ሐምሌ 23፣2007 የኢትዮጵያው የፊት መስመር ተጨዋች ጌታነህ ከበደ ቢድቪስትን ለቆ ሌላኛውን የደቡብ አፍሪካ ክለብ ፕሪቶሪያ ዩንቨርስቲን ተቀላቅሏል፡፡ ጌታነህ ፕሪቶሪያን የተቀላቀለው በውሰት እንደሆነ ቢገለጽም ለምን ያህል ጊዜ...
ሊቢያ እና ሞዛምቢክ ባለፈዉ ሳምንት የወዳጅነት ጨዋታ አድርገዉ ሊቢያ 2-1 አሸንፋለች፡፡ይህ ጨዋታ የተደረገዉ በነ ጌታነህ ከበደ ሜዳ ነበር፡፡በቢድ ዊትሱ ሜዳ ማለት ነዉ፡፡የዋልያዉ ድንቅ አጥቂ ይህንን ጨዋታ...