አበበ በቂላ ስታድየም በጣም ብርድ ነዉ፤የከተማዉ ብርድ ከዚህ የሚከፋፈለ ነዉ የሚመስለዉ…ቡና በ3ተኛ ጨዋታዉ 3ነጥብ አግኝትዋል፤ዳዊት በሻህ የተባለዉ ኢትዬ-ጀርመናዊ ተከላካይ ዛሬ ተቀይሮ ገብትዋል፤ መጀመሪያ ኤልፓ አገባ፤የመጀመሪያዉ ግማሽ...
ለካላባሩ የመልስ ጨዋታ ዝግጅቱ ሰኞ ተጀምርዋል፤በአዲስ አበባ ስታድየም ነዉ ዝግጀቱ…ሰኞ 4ት የሳንጆርጅ ተጫዋቾ መጥተዉ ከሌሎቹ ጋሩ ቀላል ልምምድ ሰሩ፤የተቀሩት እሁድ ስለተጫወቱ እረፍት ላይ ነበሩ፤ትላንት በተካሄደዉ ልምምድ...
ይህ ከዋሊድ አታ የስዊድኑ ሂልስነቦርግ ተከላካይ ለTeam Ethiopia የfacebook pageየተላከ ደብዳቤ ነዉ፤ተጫዋቹ በዩሮፓ ሊግ እና ቻምፕዮንስ ሊግ ተጫዉትዋል፤ለዋልያዉም ለመጫወት ፍላጎቱን የገለፀዉ ከናይጄሪያ ጨዋታ በፊት ቢሆንም ከዋልያ...
ኢንተርናሽናልና ጊዮርጊስ ከ10 አመት በሁዋላ ተለያዩ!!!! 11ከ30 አከባቢ ጨዋታዉ ተጀመረ፤8 ደቂቃዎች እንዳለፋ አበባዉ ቡታቆ እና የመከላከያዉ አጥቂ ማናዬ ፋንቱ ተያያዙ..አንድ ኳስ ላይ ጥፋት ሰርቶብኛል በሚል አበባዉ...
“በ1980ዎቹ መጀመሪያ ጊዮርጊስ የዜማ መጠሪያው ‹‹ ሳንጆርጅ አንበሳ›› የሚል ሲሆን መቻል ደግሞ መሪ ዜማ መጠሪያው ‹‹ነመኛታ›› የሚል ነበር፡፡ መቻል ሲጫወት ከውጪ ያለ ተመልካች በዝማሬያቸው ውጤቱን መለየት...
ከኦሎምፒክ እና አለም ሻምፕዮኖች መልስ የድል ዜማዎች የተለመዱ ናቸዉ፤እግር ኳሱ ግን በብሶት ዜማዎች ሲታሽ ቆይቶ አሁን ቀን ወጥቶለታል፤መስፍን የተባለ ዘፋኝ “መቼ ይሆን…”በሚለዉ ዘፈኑ የብሶቱን ጣሪያ ነክቶታል፤”ይድነቃቸዉ...
የመልሱ ጨዋታ እንደመጀመሪያዉ በሞቅታ ባይጠበቀም በመንታ ስሜቶች መሀል ቀኑ እየተቆጠረ ነዉ፤”ካላባር “ የናይጄሪያ የመጀመሪያዋ ዋና ከተማ ሆና አገልግላለች፤ኢሙኪ የተባሉት ሰዉ ደግሞ ላለፉት 7 አመታት ከተማዋን በሀገረ...