ዋልያዎቹ ለማሸነፍ ሲቸገሩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል አድርጓል በርዋንዳ ለሚካሄደው የቻን ውድድር እየተዘጋጀ የሚገኘው የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ...
በ37ተኛዉ የምስራቅና መካከለኛዉ አፍሪካ ዋንጫ ዋልያዉን በአምበልነት የመራዉ ፋሲካ አስፋዉ ወላጅ እናቱ በጠና ታመዋል፡፡ተጫዋቹ ከሴካፋ መልስ የመጀመሪያዉን ጨዋታ ለክለቡ ቡና ለማድረግ ወደ አርባምንጭ ከቡድኑ ጋር በአይሮፕላን...
ኢትዮጲያ ቡና ነገ ከሲዳማ ቡና ጋር ነገ በ11 ሰአት ይጫወታል፤የነገዉ 5ተኛ ጨዋታዉ ነዉ፤ከ4ቱ 5 ነጥብ ብቻ ነዉ የያዘዉ..ከቡና እኩል 4ት ጨዋታ ካደረገዉ ጊዮርጊስ በ7ነጥብ ያንሳል፤ ነገ...
ጨዋታዉ ከመጀመሩ በፊት አምበሎቹ ዳዊት እና አዳነ ..ግብ ጠባቂዎቹ ጀማል እና ሮበርት…ማንዴላ የአፍሪካ አባት የሚል ጽሁፍ ያለዉ ባነር ይዘዉ ገቡ፤ፊፋ በየአለሙ በሚደረግ ጨዋታ ለታላቁ ሰዉ...
ዛሬ 10 ሰአት ላይ ዋልያ ከሱዳን በሞምባሳ ይጫወታል፤ዋልያዉ እረፍት ሲወጣ 11 ሰአት ላይ ቡና ና ጊዮርጊስ ጨዋታቸዉን ያደርጋሉ፤ከነሱ በፊት መድን እና መካላከያ የሚያደርጉት ጨዋታም አሪፍ ነዉ፤መድን...
1976 ሁለቱ ቡድኖች የመጀመሪያ ጨዋታቸዉን አደረጉ፤ቡና የፋብሪካ ቡድን ነዉ፤ጊዮርጊስም በፋብሪካ ተጠቃሎ ፒልስነር ይባል ነበር፤ጨዋታዉ ሁለቱም ከ2ተኛ ዲቪዝዮን ወደ ዋናዉ ዲቪዝዮን አልፈዉ ለዋንጫ የሚደረግ ነበር፤ሚልዮን በቀለ (ሆዴ)...
ጋምብሬ..አሰግድ…ካሳዬ….አሸናፊ እና ሌሎች እሱ የታደለዉን አላሳኩትም፤ቡና ገበያ በፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ ለማንሳት የታደለ አንድ አምበል ብቻ አለዉ፤ከፕሪሚየር ሊጉ ጅማሮ አንስቶ ለ14 አመታት ዋንጫ ርቆት ቆይቶ በሱ አምበልነት...