ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት ከመጀመሪያ ተጋጣሚዎቻቸው ጋር የመጀመሪያ ጨዋታቸውን ለማድረግ...
ተስተካካዮቹ ጨዋታዎች በሳምንቱ መጨረሻ በሶስት ከተሞች በተደረጉ ሶስት ተስተካካይ ጨዋታዎች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2007 ውድድር የመጀመሪያው ዙር ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ከአንድ ወር ለማያንስ ጊዜ ለእረፍት ቆሟል፡፡...
ሚዲያና ደጋፊ ያገነነው … ደርቢ በኢትዮጵያ ቡና ድል ተጠናቋል ከሳምንት ያላነሰ የሚዲያዎች ትኩረት፣ ከፍተኛ የደጋፊ ጥበቃ፣ የጨዋታው ቀን የስታዲየም ዙሪያ የደመቀ ግርግር፣ በግዜ የስታዲየም መሙላት እና...
የውድድር መርሀግብሩ ግራ በሚያጋባ መልኩ እየተቀያየረ እስካሁን የውድድር ዓመቱን አጋማሽ ጨዋታዎች ማጠናቀቅ ያልተቻለበት የ2006ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ቀደም ብሎ በወጣላቸው ፕሮግራም ሳይካሄዱ የቀሩ ተስተካካይ ጨዋታዎችን በማስተናገድ...
ከነገ ወዲያ ቅዳሜ በፕሪሚየር ሊጉ በወንዶች አንድ ጨዋታ ብቻ ይደረጋል፡፡ሲዳማ ቡና በአዲስ አበባ ስታድየም ቅዱስ ጊዮርጊስን እንደሚያሸንፍ አሰልጣኙ ዘላለም(ሞሪንሆ) የቀድሞ ጨዋታዎችን ዋቢ በማድረግ ተናግርዋል፡፡ አሰልጣኙን ለማግኘት...
ጨዋታዉ ከመጀመሩ በፊት አምበሎቹ ዳዊት እና አዳነ ..ግብ ጠባቂዎቹ ጀማል እና ሮበርት…ማንዴላ የአፍሪካ አባት የሚል ጽሁፍ ያለዉ ባነር ይዘዉ ገቡ፤ፊፋ በየአለሙ በሚደረግ ጨዋታ ለታላቁ ሰዉ...
ዛሬ 10 ሰአት ላይ ዋልያ ከሱዳን በሞምባሳ ይጫወታል፤ዋልያዉ እረፍት ሲወጣ 11 ሰአት ላይ ቡና ና ጊዮርጊስ ጨዋታቸዉን ያደርጋሉ፤ከነሱ በፊት መድን እና መካላከያ የሚያደርጉት ጨዋታም አሪፍ ነዉ፤መድን...
1976 ሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ ጨዋታቸዉን አደረጉ፤ቡና የፋብሪካ ቡድን ነዉ፤ጊዮርጊስም በፋብሪካ ተጠቃሎ ፒልስነር ይባል ነበር፤ጨዋታዉ ሁለቱም ከ2ተኛ ዲቪዝዮን ወደ ዋናዉ ዲቪዝዮን አልፈዉ ለዋንጫ የሚደረግ ነበር፤ሚልዮን በቀለ (ሆዴ)...
አበበ በቂላ ስታድየም በጣም ብርድ ነዉ፤የከተማዉ ብርድ ከዚህ የሚከፋፈለ ነዉ የሚመስለዉ…ቡና በ3ተኛ ጨዋታዉ 3ነጥብ አግኝትዋል፤ዳዊት በሻህ የተባለዉ ኢትዬ-ጀርመናዊ ተከላካይ ዛሬ ተቀይሮ ገብትዋል፤ መጀመሪያ ኤልፓ አገባ፤የመጀመሪያዉ ግማሽ...