ኢትዮጲያ ቡና ነገ ከሲዳማ ቡና ጋር ነገ በ11 ሰአት ይጫወታል፤የነገዉ 5ተኛ ጨዋታዉ ነዉ፤ከ4ቱ 5 ነጥብ ብቻ ነዉ የያዘዉ..ከቡና እኩል 4ት ጨዋታ ካደረገዉ ጊዮርጊስ በ7ነጥብ ያንሳል፤ ነገ...
ከትላንተ ወዲያ ጎፋ ካምፕ አከባቢ ባለዉ የልምመድ ሜዳ አንድ ሰዉ ደብዳቤ ይዞ መጣ፤ ተጫዋቾቹ ገና መሀል በገባ እየሰሩ ነበር፤ ሰዉየዉ ወረቀቱን ለዋናዉ አሰልጣኝ ጆርዳን ስቶይኮቭ ሲሰጣቸዉ...
ከሱዳን ጋር የተደረገዉን ጨዋታ ለቻኑ ቀጣይ ዉድድር ሁነኛ ማወዳደሪያ ሊሆን ይችላል፤ዉጤቱን ተዉት…ዋልያዉ ለቻን ልምድ ለመዉሰድ እንደሄደ ተነግሮናል፤እናም በቻን— ከኮንጎ..ሊቢያ እና ጋና ጋር ሲጫወት በሱዳኑ ልምድ መሄዱ...
ወደ ኬንያ ስንሄድ ለቻን ዉድድር ልምድ ለመግኘት ነዉ ብለዉ ነበር አሰልጣኙ ሰዉነት …እስከሱዳኑ ጨዋታ ድረስ ተጫዋቾቻቸዉን ቀያይረዉ ሞክረዋል፤አንድ ያልተስተዋለዉ ነገር ግን ተጫዋቾቹ ቢቀያየሩም የዋልያዉ መገለጫ...
ኤልፓን በአሁኑ ሰአት ማየት በጣም ያሳዝናል፤ደጋፊዉ ተስፋ ቆርጦ ተመናምንዋል፤ቡድኑ ወዘናዉ ተገፎ የምእራብ አፍሪካ ቡድን ይመስላል፤አሰልጣኙ ራሱ የት አሰልጥነዉ እንደሚያቁ እንዴት ኤልፓን እንደተረከቡ የሚያብራራ የለም፤እነ አፈወርቅ...
ፕሪሚየር ሊጉ ከተጀመረ 6ት ሳምንት ብቻ አስቆጥርዋል፤የ1ኛዉ ዙር ግማሽ ማለት ነዉ፤መድን እና ዳሸን ያላቸዉ ነጥብ 2ት ብቻ ነዉ፤ጎል ደግሞ አላገቡም፤ አሰልጣኝ መኮንን ዳሸንን ከብሂራዊ ሊግ ይዞት...
ባለፈዉ ሳምንት ሶስታ (ሀትሪክ) ሰርቶ ነበር፤ቡድኑ 2-0 ተመርቶ 2 አቻ አስድርጎ ከዛም ማሸነፊያዋን ግብ አስቆጥሮ ነበር፤ዛሬ ደግሞ ቡድኑ 1-0 እየተመራ አቻ የሚያደርገዉን ግብ አስቆጥርዋል፤የዋዲ ዳግላዉ ሳላሀዲን...
ጨዋታዉ ከመጀመሩ በፊት አምበሎቹ ዳዊት እና አዳነ ..ግብ ጠባቂዎቹ ጀማል እና ሮበርት…ማንዴላ የአፍሪካ አባት የሚል ጽሁፍ ያለዉ ባነር ይዘዉ ገቡ፤ፊፋ በየአለሙ በሚደረግ ጨዋታ ለታላቁ ሰዉ...
ዛሬ 10 ሰአት ላይ ዋልያ ከሱዳን በሞምባሳ ይጫወታል፤ዋልያዉ እረፍት ሲወጣ 11 ሰአት ላይ ቡና ና ጊዮርጊስ ጨዋታቸዉን ያደርጋሉ፤ከነሱ በፊት መድን እና መካላከያ የሚያደርጉት ጨዋታም አሪፍ ነዉ፤መድን...
1976 ሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ ጨዋታቸዉን አደረጉ፤ቡና የፋብሪካ ቡድን ነዉ፤ጊዮርጊስም በፋብሪካ ተጠቃሎ ፒልስነር ይባል ነበር፤ጨዋታዉ ሁለቱም ከ2ተኛ ዲቪዝዮን ወደ ዋናዉ ዲቪዝዮን አልፈዉ ለዋንጫ የሚደረግ ነበር፤ሚልዮን በቀለ (ሆዴ)...
የ2013ት ምርጥ 3 እጩዎች በካፍ ይፋ ሁነዋል፤በአመቲ ምርጥ ብሂራዊ ቡድኖች ዝረዝር ዉስጥ ዋልያዉ ተኳትዋል፤ናይጄሪያ የአፍሪካን ዋንጫ በመብላትዋ…..ቡርኪና ፋሶ ደግሞ ፍጻሜ በመድረስዋ…ዋልያዉ ከ31 አመት በሁዋላ አፍሪካ ዋንጫ...
ዋልያ በእጣ 2ተኛ ሆነ!!…..ሱዳን ለበቀል ይመጣ ይሆን??? ዋልያ በሴካፍ እየተሳተፈ ኬንያ ጋር እኩል 7ነጥብ ይዞ ምድቡን ጨርስዋል፤በጎልም በሁሉም እኩል ስለሆኑ ከደቂቃዎች በፊት እጣ ወጣላቸዉ…እናም ኬንያ በእጣ...
የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እየተቃረበ ነዉ፤የመጀመሪያዉ ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ነዉ፤ሉሲ የዋልያን ምክትል አሰልጣኝ ስዩም ከበደን በዋናነት ቀጥሮዋል፤ ምክትሉ ደግሞ ከሴቶቹ ጋር ረጅም ግዜ የሰራዉ ብርሀኑ...
አበበ በቂላ ስታድየም በጣም ብርድ ነዉ፤የከተማዉ ብርድ ከዚህ የሚከፋፈለ ነዉ የሚመስለዉ…ቡና በ3ተኛ ጨዋታዉ 3ነጥብ አግኝትዋል፤ዳዊት በሻህ የተባለዉ ኢትዬ-ጀርመናዊ ተከላካይ ዛሬ ተቀይሮ ገብትዋል፤ መጀመሪያ ኤልፓ አገባ፤የመጀመሪያዉ ግማሽ...
ቅዳሜና እሁድ ለኢትዮጲያ እግር ኳስ ተመልካች የድርቅ ቀናት ነበሩ፤የፕሪሚየር ሊግ ክለቦቹ እነዳሉ እሮብና ሀሙስ ተጫዉተዉ ቅዳሜና እሁድ አንድ የብሂራዊ ቡድን የሴካፋ ጨዋታ ብቻ…. ዛሬ ደግሞ በተቃራኒዉ...
8 ሰአት በኢትዮጲያ አቆጣጠር ዋልያዉ የመጨረሻዉን የምድብ ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያደርጋል፤ከ2ት አመት በሁዋላ ዋልያዉ ከምድቡ ማለፉን አረጋግጥዋል፤ታንዛኒያ ላይ ወድቆ ነበር..ባለፈዉ አመት ኡጋንዳ ላይ ጥሩ 3ተኛ...
በስፔን ላሊጋ ጨዋታዎች አማርኛ ተጽፎ አይታችሁዋል???ስሙን በአማርኛ ያጻፈ ብቸኛዉ ሰዉ ነዉ አጥቂዉ ….ሄኖክ ጎይቶም ከኤርትራዊ ቤተሰብ ስዊድን ዉስጥ ተወለደ፤በሴሪ አ ለኡዴኔዚ 3 አመታት ተጫወተ፤ወደ ላሊጋ ሄደና...
ጨዋታዎ ያለምንም ግብ አለቀ፤የኬንያዉ ምክትል አሰልጣኝ ብዙ ምክረናል ግን አላገባንም..በሚቀጥለዉ ጨዋታ ለማግባት እንጥራለን አለ…የዋልያዉ ዋና ሰዉ ደግሞ ደስተኛ መሆናቸዉን ተናግረዋል.ምክንያቱም ለ4ት ቀናት ብቻ ነዉ የተዘጋጀነዉ አሉ፤እኛ...
ሳንድስቶን ፓላስ ከኒያዩ ስታድየም በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል፤የኢትዮጲያ ቡድንም እዚህ ሆቴል ነዉ ያረፈዉ…ታንዛንያም በአቅራቢያዉ ይገኛል ሴካፋ ዘንድሮ በስፖንሰር ጠብሽ ተመትዋል፤እናም ከሌላዉ ጊዜ በተለየ የዉድድር ወጪዎችን መቀነስ...
ትላንት ምሽቱን ተጫዋቾቹ ኢንተርኮንቲኔንታል ኑ ሲባሉ እንዲህ አይነት ነገር አለ ብለዉ አልጠበቁም ነበር፤አይናለም ሀይሉም በስልክ ሲነገረዉ ያዉ የስንብት ግብዣ እንጂ ሌላ አልመሰለዉም፤ከ120ሺ ብር ጀምሮ በየደረጃዉ...