መጀመሪያ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! (በቴክኖሎጅስት ዳንኤል አማረ) ሽንኩርት ሲቆረጥ/ሲከተፍ ላችራማቶሪ ፋክተር ሲንቴስ(Lachrymatory-factor-synthase) የተባለ ኢንዛይም ይለቃል ይህም እንባ እንዲፈጠር የሚያደርገውን ሂደት...
If Africa’s economies are to take off, Africans will have to start making a lot more things. They may well do so Feb 8th 2014 | ADDIS ABABA | From...
Claire Provost and Elissa Jobson in Addis Ababa theguardian.com, Thursday 23 January 2014 03.00 EST At Addis Ababa airport, visitors are greeted by pictures of golden grains, minute ochre-red...
January 20, 2014 After all attempts to solve the Egyptian-Ethiopian crisis over the Renaissance Dam at the negotiating table ended in failure after a third round of negotiations on...
ከጋና ሽንፈት በኋላ በሰጡት ፕሬስ ኮንፍረንስ ሰዉነት ቢሻዉ ከዋልያዉ ጋር እነደሚቀጥሉ ይፋ አድርገዋል፡፡ከአሰልጣኝነት ዉጭ ሙያ የለኝም፡፡ስለዚህ ከስራዬ አለቅም፡፡በአጥቂ እና በተከላላከይ ላይ ችግር አለብን እሱን ማስተካከል አስባለሁ፡፡ስለዚህ...
በኮንጎ ጨዋታ የተከላካይ ክፍሉን ከሳላሀዲን ባርጌቾ በጥሩ ሁኔታ መርተዉታል፡፡በዋልያዉ ጉዞ በተለይ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ሁነኛ ሚና ከተጫወቱ መሀል ቢያድግልኝ ኤልያሥ አንዱ ነዉ፡፡ተጫዋቹ ያልተጫወበት ቦታ በረኝነት ብቻ...
ያቺን ቀን በፍጹም ልረሳት አልችልም፡፡ያቺ ወጣት ሴት ያለችኝ ነገር በርግጥም ልብ ይነካል፡፡”ሚግን እኔ ነኝ ሞቶ ያገኘሁት፡-ሬሳዉን አጣጥቤ ከፍኜ ያስቀበርኩትም እኔ ነኝ፡-ከዛ ወዲህ አይደለም ስለኳስ ላወራ የሚያወሩ...
ግዬን ሆቴል በሉት ሸበሌ በሉት ሌላ ቦታ ስለ እግር ኳስ ጥናት ተደረገ ሲባል ኳስ በኛ ጊዜ ቀረ የምትለዉ አባባል ከትልልቆቹ አጥኚዎቸ አፍ አትጠፋም፡፡ለዚህ ማስረጃቸዉ ደግሞ የያኔዉ...
ልክ የዛሬ 52 አመት በትላንትናዉ ቀን…እሁድ ጥር 11-1954 የኢትዮጲያ እግር ኳስ የምንግዜም ትልቁ ቀን ነበር፡፡የያኔዉ ጥቁር አንበሳ ግብጽን አሸንፎ ለአንዴና እስካሁን ለመጨረሻ ጊዜ የአፍሪካን ዋንጫ የወሰደበት...
ዋልያዉ ከቻን ዉድድር ምድቡን ወድቅዋል፡፡አሁን የኢትዮጲያ ብቸኛዉ ተወካይ ኢንተርናሽናል ዳኛዉ በአምላክ ተሰማ ሁንዋል፡፡የመጀመሪያ ጨዋታዉን ሞሮኮ ከዝምባቡዌ ጋር አጫዉቶ ነበር፡፡እናም በካፍ የአልቢትር ኮሚቴ ግምገማ በአምላክ በጨዋታዉ እንከን...
የሱማሌ ጨዋታ የአሰልጣኝ ሰዉነት ቢሻዉ በዋና አሰልጣኝነት የጀመሩበት ጨዋታ ነበር፡፡ከዛ በፊት ግን በቶም ሴንት ፊት ምክትልነት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያዎችን አድርገዋል፡፡ ዛሬ ሰዉነት በልምምድ ሜዳ ላይ ለ2...
ምናልባት “ያለማስታዉቂያ የንግድ ስራ መስራት በጨለማ ቆንጆ ሴትን መጥቀስ ነዉ”ምናምን ሲባል ሰምተዉ ይሆናል፡፡የጆበርጉ ግን ከዚህ ፍጹም ይለያል፡፡ስራ እራሱ ማስታወቂያ ነዉ የሰዉየዉ እምነት…..ለዛም ነዉ አዘዉትሮ በጥዋት ተነስቶ...
ዋልያዉ በቻን ዉድድር የመጨረሻዉ ጨዋታዉን ከነገ ወዲያ ከጋና ጋር ያደርጋል፡፡ከአሁኑ መዉጣቱን ያረጋጋጠ 2ተኛዉ ቡድንም ሁንዋል፡፡ትላንት የመሀል አማካዩ በሀይሉ ቱሳ ምንም እንኳን ከዉድድሩ ዉጭ ብንሆንም የጋናን ጨዋታ...
ስለጨዋታዉ እና ሌሎች አስተያየቶቸ በኋላ እንመለሳለን፡፡ሰዉነት ግን ከጨዋታዉ በኋላ ይህንን ብለዋል፡፡ ዛሬ ጥሩ ነበርን ፡-ከመጀመሪያዉ ጨዋታም ተሽለናል፡፡ነገር ግን ያገኘናቸዉን አጋጣሚዎች ባለመጠቀማችን እንድንሸነፍ አድርጎናል አሉ፡፡ ስለቡድኑን...
16 January 2014, 14:06 Congo and Ethiopia will both be in search of their first points at the 2014 African Nations Championship when they meet at...
By MTNFootball.com Thursday Jan 16, 11:37 +0200 It is crunch time for Ethiopia and Congo at the 2014 CHAN who clash in Friday’s Group C...
ዛሬ በደቡብ አፍሪካ ሰአት አቆጣጠር ከ4 ሰአት ጀምሮ ዋልያዉ የመጀመሪያ ልምምዱን ሰርትዋል፡፡ክሮስ ማድረግ በግንባር ማስቆጠር –በግማሽ እና ሙሉ ሜዳ ግጥሚያ በልምምዱ ተካተዋል፡፡ በእርስ በእርስ ጨዋታዉ ላይ...
ስሙን ብትረሱት ስራዉን አትዘነጉትም፡፡እንደዉም የእሱን ድርጊት ተከትሎ ዉጤት ተቀይርዋል ብለዉ የቀለዱ አሉ፡፡ቡርኪና ፋሶ ከዋልያዉ ኒልስፕሪት ላይ ሲጫወቱ 4-0 መሆኑ ያልተዋጠለት አብዱ ረጋሳ ሜዳ ዉስጥ ዘሎ ገብትዋል፡፡ግብ...
ጥዋት 3 ሰአት አዲስ አበባ የለቀቀዉ አይሮፕላን 7.30 ጆበርግ ገባ፡፡ከዚህ በሁዋላ ነዉ አስደንጋጭ ወሬዎች መሳመት የጀመሩት…3ት ጋዜጠኖች ከቡድኑ በፊት አስቀድመዉ ሀሙስ ጆበርግ ደረሱ፡፡እናም የወረቀት ቪዛ (አክሪዲቴሽን)...
ዛሬ ከሰአት ጋዜጠኞች በሞሉበት ሰዉነት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ጥዋት ላይ በልምምድ ሜዳ አንድ ጋዜጠኛ በሚሰራበት ጣቢያ በሰጠዉ አስተያየት ደስተኛ እንዳልሆኑ ነግረዉት ተናደዉ ነበር፡፡ከሰአት በኋላ ላይ በነበረዉ መግለጫም ስሜታቸዉን...