የሴቶች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እየተቃረበ ነዉ፤የመጀመሪያዉ ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ነዉ፤ሉሲ የዋልያን ምክትል አሰልጣኝ ስዩም ከበደን በዋናነት ቀጥሮዋል፤ ምክትሉ ደግሞ ከሴቶቹ ጋር ረጅም ግዜ የሰራዉ ብርሀኑ...
ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀንስ የተባለ ሆላንዳዊ 1996 ላይ አምጥቶ ነበር፤ከዛም ሚቾን ከሰርቢያ…ዳንኤሎ እና ዶሴና…ከጣሊያን ክሩገርን ከጀርመን..ዱሻን ኩንዲች ከሰርቢያ…እያለ ብዙ የዉጭ አሰልጣኞችን ቀጥርዋል፤ አሁን ደግሞ ሆላንዳዊ አሰልጣኝ አምጥተዋል፤...
አብረዉኝ የነበሩት 14ት ሰዎች በዚህ ርእስ የሚስማሙ ይመስለኛል፤ከጀርመን ይህንን ጨዋታ ለማየት የመጣ ሰዉ እዚህ ቡድን ዉስጥ ይገኛል፤የሀገር እግር ኳስ ፍቅሩ በጣም ይገርማል፤የአየር መንገዱ ካፕቴንም ከኛ...
ወደ ናይጄሪያዊዉ ጋዜጠኛ ዞሩ..ሰዉነት በጨዋታዉ ዉጤት በጣም ተበሳጭተዋል፤ኬሺን እንኳን ደስ አለህ ካሉት በሁዋላ ለተጠየቁት ጥያቄ የሰጡት መልስ ይህንን ይናገራል፤ ጋዜጠኛዉን መልሰዉ ጠየቁት…who won the match?እሱም...
ግብ ጠባቂ…ሲሳይ ባንጫ ተከላካዬች—አሉላ ግርማ….አይናለም ሀይሉ….ሳላሀዲን ባርጌቾ…አበባዉ ቡታቆ አማካይ—ሽመልስ በቀለ…አዳነ ግርማ…አስራት መገርሳ…ምንያህል ተሾመ አጥቂ— ጌታነህ ከበደ…… ሳላሀዲን ሰኢድ በመጨረሻዉ የደቡብ አፍሪካ የዋልያ ጨዋታ ከናይጄሪያ ጋር...
ደጉ ደበበ በጉደት ምክንያት የዛሬን ጨዋታ የመግባቱ ነገር አጠራጣሪ መሆኑን አሰልጣኝ ሰዉነት ቢሻዉ ተናግረዋል፤.በሱ ምትክ ሳላሀዲን ባርጌቾ እንደሚገባ ታዉቅዋል፤ቢያድግልኝ ልያሥ ሌላዉ በቦታዉ መሰለፍ የሚችል ተጫዋች ነዉ!!ደጉ...
ዛሬ ዋልያዉ በካላበር ስታድየም ልምመድ ሰርትዋል፤ሜሳዉ በጣም አሸዋማ እንደሂነና ጉልበት እንደሚፈልግ ተጫዋቾቹ ተናግረዋልጨዋታዉ ነገ በናይጄሪያ 10 ሰአት በኢትዮጲያ 12 ሰአት ይደረጋል፤ዛሬ ዝናብ ዘንብዋል፤ወበቁም ለመተንፈስ ያስቸግራል፤ከተጫዋቾቹ በፊት...
“ አባቴ ከእንግሊዝ ጋር ጣሊያንን ተዋግትዋል”…ኢስማኢል አቡበከር ሰዉነት ቢሻዉ 1991 ላይ የኢትዮጲያ ታዳጊ ቡድንን ይዘዋል፤አዲስ አበባ ላይ በማጣሪያ ጨዋታ 2-2 ተለያዩ፤ለመልሱ ጨዋታ ግን አንድ አወዛጋቢ...
“ስማቸዉን እየጠራ ይናገራል፤ማንጎ፤አህመድ ሙላት.ሰለሞን አንጀሎ…..እንዳሉ እኮ ተከላካዮች ነበሩ፤እናም ከአጠገቤ ራቅ ብለዉ አይጫወቱም፤ምክንያቱም የሚጫወቱ ተጫዋቾች የሉም፤ጥሩ ጥሩ ሚድ ፊልዶች አልነበሩም፤እኔ መድን ስጫወት እነ አብዲ እነ ተክሌ በቡድኑ...
ከጥቂት ደቂቃዎች በሁዋላ ወደ ኢኑጉ የሚሄደዉ ፕሌን ይነሳል፤16ት ሰዎች ዋልያዉን ለመደገፍ ይሄዳሉ፤እዛ ያሉትና አሁን የሚሄዱት ደጋፊዎች በመነጋገር ባነር አዘጋጅተዋል፤የጨዋታዉ ቀን በሳኡዲ ሰቆቃ ላይ የሚገኙትን ወገኖቸ...
ዋልያዉ ካላበር ጥሩ መስተንግዶ ተደርጎለታል፤ቻርተር አይሮፕላኑ እንዳረፈ የቀድሞዉ የአዲስ አበባ ከንቲባ የአሁኑ አምባሳደር አሊ አብዶ አቀባባል አድርገዉለታል፤ከዛም ወደ ሆቴል ተጉዞ ከሰአታት እረፍት በሁዋላ የመጀመሪያዉን ልምምድ...
ጋምብሬ..አሰግድ…ካሳዬ….አሸናፊ እና ሌሎች እሱ የታደለዉን አላሳኩትም፤ቡና ገበያ በፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ ለማንሳት የታደለ አንድ አምበል ብቻ አለዉ፤ከፕሪሚየር ሊጉ ጅማሮ አንስቶ ለ14 አመታት ዋንጫ ርቆት ቆይቶ በሱ አምበልነት...
ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል መግለጫ የተሰጠዉ ከቀኑ 7.30 ጀምሮ ነበር፤የተወሰነ የመግለጫዉን ክፍል ቀደም ተብሎ ተጽፍዋል፤ቀጣዩ ደግሞ እንሆ!!!(ነገርን ነገር ሲያነሳዉ..በቃለ መጠይቁ ላይ ከተሳተፉ ሰዎች ስለ ቅዳሜዉ ጨዋታ የሀዘን ጥቁር...
ይህንን እና ሌሎች የስፖርት ዜናዎችን ስንጽፍ ሁላችንንም የሚከነክነንን ደባሪ ድርጊት ከአእምሮአችን ሳይወጣ ነዉ!!!ማወቅም አለባችሁ ከሚልም ስሜት እንጂ ኳሱ ከወገን ሰቆቃ በልጦብን አይደለም..በሱ ጉዳይ በዋናዉ ድረ ገጽ...
ጋምቢያዊዉ ዋና ዳኛ ብቻ ናቸዉ ራቅ የሚሉት…መጀመሪያ የተመደቡት ሩዋንዳ እና ኤርትራዊ ረዳት ዳኞች ናቸዉ፤አሁን ደግሞ ፊፋ ዳኛዉን ቀይርዋል፤ሩዋንዳዊዉ ረዳት ዳኛ በኬንያዊ ተቀይረዋል፤ምከንያቱ ደግሞ ጉዳት ነዉ፤የጡንቻ መሸማቀቅ...
በዮርዳኖስ አማን ይካሄዳል የተባለዉ ጨዋታ በሚስጥር ለተጫዋቾቹ ከተነገረ ወዲህ ብዙዎቹ ለጉዞ ዝግጅት ጨርሰዉ ነበር፤ለነገ ጥዋት በረራ ተብሎ ስለተነገራቸዉ ሁሉም በጥድፊያ እቃቸዉን አዘጋጅተዉ የሚሰናበቱትን ተሰናብተዉ ነበር፤አንድ ተጫዋች...
ከ20 ቀናት በኋላ ሴካፋ በኬንያ ይጀመራል፤11 ንድ አባል ሀገራት እና 3ተጋባዞች በዉድድሩ ይጠበቃሉ፤ማላዊ፤ኮትዲቫር እና ዛምቢያ በቻን ቡድናቸዉ ልምድ ይወስዳሉ፤ዋልያዉም በጥር ወር የቻን ዉድድር ይጠብቀዋል፤ዛሬ ዋና አሰልጣኙ...
የምስራቅ እና መካከለኛዉ አፍሪካ ዋንጫን በቅርብ ጊዜያት በተደጋጋሚ ታንዛኒያ አስተናግዳለች፤አሁን ደግሞ ተረኛዋ ኬንያ ሆናለች፤ዉድሩን የቢራ እና የሞባይል ድርጅቶች ሰፖንሰር ሲያደርጉት ቆይተዋል፤የታንዛንያዉ ስፖንሰር ሲዳከም የኬንያ እግር ኳስ...
ዛሬ ሰርግሽ ነዉ አልዋት፤እናም ጭፈራዉ ደራ…እንግዶቹም ከየቦታቸዉ መጡ፣ግን ዋናዉ ሰዉ ቀረ..ሙሽራዉ ሊከሰት አልቻለም፤ይህ ነገር ሙሽሪትን አሳዘናት፤2ተኛ ጊዜም ሰርግ ተደግሶ አሁንም ሙሽራዉ ቀረ፤3ተኛም ተሰለሰ፤ከዚህ ወዲህ የሰርግሽ ቀን...
ይህ በምስሉ በስተቀኝ የምታዩት መስመር ዳኛ አንገሶም ይባላል፤ደቡብ አፍሪካ ላይ ኢትዮጲያና ቡርኪናፋሶ ሲጫወቱ በመስመር ዳኝነት አጫዉትዋል፤የቡርኪና ፋሶዉን ግብ ጠባቂም በሱ ጠቋሚነት በቀይ ከሜዳ ተሰናብትዋል፤ከዚህም ሌላ በጫወታዉ...