ታላቁ የኢትዮጵያ ደርቢ አጠገባችን ደርሷል ከረዥም እረፍት ከተመለሰ በኋላ በማራኪ ጨዋታዎች እና አስደናቂ ጎሎች ተመልካቹን እያስደሰተ የሚገኘው የ2008 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ታላቁን የሸገር ደርቢ የመጀመሪያ ክፍል...
ያለፉት ሁለት አስርተ ዓመታት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ቀዳሚ ተጠሪ ሁለት ክለቦች እነማን ናቸው ተብሎ ቢጠየቅ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ ቡና ተብሎ ቢመለስ ብዙ የሚያከራክር አይመስልም፡፡...
ኢትዮጲያ ቡና ነገ ከሲዳማ ቡና ጋር ነገ በ11 ሰአት ይጫወታል፤የነገዉ 5ተኛ ጨዋታዉ ነዉ፤ከ4ቱ 5 ነጥብ ብቻ ነዉ የያዘዉ..ከቡና እኩል 4ት ጨዋታ ካደረገዉ ጊዮርጊስ በ7ነጥብ ያንሳል፤ ነገ...
ጨዋታዉ ከመጀመሩ በፊት አምበሎቹ ዳዊት እና አዳነ ..ግብ ጠባቂዎቹ ጀማል እና ሮበርት…ማንዴላ የአፍሪካ አባት የሚል ጽሁፍ ያለዉ ባነር ይዘዉ ገቡ፤ፊፋ በየአለሙ በሚደረግ ጨዋታ ለታላቁ ሰዉ...
ዛሬ 10 ሰአት ላይ ዋልያ ከሱዳን በሞምባሳ ይጫወታል፤ዋልያዉ እረፍት ሲወጣ 11 ሰአት ላይ ቡና ና ጊዮርጊስ ጨዋታቸዉን ያደርጋሉ፤ከነሱ በፊት መድን እና መካላከያ የሚያደርጉት ጨዋታም አሪፍ ነዉ፤መድን...
1976 ሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ ጨዋታቸዉን አደረጉ፤ቡና የፋብሪካ ቡድን ነዉ፤ጊዮርጊስም በፋብሪካ ተጠቃሎ ፒልስነር ይባል ነበር፤ጨዋታዉ ሁለቱም ከ2ተኛ ዲቪዝዮን ወደ ዋናዉ ዲቪዝዮን አልፈዉ ለዋንጫ የሚደረግ ነበር፤ሚልዮን በቀለ (ሆዴ)...