ትላንት ማለዳ የዋልያዉ ዋና ሰዉ ሰዉነት ቢሻዉ ስለ ቡድኑ እና ወዳጅነት ጨዋታዎች በሬድዮ አስተያየት ሰጥተዋል፤ቃለ ምልልሱ አስገራሚ የሚባል አይነት ነዉ፤ዋናዉ ጭብጡ የወዳጅነት ጨዋታዎቸ የቀረበት ምክንያት ነዉ፤በተለይ...
ስቲፈን ኬሺ ያለደሞዝ ለ7ወራት ሰርትዋል፤አዲስ አበባም ሲመጣ በኔፕ ነበር፤ነገር ግን በአልጣኝነት ዘመኑ በነጥብ ጨዋታ ድል አልተወሰደበትም፤ደሞዝ አልባዉ ዉጤታማ ሁንዋል፤አሁን ግን ቢያንስ ቢያንስ ዩለት ወር ደሞዙን እንደወሰደ...
ዛሬ ከሰአት ከልምምድ መልስ ዋልያዉ አንድ ልዩ ዝግጅት ላይ ተገኝትዋል፤”እስማማለሁ አልስማማም” የሚባለዉ ፕሮግራም አዘጋጅ ሰለሞን አስመላሽ ቡድኑን ጋብዞ ነበር፤ከተጫዋቾቱ መሀል በዋልያዉ ምርጫ አዳነ ግርማ “እስማማለሁ አልስማማም”...
ባለፈዉ አርብ አመሻሽ አዲሱ ፕሬዝዳንት ጁነዲን ባሻ አንድ ሰነድ ላይ ፈርመዉ ከቢሮ ወጡ፤የፌዴሬሽኑ መረጃ አቀባይም ለጋዜጠኞች በሙሉ የሰነዱን ይፋዊ ይዘት ያቀፈ መግለጫ ላከች፤ከካሜሮን ጋር የወዳጅነት ጨዋታ...
ይህ ነገር እዉን ሊሆን ጥቂት ነገሮች መሳካት ይቀራቸዋል፤በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋልያዉ በ3ት ቻርተር አይሮፕላን በሚጓዙ ደጋፊዎች ከሜዳዉ ዉጭ ሊደገፍ ጫፍ ደርስዋል፤እያንዳንዳቸዉ 500ሰዎችን መያዝ የሚችሉ 3ት ፕሌኖችን...
በኢትዮጲያ የናይጄሪያ አምባሳደር ፖሎ ሎሎ ዋልያዉ በካላባር በሚገባ እንደሚስተናገድ ተናገሩ፤ሰዉየዉ ዛሬ ለኢ.ቢ.ኤሱ የስፖርት ጋዜጠኛ ፍስሀ ይድነቃቸዉ እንደገለጹት ዋልያዉ በካላባር ሊያሳስበዉ የሚገባ ነገር እንደሌለ ከእንጀራ በስተቀር ሁሉም...
የ22 አመቱ አጥቂ ከፊንላንድ አዲስ አበባ ገብትዋል፤የፊንላድ ሊግ አሁን ፍጻሜ አግኝትዋል፤ለበረዶ ጊዜዉን ትቶ ተጨዋቹም ዋልያዉን ዛሬ ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቀል፤ፉአድ ኢብራሂም በአፍሪካ ዋንጫዉ ቡድን ዉስጥ ተካቶ ጥቂት...
ቀኑ እየተቃረበ ነዉ፤ ዋልያዉ በካላባር እንደሚያሸንፍ ተስፋ አለ፤የመጀመሪያዉ ጨዋታ ያህል ባይሆንም ጉጉቱ ጨምርዋል፤1500 የሚሆኑ ኢትዮጲያዉያን ደጋፊዎችን ወደ ካላባር ለመዉስድ እንቅስቃሴዎች ተጀምርዋል፤አስተባባሪዎቹ የሸገር ኤፍ ኤም ታዲያሥ አዲስ...
“ከታሪክ መማር የማይፈልግ ሰዉ ታሪካዊ ስህተትን ለመድገም የተረገመ ነዉ” በሰኢድ ኪያር እንደመግቢያ… አሁን ሰማይ የተሰቀሉ ስሜቶች ቀዝቅዘዋል፤በጭፍን ዋልያዉን ከማሞገስና ከመስቀል በእዉነታዎች ላይ መወያየት ተጀምርዋል፤በመጀመሪያዉ ጎን ደግሞ...
የወዳጅነት ጨዋታ ለመልሱ ጨዋታ ያስፈልጋል በሚል ሲነገር ቆይቶ አሁን መገኘቱ ተረጋግጥዋል፤ከጨዋታዊ 5 ቀን በፊት ከካሜሮን አቻዉ ጋር ነዉ ዋልያዉ የሚጫወተዉ(novemeber 12)…ለጨዋታ ከሄደ በሁዋላ አየሩን እንዲለምድ ተብሎ...
ለካላባሩ የመልስ ጨዋታ ዝግጅቱ ሰኞ ተጀምርዋል፤በአዲስ አበባ ስታድየም ነዉ ዝግጀቱ…ሰኞ 4ት የሳንጆርጅ ተጫዋቾ መጥተዉ ከሌሎቹ ጋሩ ቀላል ልምምድ ሰሩ፤የተቀሩት እሁድ ስለተጫወቱ እረፍት ላይ ነበሩ፤ትላንት በተካሄደዉ ልምምድ...
ሞ ኢብራሂም የተባለዉ ልጥጥ ሀብታም በየአመቱ የአፍሪካ ጥሩ ሰሪ መሪዎችን በመሸለም ይታወቃል፤ሞ ፋዉንዴሽን የተባለዉ የእርዳታ ድርጅቱ ከዚህ በፊት እንደ ማንዴላ እና መሰል መሪዎችን በመሸለም ይታወቃል፤ለምሳሌ አንዴ...
አጤ የሚለዉ ማእረግ ከሀይለ ስላሴ ጋር የተቀበረ ይመስለኝ ነበር፤”ጓድ’ ከዛ ደግሞ “አቶ” በሚሉ መለኪያዎችም ቤንች ሁንዋል ብዬ ነበር የማምነዉ…ለካ እዚቹ ፒያሳ- ቶሞካ ቡና ቤት እየጠበቀኝ ነበር፤ሳየዉ...
ይህ ከዋሊድ አታ የስዊድኑ ሂልስነቦርግ ተከላካይ ለTeam Ethiopia የfacebook pageየተላከ ደብዳቤ ነዉ፤ተጫዋቹ በዩሮፓ ሊግ እና ቻምፕዮንስ ሊግ ተጫዉትዋል፤ለዋልያዉም ለመጫወት ፍላጎቱን የገለፀዉ ከናይጄሪያ ጨዋታ በፊት ቢሆንም ከዋልያ...
ኢንተርናሽናልና ጊዮርጊስ ከ10 አመት በሁዋላ ተለያዩ!!!! 11ከ30 አከባቢ ጨዋታዉ ተጀመረ፤8 ደቂቃዎች እንዳለፋ አበባዉ ቡታቆ እና የመከላከያዉ አጥቂ ማናዬ ፋንቱ ተያያዙ..አንድ ኳስ ላይ ጥፋት ሰርቶብኛል በሚል አበባዉ...
“በ1980ዎቹ መጀመሪያ ጊዮርጊስ የዜማ መጠሪያው ‹‹ ሳንጆርጅ አንበሳ›› የሚል ሲሆን መቻል ደግሞ መሪ ዜማ መጠሪያው ‹‹ነመኛታ›› የሚል ነበር፡፡ መቻል ሲጫወት ከውጪ ያለ ተመልካች በዝማሬያቸው ውጤቱን መለየት...
ከኦሎምፒክ እና አለም ሻምፕዮኖች መልስ የድል ዜማዎች የተለመዱ ናቸዉ፤እግር ኳሱ ግን በብሶት ዜማዎች ሲታሽ ቆይቶ አሁን ቀን ወጥቶለታል፤መስፍን የተባለ ዘፋኝ “መቼ ይሆን…”በሚለዉ ዘፈኑ የብሶቱን ጣሪያ ነክቶታል፤”ይድነቃቸዉ...
የመልሱ ጨዋታ እንደመጀመሪያዉ በሞቅታ ባይጠበቀም በመንታ ስሜቶች መሀል ቀኑ እየተቆጠረ ነዉ፤”ካላባር “ የናይጄሪያ የመጀመሪያዋ ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች፤ኢሙኪ የተባሉት ሰዉ ደግሞ ላለፉት 7 አመታት ከተማዋን በሀገረ...