“የማይቻለው” ተልዕኮ አልተሳካም ትናንት ወደ ማምሻው ገደማ ማላዊ ማሊን በሜዳዋ አስተናግዳ 2ለ0 ማሸነፏ ሲታወቅ ለብሔራዊ ቡድናችን የተሻሉ እድሎች እንደተፈጠሩ ታስቦ የምሽቱ የአልጄሪያና የዋሊያዎቹ ጨዋታ በኢትዮጵያዊያን ዘንድ...
ዋሊያዎቹ ለሞት-ሽረቱ ፍልሚያ አልጄሪያ ደርሰዋል በ2015ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለመገኘት የማጣሪያ ጨዋታዎቹን በማድረግ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አነስተኛ የማለፍ እድልን ይዞ የወቅቱን የአህጉራችንን ኃያል አልጄሪያ...
የዋሊያ አሰልጣኝ ማሪያኖ ባሬቶ ሶስት ተጫዋቾችን ቀነሱ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከአዲስ አበባ ወደ አልጀርስ ዛሬ ሃሙስ ማታ በሯል:: ቡድኑ በአልጀርስ ሸራተን ለሶስት ቀን የሚቆይ መሆንም ታውቋል::...
Thursday Sep 04, 2014. Algeria will look to begin their 2015 Africa Cup of Nations qualification campaign with three points against Ethiopia in their opening...