በዮርዳኖስ አማን ይካሄዳል የተባለዉ ጨዋታ በሚስጥር ለተጫዋቾቹ ከተነገረ ወዲህ ብዙዎቹ ለጉዞ ዝግጅት ጨርሰዉ ነበር፤ለነገ ጥዋት በረራ ተብሎ ስለተነገራቸዉ ሁሉም በጥድፊያ እቃቸዉን አዘጋጅተዉ የሚሰናበቱትን ተሰናብተዉ ነበር፤አንድ ተጫዋች...
ዛሬ ሰርግሽ ነዉ አልዋት፤እናም ጭፈራዉ ደራ…እንግዶቹም ከየቦታቸዉ መጡ፣ግን ዋናዉ ሰዉ ቀረ..ሙሽራዉ ሊከሰት አልቻለም፤ይህ ነገር ሙሽሪትን አሳዘናት፤2ተኛ ጊዜም ሰርግ ተደግሶ አሁንም ሙሽራዉ ቀረ፤3ተኛም ተሰለሰ፤ከዚህ ወዲህ የሰርግሽ ቀን...