ሁሌም በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቀው የደደቢት እና ኢትዮጵያ ቡና ፍልሚያ እንደተለመደው በድማቅ ድባብ እና በማራኪ እንቅስቃሴ ታጅቦ ተካሂዷል፡፡ የአዲስ አበባ ስታዲየም በቅርብ ሳምንታት ዝናብ ምክንያት ጭቃ መሆን...
አዲሱ ዓመት 2008 ሲጀምር የመከላከያ ዓመት መስሎ ነበር፡፡ ውድድሩ የ2007 ቢሆንም ለዚህ ዓመት በተሻገረው የጥሎ ማለፍ ውድድር ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከነማን በመርታት ባለድል ሆኑ፤ እንደ...
Harar, Ethiopia, Is the Best Destination for Coffee Lovers - Cities - MensJournal.com< Hidden far from the tourist and pilgrim paths that wind through eastern...
በ37ተኛዉ የምስራቅና መካከለኛዉ አፍሪካ ዋንጫ ዋልያዉን በአምበልነት የመራዉ ፋሲካ አስፋዉ ወላጅ እናቱ በጠና ታመዋል፡፡ተጫዋቹ ከሴካፋ መልስ የመጀመሪያዉን ጨዋታ ለክለቡ ቡና ለማድረግ ወደ አርባምንጭ ከቡድኑ ጋር በአይሮፕላን...
ኢትዮጲያ ቡና ነገ ከሲዳማ ቡና ጋር ነገ በ11 ሰአት ይጫወታል፤የነገዉ 5ተኛ ጨዋታዉ ነዉ፤ከ4ቱ 5 ነጥብ ብቻ ነዉ የያዘዉ..ከቡና እኩል 4ት ጨዋታ ካደረገዉ ጊዮርጊስ በ7ነጥብ ያንሳል፤ ነገ...
ጨዋታዉ ከመጀመሩ በፊት አምበሎቹ ዳዊት እና አዳነ ..ግብ ጠባቂዎቹ ጀማል እና ሮበርት…ማንዴላ የአፍሪካ አባት የሚል ጽሁፍ ያለዉ ባነር ይዘዉ ገቡ፤ፊፋ በየአለሙ በሚደረግ ጨዋታ ለታላቁ ሰዉ...
ዛሬ 10 ሰአት ላይ ዋልያ ከሱዳን በሞምባሳ ይጫወታል፤ዋልያዉ እረፍት ሲወጣ 11 ሰአት ላይ ቡና ና ጊዮርጊስ ጨዋታቸዉን ያደርጋሉ፤ከነሱ በፊት መድን እና መካላከያ የሚያደርጉት ጨዋታም አሪፍ ነዉ፤መድን...
1976 ሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ ጨዋታቸዉን አደረጉ፤ቡና የፋብሪካ ቡድን ነዉ፤ጊዮርጊስም በፋብሪካ ተጠቃሎ ፒልስነር ይባል ነበር፤ጨዋታዉ ሁለቱም ከ2ተኛ ዲቪዝዮን ወደ ዋናዉ ዲቪዝዮን አልፈዉ ለዋንጫ የሚደረግ ነበር፤ሚልዮን በቀለ (ሆዴ)...
ጋምብሬ..አሰግድ…ካሳዬ….አሸናፊ እና ሌሎች እሱ የታደለዉን አላሳኩትም፤ቡና ገበያ በፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ ለማንሳት የታደለ አንድ አምበል ብቻ አለዉ፤ከፕሪሚየር ሊጉ ጅማሮ አንስቶ ለ14 አመታት ዋንጫ ርቆት ቆይቶ በሱ አምበልነት...
ሞ ኢብራሂም የተባለዉ ልጥጥ ሀብታም በየአመቱ የአፍሪካ ጥሩ ሰሪ መሪዎችን በመሸለም ይታወቃል፤ሞ ፋዉንዴሽን የተባለዉ የእርዳታ ድርጅቱ ከዚህ በፊት እንደ ማንዴላ እና መሰል መሪዎችን በመሸለም ይታወቃል፤ለምሳሌ አንዴ...