ኢትዮጲያ ቡና ነገ ከሲዳማ ቡና ጋር ነገ በ11 ሰአት ይጫወታል፤የነገዉ 5ተኛ ጨዋታዉ ነዉ፤ከ4ቱ 5 ነጥብ ብቻ ነዉ የያዘዉ..ከቡና እኩል 4ት ጨዋታ ካደረገዉ ጊዮርጊስ በ7ነጥብ ያንሳል፤ ነገ...
ጨዋታዉ ከመጀመሩ በፊት አምበሎቹ ዳዊት እና አዳነ ..ግብ ጠባቂዎቹ ጀማል እና ሮበርት…ማንዴላ የአፍሪካ አባት የሚል ጽሁፍ ያለዉ ባነር ይዘዉ ገቡ፤ፊፋ በየአለሙ በሚደረግ ጨዋታ ለታላቁ ሰዉ...
ዛሬ 10 ሰአት ላይ ዋልያ ከሱዳን በሞምባሳ ይጫወታል፤ዋልያዉ እረፍት ሲወጣ 11 ሰአት ላይ ቡና ና ጊዮርጊስ ጨዋታቸዉን ያደርጋሉ፤ከነሱ በፊት መድን እና መካላከያ የሚያደርጉት ጨዋታም አሪፍ ነዉ፤መድን...
1976 ሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ ጨዋታቸዉን አደረጉ፤ቡና የፋብሪካ ቡድን ነዉ፤ጊዮርጊስም በፋብሪካ ተጠቃሎ ፒልስነር ይባል ነበር፤ጨዋታዉ ሁለቱም ከ2ተኛ ዲቪዝዮን ወደ ዋናዉ ዲቪዝዮን አልፈዉ ለዋንጫ የሚደረግ ነበር፤ሚልዮን በቀለ (ሆዴ)...
ሞ ኢብራሂም የተባለዉ ልጥጥ ሀብታም በየአመቱ የአፍሪካ ጥሩ ሰሪ መሪዎችን በመሸለም ይታወቃል፤ሞ ፋዉንዴሽን የተባለዉ የእርዳታ ድርጅቱ ከዚህ በፊት እንደ ማንዴላ እና መሰል መሪዎችን በመሸለም ይታወቃል፤ለምሳሌ አንዴ...