Tirunesh Dibaba wins the women’s elite race at the Great Manchester Run. Tirunesh Dibaba successfully defends her title and wins the women’s elite race at the...
የአጭር፣ የመካከለኛና የሜዳ ተግባራት ሻምፒዮና በመከላከያ የበላይነት ተጠናቀቀ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ካለፈው ሰኞ ሚያዝያ 6 እስከ ሐሙስ ሚያዝያ 9/2006 ዓ.ም ባካሄደው የአጭር፣ የመካከለኛና የሜዳ ተግባራት ውድድር...
April 17, 2014 By Betemariam HailuBBC Sport, Addis Ababa The Ethiopian Football Federation has confirmed it has agreed a deal for Portuguese coach Mariano Barreto to take...
ከዓለም ዙሪያ የተውጣጡ ምርጥ አትሌቶችን ጨምሮ ከ30000 በላይ ተሳታፊዎች በሮጡበትና ባለፈው ዕሁድ በፖላንድ ዋርሶው በተካሄደው ሁለተኛው የኦርሌን ዋርሶው ማራቶን የሞስኮ የዓለም ሻምፒዮና የማራቶን ነሐስ ሜዳልያ...
በዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች ማሕበር የወርቅ ደረጃ ከተሰጣቸው የማራቶን ውድድሮች አንዱ የሆነውና ኤቢኤን አምሮ ሮተርዳም ማራቶን በሚል ስያሜ የሚታወቀው ውድድር ዕሁድ ዕለት ለ34ኛ ግዜ የተካሄደ ሲሆን የሴቶቹ ውድድር...
ኢትዮጵያዊው ጌቱ ፈለቀ በትላንትናው ዕለት በኦስትሪያ ቪዬና በተካሄደው የቪዬና ሲቲ ማራቶን የውድድር ስፍራውን ሪኮርድ በሰበረበት 2፡05፡41 የሆነ ሰዓት አሸንፏል፡፡ ጌቱ ከ30ኛው ኪሎ ሜትር በኋላ ከፊት...
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ከኮካ-ኮላ ጋር በመተባበር ለአራተኛ ግዜ የሚያካሂደው የ7 ኪ.ሜ. ተከታታይ የጎዳና ላይ ሩጫ የመጀመሪያው ውድድር በትላንትናው ዕለት ተካሂዶ በወንዶች ጌታነህ ሞላ በሴቶች ሽቶ...
በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የአትሌቲክስ ስፖርት አፍቃሪያን በጉጉት የሚጠብቁት 33ኛው የለንደን ማራቶን ከሰአታት በኋላ ዕለት የሚከናወን ሲሆን ኢትዮጵያውያን አትሌቶችም በሁለቱም ፆታዎች ለአሸናፊነቱ እንደሚፎካከሩ ተናግረዋል፡፡ የዘንድሮው የለንደን ማራቶን ተጠባቂነት ከፍ...
on 08/04/2014 at 21:57, updated on 08/04/2014 at 22:26 Ethiopia have picked Serbian Goran Stevanovic as the national side’s new coach, pending contract negotiations, the...
ኢትዮጵያዊው የትራክ እና አገር አቋራጭ ውድድሮች ጀግና ቀነኒሳ በቀለ ለመጀመሪያ ግዜ በተሳተፈበት የ2014 ፓሪስ ማራቶን የውድድር ስፍራውን ሪኮርድ ባሻሻለ 2፡05፡04 የሆነ ሰዓት አሸናፊ ለመሆን በቅቷል፡፡ ቀነኒሳ...
ቡድኑ ባረፈበት ብሔራዊ ሆቴል ትላንት የመሸኛ የእራት ግብዣ ተደርጎለታል ቅዳሜ በዴንማርክ ኮፐንሀገን በሚካሄደው የዓለም ግማሽ ማራቶን ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ምሽት...
22 March, 2014 የዓለም አትሌቶች በጎዳና ላይ ሩጫዎችና በተለያዩ የአትሌቲክስ ውድድሮች ባገኙት የሽልማት ገቢ ከ1 እስከ 50 በወጣው ደረጃ ኢትዮጵያ በሁለቱም ፆታዎች በ23 አትሌቶች እንደተወከለች...
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሒልተን ሆቴል ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ የፊታችን ሚያዝያ 5 እና ሰኔ 8/2006 እንዲሁም መስከረም 4/2007 የሚካሄዱት የ7ኪ.ሜ. የኮካ ኮላ የጎዳና ላይ ተከታታይ ሩጫዎች ምዝገባ...
የፊታችን ዕሁድ መጋቢት ፯፡፪፻፮ በኡጋንዳ ካምፓላ በሚከናወነው ፫ኛው የአፍሪካ አገር አቋራጭ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ትላንት ማምሻውን ውዽሩ ወደሚካሄድበት ስፍራ ያቀና ሲሆን ቡድኑ ጉዞውን ከማድረጉ...