የ2013ት ምርጥ 3 እጩዎች በካፍ ይፋ ሁነዋል፤በአመቲ ምርጥ ብሂራዊ ቡድኖች ዝረዝር ዉስጥ ዋልያዉ ተኳትዋል፤ናይጄሪያ የአፍሪካን ዋንጫ በመብላትዋ…..ቡርኪና ፋሶ ደግሞ ፍጻሜ በመድረስዋ…ዋልያዉ ከ31 አመት በሁዋላ አፍሪካ ዋንጫ...
ዋልያ በእጣ 2ተኛ ሆነ!!…..ሱዳን ለበቀል ይመጣ ይሆን??? ዋልያ በሴካፍ እየተሳተፈ ኬንያ ጋር እኩል 7ነጥብ ይዞ ምድቡን ጨርስዋል፤በጎልም በሁሉም እኩል ስለሆኑ ከደቂቃዎች በፊት እጣ ወጣላቸዉ…እናም ኬንያ በእጣ...
የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እየተቃረበ ነዉ፤የመጀመሪያዉ ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ነዉ፤ሉሲ የዋልያን ምክትል አሰልጣኝ ስዩም ከበደን በዋናነት ቀጥሮዋል፤ ምክትሉ ደግሞ ከሴቶቹ ጋር ረጅም ግዜ የሰራዉ ብርሀኑ...
አበበ በቂላ ስታድየም በጣም ብርድ ነዉ፤የከተማዉ ብርድ ከዚህ የሚከፋፈለ ነዉ የሚመስለዉ…ቡና በ3ተኛ ጨዋታዉ 3ነጥብ አግኝትዋል፤ዳዊት በሻህ የተባለዉ ኢትዬ-ጀርመናዊ ተከላካይ ዛሬ ተቀይሮ ገብትዋል፤ መጀመሪያ ኤልፓ አገባ፤የመጀመሪያዉ ግማሽ...
ቅዳሜና እሁድ ለኢትዮጲያ እግር ኳስ ተመልካች የድርቅ ቀናት ነበሩ፤የፕሪሚየር ሊግ ክለቦቹ እነዳሉ እሮብና ሀሙስ ተጫዉተዉ ቅዳሜና እሁድ አንድ የብሂራዊ ቡድን የሴካፋ ጨዋታ ብቻ…. ዛሬ ደግሞ በተቃራኒዉ...
8 ሰአት በኢትዮጲያ አቆጣጠር ዋልያዉ የመጨረሻዉን የምድብ ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያደርጋል፤ከ2ት አመት በሁዋላ ዋልያዉ ከምድቡ ማለፉን አረጋግጥዋል፤ታንዛኒያ ላይ ወድቆ ነበር..ባለፈዉ አመት ኡጋንዳ ላይ ጥሩ 3ተኛ...
በስፔን ላሊጋ ጨዋታዎች አማርኛ ተጽፎ አይታችሁዋል???ስሙን በአማርኛ ያጻፈ ብቸኛዉ ሰዉ ነዉ አጥቂዉ ….ሄኖክ ጎይቶም ከኤርትራዊ ቤተሰብ ስዊድን ዉስጥ ተወለደ፤በሴሪ አ ለኡዴኔዚ 3 አመታት ተጫወተ፤ወደ ላሊጋ ሄደና...
ጨዋታዎ ያለምንም ግብ አለቀ፤የኬንያዉ ምክትል አሰልጣኝ ብዙ ምክረናል ግን አላገባንም..በሚቀጥለዉ ጨዋታ ለማግባት እንጥራለን አለ…የዋልያዉ ዋና ሰዉ ደግሞ ደስተኛ መሆናቸዉን ተናግረዋል.ምክንያቱም ለ4ት ቀናት ብቻ ነዉ የተዘጋጀነዉ አሉ፤እኛ...
ሳንድስቶን ፓላስ ከኒያዩ ስታድየም በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል፤የኢትዮጲያ ቡድንም እዚህ ሆቴል ነዉ ያረፈዉ…ታንዛንያም በአቅራቢያዉ ይገኛል ሴካፋ ዘንድሮ በስፖንሰር ጠብሽ ተመትዋል፤እናም ከሌላዉ ጊዜ በተለየ የዉድድር ወጪዎችን መቀነስ...
ትላንት ምሽቱን ተጫዋቾቹ ኢንተርኮንቲኔንታል ኑ ሲባሉ እንዲህ አይነት ነገር አለ ብለዉ አልጠበቁም ነበር፤አይናለም ሀይሉም በስልክ ሲነገረዉ ያዉ የስንብት ግብዣ እንጂ ሌላ አልመሰለዉም፤ከ120ሺ ብር ጀምሮ በየደረጃዉ...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀንስ የተባለ ሆላንዳዊ 1996 ላይ አምጥቶ ነበር፤ከዛም ሚቾን ከሰርቢያ…ዳንኤሎ እና ዶሴና…ከጣሊያን ክሩገርን ከጀርመን..ዱሻን ኩንዲች ከሰርቢያ…እያለ ብዙ የዉጭ አሰልጣኞችን ቀጥርዋል፤ አሁን ደግሞ ሆላንዳዊ አሰልጣኝ አምጥተዋል፤...
ዋልያዉ ዛሬ የትሬኒንግ ሰአቱን ቀይርዋል፤ጥዋት ላይ መግለጫ ስለነበር ነዉ ፕሮግራሙ የተለወጠዉ፤አሰልጣኙ ሰዉነት ቢሻዉና አምበሉ ደጉ ደበበ ነበሩ የተናገሩት…እንደተለመደዉ እንዴት እንደሚጫወቱ አሰልጣኙ ግልጽ አላደረጉም፤ለማሸነፍ ነዉ የምንገባዉ ግን...
ከአቡጃ ደጋፊዎች ይመጣሉ ሲባል ሰማንና ገረመን ካላችሁ ተሸዉዳችሁዋል…እነሱ እኮ በአይሮፕላን ለዛዉም የሀገሪቱ መሪ ከፍሎላቸዉ ነዉ የሚመጡት… የአዳማዎች/ናዝሬቶቹ የዋልያ ደጋፊዎች ግነ ለዋልያዉ ክብር ሲሉ 100ኪ.ሜትር በእግር ተጉዘዉ...
አሚን አስካር ያልተጫወተበት ቦታ በረኛ ብቻ ነዉ፤አሁን በኖርዌይ ሁለተኛዉ ትልቅ ቡድን የሚጫወተዉ በአመካይ አጥቂ ቦታ ነዉ፤”እኔ ለትዉልድ ሀገሬ ቡድን መጥቀም እፈልጋልሁ..በአለም ዋንጫ አልፌም መጫወት ለኢትዮጲያ ማገልገል...
ዛሬ ልምምዱ ዋናዉን ጨዋታ ይመስል ነበር፤እርስ በርስ ጨዋታዉ በዋልያዉ አማካይ ክፍል ላይ ለዉጥ እንደሚኖር ጠቋሚ ሁንዋል፤አዲስ ህንጻ በተጠባባቂ ቡድኑ ዉስጥ ነበር የተጫወተዉ..የዋልያዉ አማካይ ክፍል በአዳነ ግርማና...