በሳምንቱ መጨረሻ ከፍተኛ ትኩረትን ስበው ከነበሩት የስፖርት ክንውኖች አንዱ በሆነው የለንደን ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የአሸናፊነቱን ክብር በኬንያውያን ቢነጠቁም ጥሩነሽ ዲባባ በመጀመሪያ የማራቶን ተሳትፎዋ 2፡20፡35 በሆነ...
በዓለም ዙሪያ የሚገኙ የአትሌቲክስ ስፖርት አፍቃሪያን በጉጉት የሚጠብቁት 33ኛው የለንደን ማራቶን ከሰአታት በኋላ ዕለት የሚከናወን ሲሆን ኢትዮጵያውያን አትሌቶችም በሁለቱም ፆታዎች ለአሸናፊነቱ እንደሚፎካከሩ ተናግረዋል፡፡ የዘንድሮው የለንደን ማራቶን ተጠባቂነት ከፍ...