ኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል መግለጫ የተሰጠዉ ከቀኑ 7.30 ጀምሮ ነበር፤የተወሰነ የመግለጫዉን ክፍል ቀደም ተብሎ ተጽፍዋል፤ቀጣዩ ደግሞ እንሆ!!!(ነገርን ነገር ሲያነሳዉ..በቃለ መጠይቁ ላይ ከተሳተፉ ሰዎች ስለ ቅዳሜዉ ጨዋታ የሀዘን ጥቁር...
ይህንን እና ሌሎች የስፖርት ዜናዎችን ስንጽፍ ሁላችንንም የሚከነክነንን ደባሪ ድርጊት ከአእምሮአችን ሳይወጣ ነዉ!!!ማወቅም አለባችሁ ከሚልም ስሜት እንጂ ኳሱ ከወገን ሰቆቃ በልጦብን አይደለም..በሱ ጉዳይ በዋናዉ ድረ ገጽ...
ጋምቢያዊዉ ዋና ዳኛ ብቻ ናቸዉ ራቅ የሚሉት…መጀመሪያ የተመደቡት ሩዋንዳ እና ኤርትራዊ ረዳት ዳኞች ናቸዉ፤አሁን ደግሞ ፊፋ ዳኛዉን ቀይርዋል፤ሩዋንዳዊዉ ረዳት ዳኛ በኬንያዊ ተቀይረዋል፤ምከንያቱ ደግሞ ጉዳት ነዉ፤የጡንቻ መሸማቀቅ...
በዮርዳኖስ አማን ይካሄዳል የተባለዉ ጨዋታ በሚስጥር ለተጫዋቾቹ ከተነገረ ወዲህ ብዙዎቹ ለጉዞ ዝግጅት ጨርሰዉ ነበር፤ለነገ ጥዋት በረራ ተብሎ ስለተነገራቸዉ ሁሉም በጥድፊያ እቃቸዉን አዘጋጅተዉ የሚሰናበቱትን ተሰናብተዉ ነበር፤አንድ ተጫዋች...
ከ20 ቀናት በኋላ ሴካፋ በኬንያ ይጀመራል፤11 ንድ አባል ሀገራት እና 3ተጋባዞች በዉድድሩ ይጠበቃሉ፤ማላዊ፤ኮትዲቫር እና ዛምቢያ በቻን ቡድናቸዉ ልምድ ይወስዳሉ፤ዋልያዉም በጥር ወር የቻን ዉድድር ይጠብቀዋል፤ዛሬ ዋና አሰልጣኙ...
የምስራቅ እና መካከለኛዉ አፍሪካ ዋንጫን በቅርብ ጊዜያት በተደጋጋሚ ታንዛኒያ አስተናግዳለች፤አሁን ደግሞ ተረኛዋ ኬንያ ሆናለች፤ዉድሩን የቢራ እና የሞባይል ድርጅቶች ሰፖንሰር ሲያደርጉት ቆይተዋል፤የታንዛንያዉ ስፖንሰር ሲዳከም የኬንያ እግር ኳስ...
ዛሬ ሰርግሽ ነዉ አልዋት፤እናም ጭፈራዉ ደራ…እንግዶቹም ከየቦታቸዉ መጡ፣ግን ዋናዉ ሰዉ ቀረ..ሙሽራዉ ሊከሰት አልቻለም፤ይህ ነገር ሙሽሪትን አሳዘናት፤2ተኛ ጊዜም ሰርግ ተደግሶ አሁንም ሙሽራዉ ቀረ፤3ተኛም ተሰለሰ፤ከዚህ ወዲህ የሰርግሽ ቀን...
ይህ በምስሉ በስተቀኝ የምታዩት መስመር ዳኛ አንገሶም ይባላል፤ደቡብ አፍሪካ ላይ ኢትዮጲያና ቡርኪናፋሶ ሲጫወቱ በመስመር ዳኝነት አጫዉትዋል፤የቡርኪና ፋሶዉን ግብ ጠባቂም በሱ ጠቋሚነት በቀይ ከሜዳ ተሰናብትዋል፤ከዚህም ሌላ በጫወታዉ...
ነገሩ ዛሬ ነዉ ለቡድኑ አባላት የተነገረዉ…ነገ በጥዋት ተነስተዉ ወደ ዮርዳኖስ ያቀናሉ፤ከ2ት ቀን በሁዋላ ከኢራቅ አቻቸዉ ጋር በዮርዳኖስ የወዳጅነት ጨዋታ አደርገዉ በማግስቱ እሁድ አዲስ አበባ ይገባሉ፤ዋልያዉ እስካሁን...
ትላንት ማለዳ የዋልያዉ ዋና ሰዉ ሰዉነት ቢሻዉ ስለ ቡድኑ እና ወዳጅነት ጨዋታዎች በሬድዮ አስተያየት ሰጥተዋል፤ቃለ ምልልሱ አስገራሚ የሚባል አይነት ነዉ፤ዋናዉ ጭብጡ የወዳጅነት ጨዋታዎቸ የቀረበት ምክንያት ነዉ፤በተለይ...
ስቲፈን ኬሺ ያለደሞዝ ለ7ወራት ሰርትዋል፤አዲስ አበባም ሲመጣ በኔፕ ነበር፤ነገር ግን በአልጣኝነት ዘመኑ በነጥብ ጨዋታ ድል አልተወሰደበትም፤ደሞዝ አልባዉ ዉጤታማ ሁንዋል፤አሁን ግን ቢያንስ ቢያንስ ዩለት ወር ደሞዙን እንደወሰደ...
ዛሬ ከሰአት ከልምምድ መልስ ዋልያዉ አንድ ልዩ ዝግጅት ላይ ተገኝትዋል፤”እስማማለሁ አልስማማም” የሚባለዉ ፕሮግራም አዘጋጅ ሰለሞን አስመላሽ ቡድኑን ጋብዞ ነበር፤ከተጫዋቾቱ መሀል በዋልያዉ ምርጫ አዳነ ግርማ “እስማማለሁ አልስማማም”...
ባለፈዉ አርብ አመሻሽ አዲሱ ፕሬዝዳንት ጁነዲን ባሻ አንድ ሰነድ ላይ ፈርመዉ ከቢሮ ወጡ፤የፌዴሬሽኑ መረጃ አቀባይም ለጋዜጠኞች በሙሉ የሰነዱን ይፋዊ ይዘት ያቀፈ መግለጫ ላከች፤ከካሜሮን ጋር የወዳጅነት ጨዋታ...
ይህ ነገር እዉን ሊሆን ጥቂት ነገሮች መሳካት ይቀራቸዋል፤በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋልያዉ በ3ት ቻርተር አይሮፕላን በሚጓዙ ደጋፊዎች ከሜዳዉ ዉጭ ሊደገፍ ጫፍ ደርስዋል፤እያንዳንዳቸዉ 500ሰዎችን መያዝ የሚችሉ 3ት ፕሌኖችን...
በኢትዮጲያ የናይጄሪያ አምባሳደር ፖሎ ሎሎ ዋልያዉ በካላባር በሚገባ እንደሚስተናገድ ተናገሩ፤ሰዉየዉ ዛሬ ለኢ.ቢ.ኤሱ የስፖርት ጋዜጠኛ ፍስሀ ይድነቃቸዉ እንደገለጹት ዋልያዉ በካላባር ሊያሳስበዉ የሚገባ ነገር እንደሌለ ከእንጀራ በስተቀር ሁሉም...
የ22 አመቱ አጥቂ ከፊንላንድ አዲስ አበባ ገብትዋል፤የፊንላድ ሊግ አሁን ፍጻሜ አግኝትዋል፤ለበረዶ ጊዜዉን ትቶ ተጨዋቹም ዋልያዉን ዛሬ ይቀላቀላል ተብሎ ይጠበቀል፤ፉአድ ኢብራሂም በአፍሪካ ዋንጫዉ ቡድን ዉስጥ ተካቶ ጥቂት...
ቀኑ እየተቃረበ ነዉ፤ ዋልያዉ በካላባር እንደሚያሸንፍ ተስፋ አለ፤የመጀመሪያዉ ጨዋታ ያህል ባይሆንም ጉጉቱ ጨምርዋል፤1500 የሚሆኑ ኢትዮጲያዉያን ደጋፊዎችን ወደ ካላባር ለመዉስድ እንቅስቃሴዎች ተጀምርዋል፤አስተባባሪዎቹ የሸገር ኤፍ ኤም ታዲያሥ አዲስ...
“ከታሪክ መማር የማይፈልግ ሰዉ ታሪካዊ ስህተትን ለመድገም የተረገመ ነዉ” በሰኢድ ኪያር እንደመግቢያ… አሁን ሰማይ የተሰቀሉ ስሜቶች ቀዝቅዘዋል፤በጭፍን ዋልያዉን ከማሞገስና ከመስቀል በእዉነታዎች ላይ መወያየት ተጀምርዋል፤በመጀመሪያዉ ጎን ደግሞ...
It’s been twelve days since the Ethiopian national team played the first leg of the world cup qualifier final playoff. The game which had started so...
የወዳጅነት ጨዋታ ለመልሱ ጨዋታ ያስፈልጋል በሚል ሲነገር ቆይቶ አሁን መገኘቱ ተረጋግጥዋል፤ከጨዋታዊ 5 ቀን በፊት ከካሜሮን አቻዉ ጋር ነዉ ዋልያዉ የሚጫወተዉ(novemeber 12)…ለጨዋታ ከሄደ በሁዋላ አየሩን እንዲለምድ ተብሎ...