ማምሻዉን ሲሳይ ጥሩ ስሜት ላይ አልነበረም፡፡በተለይ 2ተኛዉ ግብ የተቆጠረበት ሁኔታ አናዶታል፡፡ከዚህ ዉጭ ደግሞ የግል ችግር ነበረበት፡፡እነዚህ ነገሮች እያንገበገቡት ኢምባሲዉ ባዘጋጀዉ የእራት ግብዣ ላይ ተገኘ፡፡ከዲጄዉ ማይክ ተቀበለና...
ትላንት በጊዬን ሆቴል የዋልያዉ ግምገማ ነበር፡፡ሁለቱም አሰልጣኞች ተገኝተዋል፡፡ወደ ሆቴሉ ከምጣታቸዉ በፊት ግን እነማን 23ቱ ዉስጥ እንደሚገቡ ወስነዉ ነበር፡፡ በአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከነበሩት 13ቱ ተጫዋቾች አሁን በቻኑ...
ገብረ ሚካኤል ያእቆብ እና ሙሉአለም መስፍን ለዋልያዉ መመረጣቸዉ በፋክስ ለክለባቸዉ አርባምንጭ ከነማ ተላከ፡፡እነሱ ግን እስከትላንት ድረስ በቡድኑ አልተገኙም፡፡ፋክሱ ዘግይቶ መድረሱን ደዉለዉ ማሳወቃቸዉን እናም አሁን ለካፍ ስሞች...
ከካላባሩ ጨዋታ በሁዋላ ምሽቱን እንዲሁም በነጋታዉ ቁርስ ላይ ግጭት የፈጠሩት የዋልያዉ ተጫዋቾች ሲሳይ ባንጫና አበባዉ ቡታቆ የገንዘብ ቅጥት ከፌዴሬሽኑ ተጥሎባቸዋል፡፡በቅጣት ደብዳቤዉ ላይ እንደሰፈረዉ ሲሳይ ባንጫ ጥፋተኛ...
ከግብ ጠባቂዎች ሲሳይ ባንጫ ከተከላካይ አበባዉ ቡታቆ በዲሲፕሊን ምክንያት ከምርጫዉ ተዘለዋል፡፡በካላባሩ ድብድብ ምክንያት… ከግብ ጠባቂዎች ባሳየዉ ብቃት የንግድ ባንኩ ዩሀንስ ሽኩር መዘለሉ አጠያያቂ ነዉ፡፡መከላከያ በሊጉ ጠንካራ...