Articles
የኢትዮጲያ እግር ኳስ: በስሜትና በእዉነት መካከል!

“ከታሪክ መማር የማይፈልግ ሰዉ ታሪካዊ ስህተትን ለመድገም የተረገመ ነዉ”
እንደመግቢያ…
አሁን ሰማይ የተሰቀሉ ስሜቶች ቀዝቅዘዋል፤በጭፍን ዋልያዉን ከማሞገስና ከመስቀል በእዉነታዎች ላይ መወያየት ተጀምርዋል፤በመጀመሪያዉ ጎን ደግሞ ናይጄሪያን በመልስ ጨዋታ ስለማሸነፍ መዘመሩን ቀጥልዋል፤ይህ ሚድያዉን ያጠቃለለ ፉከራ ከጥቅምት 3ቱ በጥቂት ግን ወሳኝ ነገር ለየት ይላል፤ቢያንስ ቢያንስ ”እንዴት???” የሚለዉን ቀም ነገር ማካተት ጀምረዋል፤ይህ ጽሁፍም ያልተስተዋለዉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ስሜት ዝብርቅርቅ ይዳስሳል..ከእዉነት ይልቅ ስሜትን ስለተከተሉት ወቅቶች………
የዛን ቀን ደስታ ልዩ ነበር፤ከዳሪሰላም ታንዛኒያ ሲቃ የተሞላባቸዉ ድምጾች የኢትዮጲያን ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ አበሰሩ፤ለእግር ኳሱ ትንሳኤ ቀን እንደሆነም በመነገሩ አዲስ አበባ እና መላ ኢትዮጲያም ተነቃንቀዋል፤በለንደን ኦሎምፒክ ወንዶቹ ሲያቅታቸዉ እንስቶቹ ግን የተለመደዉን ወርቅ አምጥተዉ ህዝቡን አኩርተዋል፤እናም በእግር ኳሱ የዉጤት ማማ ሴቶች ነገሱበት፤”የሴቶች እግር ኳሱ መነቀቃት”ም በይፋ ተነገረ!!በየመንገዱ ሉሲ– በየራድዮ ጣቢያዉ- ጋዜጦች እና የቲቪ መስኮቶች የሉሲ ገድል ዝማሬ ጣሪያዉን ነካ፤ሉሲዎቹ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፋቸዉ ይበል የሚያሰኝ ነገር ነዉ፤እንዴት አለፉ የሚለዉ ግን በሞራልና በጮቤ ረገጣዉ መሀል ተሸሽገዉ ቦታ አላገኙም፤ሁሉም ቀርቶ ሉሲዎቹ ከዚህ በፊት ለአፍሪካ ዋንጫ ባለፉባቸዉ ዉድድሮች እንኩዋን ምን ገጠማቸዉ የሚለዉን ማየት አልተቻለም፤አላማችን ለአለም ዋንጫ ማለፍ ነዉ—ስሜት የነገሰበት የሁሉም የርእይ ስንቅ ነበር፤ ዉድድሩ ሲጀመር ግን ይህ ሁላ የስሜት ሰቀላ ዉሀ ተቸለሰበት፤ከመጀመሪያዉ ደቂቃ አንስቶ ኮትዲቫሮች ግብ ማምረት ጀመሩ፤5-0 ጨዋታዉ አለቀ፤እዚህ ላይ ቡድኑ ልምድ የለዉም እንዳይባል 3ተኛ የአፍሪካ ዋንጫቸዉን የሚጫወቱ–ለ2ተኛ ጊዜ ሉሲን በአህጉሪቱ መድረክ የሚወክሉ…በተለያዩ ማጣሪያዎች ልምድ ያላቸዉ ተጫዋቾች የተሰባሰቡበት ቡድን ነዉ፤ግን አልቻለም፤ያቃተዉ ደግሞ የኮትዲቫሮችን ማጥቃት ማቆም ብቻ አይደለም መሀል ሜዳዉን አልፎ መሄድ የዳገት ያህል ለሉሲዎቹ ከበደ፤ናይጄሪያ ቀጣዩን ጨዋታ 3-0 ረታች፤ከካሜሩን ጋር 0-0 የሉሲዎቹ መጨረሻ ከ8ቱ ቡድኖች 8ተኛ ..ብዙ ግቦች ያስተናገዱ ግን አስደንጋጭ ሙከራ እንኳን ያላደረጉ ሁነዉ ተሸኙ፤ከምንም በላይ ‘’ተነቃቃ’’ የተባለዉ እግር ኳስ አሸለበ፤የያኔዉ አይነት ጎሮ ሸባዮ አሁን በሉሲዎቹ አከባቢ የለም፤አርቴፊሻሉ መነቃቃት በክለቦች የዋንጫ ጨዋታ እንኳን አይኖችን መግዛት አልቻለም፤”ብዙ ትምህርት አግኝተንበታል “–የተለመደዉ ሽንፈት ሰራሽ መልስ ተከተለ፤ ይህ ከሆነ 1 ድፍን አመት ሁኖታል፤ስለ ሉሲ ያኔ የተዘመረዉን ያህል አሁን ስለ ሉሲ የሚያወራም የለም፤እንደእምቧይ ካብ በሚናዱ የስሜት ዝብርቅርቆች መሀል ከተገኙት የኢትዮ ቡድኖች አንዱ ሆኑ ..ሉሲዎች ዋልያ…. ከኢትዮጲያና ሱዳን ጨዋታ በፊት–ግዮን ሆቴል –“የኢትዮጲያ እግር ኳስ እንዴት ከወደቀበት እናንሳ?’’ በሚል ጥናታዊ ጽሁፍ ቀረበ፤ፌዴሬሽኑ ነዉ የጥናት ባለቤቱ..እናም ከትምህርት ተቋማት የተዉጣጡ ዶክተሮችም ሳይቀሩ ተሳትፈዉበታል፤ማጠቃለያዉ –የኢትዮጲያ ኳስ እንዲያድግ መሰራት የሚገባቸዉ ነገሮች ተብለዉ…. –አደረጃጀትን ዘመናዊ ማድረግ —-ፕሮጀክት በስፋት እንዲኖሩ –ወጥ ስልጠና ማንዋል ማዘጋጀት —አካል ብቃት ላይ በሚገባ መስራት..ወዘተ…. በሚል ጥናቱ አስቀመጠ፤ለዚህም ተሰብሳቢዉ ማረጋገጫ ቃሉን ሰጥቶ ተለያየ፤ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ለመፍታት ቢያንስ ቢያንስ አመታት ይፈጃሉ፤አጥኚዎቹም ሆኑ ተሳታፊዎቹ ይህንን ነገር አላምጠዉ ሣይጨርሱ ዋልያዉ ለአፍሪካ ዋንጫ አለፈ፤እዚህ ላይ ሁነኛ መነጋገሪያዎች መነሳት ይገባቸዉ ነበር፤ወይ ጥናቱ ፉርሽ ነዉ!! አልያም ጥናቱ ትክከል ሆኖ ቡድኑ በአጋጣሚ አለፈ፤ካልሆነም ደግሞ ጥናቱ እንደችግር ያስቀመጣቸዉ ሀሳቦች እንዳሉ ሆነዉ ጠንካራ ለአፍሪካ ዋንጫ የሚያልፍ ቡድን ሊሰራ ይችላል….!!.ስሜት መር የሆነዉ እግር ኳሱ ግን ጆሮ ዳባ ብሎ ጉዞዉን ቀጠለ! ቤኒን ጋር አቻ..ሱዳንም ጋር አቻ ወጥቶ ዋልያዉ ደቡብ አፍሪካ ደረሰ፤ይህ በርግጥም ከታሪክ አንጻር ትልቅ አጋጣሚ ነዉ፤ግን ከስሜት ምህዋር ያልወጣ ያለጊዜዉ የደረሰ አልያም የማይደገም ስለመሆኑ ማሳያዉ በዉድድሩ ላይ የታየዉ ቡድን ነበር፤”ዋንጫ እንደርሳለን—ባይሆን እንኳን 4ቱ ዉስጥ ከገባን በቂያችን ነዉ!!”የሚል እቅድም ተነድፎ ነበር፤ ከዛምቢያ ጋር አቻ የወጣዉ ቡድን ሜዳ ላይ ባሉ መነጻጸሪያዎች ሁሉ(ካርድንም ሳይጨምር) ተበልጥዋል፤በስሜት በሚነጉደዉ እይታ ግን ይህ ቡድን የአፍሪካ ባርሴሎና ተባለ፤ቀጠለና በቡርኪና ፋሶ ሙሉ የጨዋታ ብልጫ እናም 4ት ግቦች አስተናገደ፤በስሜት የተወጠሩት ልቦች አሁን ተንፈስ አሉ፤ናይጄሪያም ብልጫዉን ወስዶ 2-0 አሸነፈ፤ከተሳታፊ ቡድኖች በአነስተኛ ነጥብ በአነስተኛ ሙከራ እናም በብዙ ግቦች በማስተናገድ ግምባር ቀደም ሁኖም ተመለሰ፤”እንደጀማሪ የነጻ ትግል ተፋላሚ”!!! ይህ ነገር በዚህ ትዉልድ ብቻ የተከሰተ አይደለም፤እግር ኳሱ— ከዚህ በፊት የነበሩት ቡድኖች አንዴ ብልጭ ካዛም ድርግም በሚሉ ዉጤቶች ተጭበርብሮ በግድ የኢትዮጲያን እግር ኳስ ትንሳኤ መስክሯል፤
አዘናጊዎቹ ድሎች
3ተኛዉ የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጲያ ትልቁ ታሪክ ነዉ፤ሉቻኖ ቫሳሎ ከንጉሱ እጅ ታሪካዊዉን የአፍሪካ ዋንጫ ከተቀበለ ወዲህ ማንም ኢትዮጲያዊ ያንን መድገም አልቻለም፤ይሔ ድል ለያኔዉ ትዉልድ ብቻ ሳይሆን” ኳስ ድሮ ቀረ” ለሚለዉ መካካለኛዉ የእግር ኳስ ዘመን ሰዎችም እንደማሳያ ይቆጠራል፤የያኔዉ ድል እንዴት ተገኘ?የሚለዉን ዋነኛ ነገር ያልመረመረዉ ትዉልድ ለተከታታይ ዉድቀቶቹ ምክንያት እስኪያጣ ድረስ ግራ ተጋብትዋል፤አስኪ ዋንጫ የበላ ቡድን እንዲህ አይነት የሽንፈት ጉዞ ሲከተለዉ ምን ይባላል፤—ዉጤት ያመጣበትን ምክንያት አለማወቁ ከማለት ዉጭ!!!ተከታዩ ዉጤት ታሪካዊዉ ድል አድራጊ የኢትዮጲያ ቡድን የአፍሪካን ዋንጫ ካነሳ በሁዋላ ባሉት አመታት ያስመዘገባቸዉ ዉጤቶች ናቸዉ!! ከ4ተኛዉ እስከ 13ተኛዉ የሊቢያ አፍሪካ ዋንጫ 6ት ዉድድሮችን ተካፍሎ..ካደረጋቸዉ 19 ጨዋታዎች 14ቱን በሽንፈት 1ዱን አቻ 4ቱን በማሸነፍ አጠናቅዋል፤41 ግቦች አስተናግዶዋል 20 ብቻ አስቖጠወርዋል..21 እዳ ማለት ነዉ ሲወራረድ፤ያስከበረዉ የበላይነት አልያም ያስጠበቀዉ ክብርም አልነበረም፤ጭራሽኑ ከ13ተኛዉ በሁዋላ 31 አመታት እልም ብሎ ጠፍትዋል፤መነቃቃትን ፈጥሮ የነበረዉ ቡድን የተከተለዉ ታሪክ እንግዲህ ይህ ነዉ!!!! ነገርየዉ ይቀጥላል፤የሲካፋ ዋንጫ በኢትዮጲያ ለመጀመሪያ ጊዜ ተዘጋጅቶ ኢትዮጵያ ዋንጫ አነሳች..ጎሮ ወሸባዉ ቀልጦ በቀጣይ ሽንፈቶች ደግሞ እንደበረዶ መቅለጥ ተከትለዋል፤የክለቦችም ወግ ቢሆን ከዚህ እላፊ አልሄደም፤
አለም ዋንጫ…
“ አርጀንቲና አትሄዱም”….. “አርጀንቲና አትሄዱም”…. የሚሉ የተስፋ መቁረጥ ድምጾች በአዲስ አበባ ስታድየም የተሰሙት በጋርዚያቶ ተመርቶ ለአለም ዋንጫ ባለፈዉ የወጣት ቡድን ላይ ነበር፤በህዝብ እና በካፍ ቀና እርዳታ ወደ አለም ዋንጫዉ ማለፉን ያረጋገጠዉ ወጣት ቡድን በጥሎ ማለፋ በአንጎላ 5-2 በደረጃ ጨዋታ በግብጽ 2-0 በጨዋታ ብልጫ ጭምር ሲሸነፍ ህዝቡ ወደ አለም ዋንጫ የማለፍ ትርጉም አልባ መሆኑን በማሰብ ነዉ.አርጀንቲና አትሄዱም ያለዉ!! አሁን ከ13 አመታት በሁዋላ የያኔዉን ለአለም ዋንጫ ያለፈ ቡድን ስናየዉ በርግጥም ተመልካቹ ትክክል እንደነበር ማረጋገጥ እንችላለን፤ቡድኑ እንደምንም ማጣሪያዉን አልፎ(ከ5ጨዋታ 1ዱን በልዩ ህግ አሸንፎ) በአለም ዋንጫዉ በታናናሾቹ 3ቱንም ጨዋታ ተሸንፎ ተመለሰ፤(ከ8 አንድ አሸንፎ ማለት ነዉ)!ወጣት የተባሉቱ በዋናዉ ቡድን ይህንን መድገም አልቻሉም፤ጭራሽም ለረጅም አመታት ለመጫወት የበቁት ጥቂቶቹ ብቻ ናቸዉ፤ እዚህ ላይ ዋናዉ ነገር ተጫዋቾቹ ያገኙትን ድል ማንኳሰስ አይደለም፤ለሁሉም ኢትዮጲያን በአለም ዋንጫ ለወከሉ..ማጣሪያዉን ለተጫወቱ..ላሰለጠኑ ላገዙ—ለሁሉም ትልቅ ክብርና ምስጋና ሊቸር ይገባል፤ዋናዉ ቁም ነገር ግን የያኔዉ ድክመት ለዛሬዉ ማስተማሪያ ስለሚሆን ዋነኛ ድክቶቹን ነቅሶ ማዉጣት ነዉ፤እናም ኢትዮጲያ ዛሬ ላይ ሁና የዛሬ 13 አመት ለአለም ዋንጫ ያለፈዉ ቡድንዋ ምን እንደጠቀማት መናገር አለመቻልዋ ነዉ! አለም ዋንጫን ማለፍ ሁነኛ ጥቅም ከሌለዉ የወራት ሆይ ሆይ ሆይታ እናም ቀጥሎ ሀዘን የሚያስከትል ከሆነ ዋጋ ቢስነቱ ያይላል!!በተደጋጋሚ የመሳተፍ የሚያስችል ቁመና ያለዉ ጠንካራ ቡድን ከሆነ በሴካፋ ዉድድርም ቢሆን ጥንካሬዉ ሲገነባ ለነገ ተስፋ ይሠጣል፤
የአሁኑ ዋልያ…
የላይኛዎቹ መነሻዎች አሁን ካለዉ ቡድን ጋር ለማያያዝ ጠቃሚ ይሆናሉ፤የዋልያዉ የአፍሪካ ዋንጫ ሂደት ሲገመገም ከማለፍ በስተቀር በዉድድሩ ላይ ያሳየዉ ነገር ጠንካራ እንዳልሆነ ምስክር አያስፈልገዉም፤ከዛ በሁዋላ ባደረጋቸዉ የአለም ዋንጫ ጨዋታዎችም ቦትስዋናን እና ሴንትራል አፍሪካን በደርሶ መልስ ደቡብ አፍሪካን አዲስ አበባ ላይ ማሸነፍ ቢችልም ጨዋታዎቹ ለቡድኑ ጥንካሬ ምስክር መሆን አልቻሉም፤አዲስ አበባም ላይ ሆኑ ዉጭ የተደረጉቱ ጨዋታዎች አስጨናቂ ነበሩ፤የጨዋታዎቹ ፍጻሜ ፊሽካ እስኪነፋ ድረስ ደረትን ነፍቶ የቡድኑ ጠንካራ ነገር ይህ ነዉ ለማለት አዳጋች ነበር፤የተጋጣሚዎች መቅለል–ማለትም እንደከዚህ ቀደሞቹ ቡድኖች አይነት የነ ግብጽ-ካሜሮን–ቱኒዚያ አይነት ጠንካራ ቡድኖች ጋር አለመጫወቱ–እንዲሁም በዉጤት ደረጃ ጥሩ ባይሆንም በማሸነፍ እድለኛነት እዚህ ደርስዋል ቀደም ብለን እንዳየናቸዉ ቡድኖች አንዴ ታይቶ ብን ብሎ የሚጠፋ ክስተት እንዳይሆን አሁን ላይ ያሉትን ህጸጾች ነቅሶ ማዉጣት ግድ ይላል፤ዋልያዉ የዛሬ 2ት አመት ከተሳተፈበት ሴካፋ ጀምሮ ተጋጣሚን እንዴት እንደሚቀርብ ለማወቅ ከባድ ነዉ፤በአብዛኛዉ ከአሰልጣኞቹ እንደሚሰማዉም..ተጋጣሚ ከተከላከለ የሚያጠቃ— ካጠቃ ደግሞ የሚከላከል ስለመሆኑ ነዉ፤ይህ ነገር ማሸነፍን እንዴት እንደሚመጣ አልያም ሽንፈት በምን ምክንያት እንደመጣ የሚያስተምር አይደለም፤ቄሱም መጽሀፉም ዝም ብሎ ከመቀጠል ዉጭ! የአሁኑ ዋልያ አጨዋወት ግምት ላይ የተመሰረተ ረጅም ኳሶችን አዘዉታሪ መሆኑ በጨዋታዎች ላይ ተመልክተናል፤ይህ ደግሞ አሁን አለም እየተቀየረበት ካለዉ አጨዋወት በሚልየን ምይሎች ርቀት ላይ ያስቀምጠዋል፤ተከላካዮች ኳስን ተጫዉቶ ከመዉጣት ይልቅ በረጅሙ ጠልዞ እንደገና የመጠቂያ ምንጭ እንደሆኑ በተደጋጋሚ አይተናል፤አማካዩ ክፍል ለፈጠራ ዝግ ነዉ፤አለም ትቶት የወጣዉን በተከላካይ አማካዮችን አብዝቶ ያለጨዋታ አቀጣጣይ አነስተኛ ፈጠራ ያላቸዉን ተጫዋቾች መጠቀም የአሁኑን ዋልያ መሀል ሜዳ እጅጉን ደካማ ያደርገዋል፤3ት ቅብብል ለማድረግ የሚቸገር አማካይ ክፍል በንጽጽር ጥሩ ለሚባሉት አጥቂዎች የሚያበረክተዉ አስተዋጽኦ ኢምንት ነዉ፤በዚህ ቦታ በተደጋጋሚ የአሰልጣኞች ምርጫ ያልነበረዉ ሽመልስ በቀለ ለብቻዉ ኢትዮጲያ ምን አይነት ተጫዋቾች እንደሚያስፈልጋት የሚያሳይ ሁኑዋል፤ እነዚህና እና መሰረታዊ የሚባሉ የቡድን ዉህደት ችግር ያለበት ዋልያ ከምንም በላይ አቆለጳጵሶ፤ከአቅሙ በላይ አወድሶ፤የህዝብን ስሜት አንሮ በስተመጨረሻ አሸማቃቂ አይነት ብልጫ ሲመጣ ምክንያት መደርደር ብልህነት አይሆንም፤ብዙዎች ዋልያዉ ነገ ከሚያደርገዉ ጨዋታ በፊት የወዳጅነት ጨዋታ አለማድረጉ እንደሚጎዳዉ ይናገራሉ፤ነገር ግን ዋልያዉ እስካሁን ካሸነፈባቸዉ ጨዋታዎች ምንም አይነት ድክመት ለማሻሻል ሳይችል ሌላ ጨዋታ ማድረግ ትርጉም አልባነቱ ይጎላል፤ አርቆ ማሰብ በዋልያዉ አከባቢ መኖሩ እጅግ አስፈላጊ ነዉ፤ናይጄሪያን ማሸነፍ ይቻላል፤አለም ላይ ያለን ጠንካራ ቡድንንም እንዲሁ…ነገር ግን ምንም ጥንካሬ ሳይኖር ትልቁን ሆነ ትንሹን ቡድን ማሸነፍ ዋጋቢስ ነዉ፤ከዚህ በፊት የነበሩት ድንገቴ ቡድኖች እንዳመጡት የሚረሳ ዉጤት ከመመስከር በስተቀር!!
ናይጄሪያ…የኋላን ማስተዋል….
ስለ ናይጄሪያ ጨዋታ ሲነሳ ሰዎች የኋላን ማየት አስፈላጊ አለመሆኑን ሲናገሩ ነበር፤ምክንያቱም ናይጄሪያ ምን ያህል በሽንፈት እንዳቆሰለን ስለሚታወቅ…ነገሩ ግን ህልም ተፈርቶ….እንደሚባለዉ ነዉ፤ናይጄሪያ በልጦ እስከዛሬ አሸንፎናል፤ይህ ሀቅ ነዉ..ዛሬም ቢወራ ከታሪክነት ባለፈ ለምን እንደበለጠን መማሪያ ይሆናል፤ትላንት የበለጠበትን መንገድ የያኔ ተጫዋቾች (አሁን በአሰልጣኝነት እና ዙሪያዉ ያሉ) በሚገባ አስረድተዉ አሁን ዋልያዉ እንዴት መብለጥና ማሸነፍ እንዳለብን ማስረዳት ይችላሉ፤አለበለዚያ ግን የኋላን ትቶ አልያም ማንሳቱን ፈርቶ የአሁኑን ብቻ ማሰብ ጎዶሎነት ይሆናል፤ጸሀፊዉ ዳንኤል ክብረት እንዳስቀመጠዉ…. ’’ከታሪክ መማር የማይፈልግ ሰዉ ታሪካዊ ስህተትን ለመድገም የተረገመ ነዉ፤እንዲህ የሚያደርግ ግን እንስሳ ብቻ ነዉ፤እንስሳት ታሪክ የላቸዉም፤ታሪክ ስለሌላቸዉ የዛሬ 1ሺ አመት አንድ በሬ የሰራዉን ስህተት የዛሬዉ በሬ ይደግመዋል፤የዛሬ 3 አመት አንድ በግ የሰራዉን ስህተት ዛሬም ያዉ በግ ሊሰራዉ ይችላል፤የዛሬ 600 አመት ምድርን ስትጭር የነበረችዉ ዶሮ ዛሬም እንደምትጭረዉ ማለት ነዉ፤ዶሮዋ ለመጫር ነዉ እንጂ ለመብረር ልታስብ አትችልም፤ሰዉ ግን ከዚህ ዉጭ ነዉ፤ሰዉ ከትላንት ይማራል..ስህተቱን ያርማል……ስለዚህ የሰዉ ልጅ የትላንቱን ጥሩ ይዞ እንዲቀጥልና መጥፎዉን እንዲያርም የጎበጠዉን እንዲያቀና…ተብሎ የታሪክ ትምህርት የሚሰጠዉ..’’
ከስሜት ወደ እዉነት…
ኢትዮጲያ እንድታሸንፍ የማይፈልግ የለም፤አስተማማኝ ቡድን ቢኖራት ምን ግዜም የምትታወቅበት ጥንካሬ ብታሳይ የሁሉም ምኞት ነዉ፤ነገር ግን ነገ በማይደገም አካሄድ ቡድንዋ በዉጤት ሲደለል ዝም ማለትም ተገቢ አይሆንም፤ዉጤት ያመጡ ሰዎች ክብር ይገባቸዋል፤ሽልማትም ቢጎርፍላቸዉ አስፈላጊ እና የሚበረታታ ነዉ፤ነገር ግን ዉጤት ያመጡበትን መንገድ መመርመር ደግሞ እዉቅና ከመስጠት የተለየ እይታን ይጠይቃል፤ጥሩ ያልሆነን ቡድን እላይ ሰቅሎ ሲፈጠፈጥ ከመሳቀቅ ከመነሻዉ እያሸነፈም ቢሆን በድፍረት ስህተቱን መጠቆም አስፈላጊ ነዉ፤ የባለፈዉ ሳምንት ጨዋታንም በዚህ መነጽር መቃኘቱ ጠቃሚ ነዉ፤የመጀመሪያዉ ነገር ከጨዋታዉ በፊት ይነገሩ የነበሩ የሁለቱ በድኖች ልዩነቶች አሁንም እንዳሉ ተረጋግጥዋል፤ናይጄሪያ በኬሺ የተጫዋችነት ዘመን የመንግስቱ ወርቁን ቡድን በአካል ብቃት ጥንካሬ እንደበለጡት ዛሬም የሰዉነትን ቡደን ከ30 አመታት በሁዋላም በልጠዋል፤ይህን ነገር ከእኔ ከጻሀፊዉ..ከናንተ አንባቢዎቸ እና ከአሰልጣኞች በላይ ተጫዋቾቹ ያቁታል፤ሁሌም በተደጋጋሚ ይናገሩታል፤ለዚህም ይመስላል ያለወትሮዉ በግምት ይላኩ የነበሩ ኳሶች የቀነሱት…ተጫዋቾቹ ኳስዋን በሚችሉት መንገድ በመሬት በአጭር ቅብብል ለመብለጥ ጥረዋል፤ከሌላዉ ጊዜ በተለየም ከተከላካዮቹ ደፍሮ የሚቀበል አማካይ ብቅ ብልዋል፤እሱም አዳነ ግርማ ነዉ፤የዋልያዎቹን ልምምድ ላለፉት 2ት አመታት በቅርበት ስከታተል የኳስ ብልጫን ለመዉሰድ የሚያስቸል ልዩ ስልጠና አላየሁም፤እናም አዳነ እና ጓደኞቹ ያደርጉ የነበሩት እንቅስቃሴ በትሬኒንግ የተነደፈ ስላለመሆኑ የቅብብላቸዉ መጨረሻ ያሳብቃል፤ለ6ት በራሳቸዉ ሜዳ ይቀባበላሉ..ከዛም በግምት ኳሶች ይጣሉና አጥቂዎቹ አላስፈላጊ ድካም ዉስጥ ይገባሉ፤ያም ቢሆን ግን ናይጄሪያን በፈለገዉ መጠን እንዳይንቀሳቀስ አድርገዋል፤የዚህ ነገር መነሻ የሆነዉ ተጫዋች በጊዜ ከተቀየረ ደግሞ ከርሞም ይህ አይነቱ አጨዋወት ተፈላጊ አለመሆኑን ያሳያል፤አሰልጣኝ ሰዉነት ከጨዋተዉ በሁዋላ ከአንድ ሬድዮ ጋር ባደረጉት ቆይታ..”አሁን ጊዜዉ የመጫወት ነዉ፤ተጫዉቶ ማሸነፍ ያስፈልጋል፤ይህንንም ለመተግበር ሞክረናል” የሚል አንደምታ ያለዉ አስተያየት ሰጥተዋል ፤የመጀመሪያዉ ነገር መጫወት ከተፈለገ..እናም በመጫወት ብልጫ መዉስድ እንደሚቻል ከተረጋገጠ መጫወት የሚችሉ ተጫዋቾችን ለምን አልተካተቱም ?ይሆናል ጥያቄዉ…….ለማስረጃ ያህል መሀል ክፍሉን ለ90 ደቂቃ ተፈራርቀዉ ከተጫወቱት አስራት..አዳነ..አዲስ..እና ምንያህል ..ዉስጥ አንዳቸዉም በክለባቸዉ የጨዋታ አቀጣጣይነት ሚና ኑርዋቸዉ አያቅም፤አዳነ አጥቂ..አስራት እና አዲስ ቀሚ..ምንያህል የክንፍ ተጫዋቾች ናቸዉ፤እናም የመሀል ክፍል ብልጫ ያለመሀል ተጫዋች..ለዚያዉም የመፍጠር ብቃቱ ደካማ የሆነን ይዞ ማሰብ ከባድ ይሆናል፤ሀገሪቱ ደግሞ የአማካይ ተጫዋች ደሀ አይደለችም..ሌላዉን እንተወዉና የአዲስ አበባ ስታድየም መጫወቻ ሜዳ ሁሌም የመሀል ክፍሉ ሳር በቶሎ መበላት ለዚህ የማይናገር ምስክር ነዉ!!! ናይጄሪያ ጋር እንዴት መጫወት እንዳለብ እና እንዴት መጫወት እንደሌለብን በጨዋታዉ ታይትዋል፤የዚህ ቀን ችግር ግን የተጀመረዉ ዋልያዉ አሸናፊ ሆኖ ከማንም በላይ በተባለባቸዉ የቦትስዋና..ሴንትራል አፍሪካ..ደቡብ አፍሪካ ጨዋታዎችም ጭምርም ነበር፤በነዚህ ጨዋታዎች በየደቂቃዉ የሚጠልዝ..ኳስ ከእግሬ ዉጭልኝ በሚል መንፈስ የሚጫወት ቡድን ነበር፤ያም ቢሆን ግን ስላሸነፈ ከነስህተቱ ተንቆለጳጰሰ፤ድል ማድረግ እናም መመስገን በጣሙን ጥሩ ነገር ነዉ፤ነገር ግን ምንም ላይ ያልተመሰረተ ድል ነገ ምንም ላይ ሲጥል የናይጄሪያ አይነት ዱብ እዳ ያስከትላል፤
መፍትሄ…
ችግር የመፍትሄ ቁልፍ ነዉ፤እናም ኢትዮጵያ እግር ኳሴ አድግዋል ባለችበትም ሆነ በደከመችበት ጊዜ ያለመታከት የሚያሸነፍኑን የምእራብና ሰሜን አፍሪካ ቡድኖችን ለመብለጥ ወደ እዉነታዉ መምጣት አለብን፤”እኔ ጢቅ ጢቅ ጨዋታ የሚጫወት አልፈልግም.የሚጋጭ የሚፋለጥ እንጂ” የሚል አስተሳብ ያለዉ አሰልጣኝ ናይጄሪያም ሲመጣ ተጋጥቶና ተፋልጦ አሸንፎ ማሳየት ይኖርበታል፤አልያም ደግሞ አስቀድሞ በኳስ መብለጥ አለብን የሚለዉን መያዥ ይኖርበታል፤እኔ ይህንን የምጽፈዉ ላለፈዉ ቡድን አይደለም፤ከዚህ በኋላ ለሚመጣዉ ነዉ፤እንኳን አሰልጣኙና ባለሙያዉ ቀርቶ ተመልካቹ እንኳን ለይቶ ኳስ የሚጫወቱ የዉጭ ቡድኖችን የነፍሱ ያህል በሚወድበት ሀገር ለጥለዛ ና አካል ግዝፈት የሚሰጠዉ ትኩረት መቅረት አለበት፤እከሌ ምን ያህል ኳሶችን አጨናገፈ ሳይሆና እከሌ ምን ያህል ኳሶችን አስተካክሎ ሠጠ መመዘኛ መሆን አለበት፤፤ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ክህሎት ያልዋቸዉ ተጫዋቾች ሀገር መሆንዋ ለክርክር ማቅረብ ጉንጭ ማልፋት ነዉ፤አለምም በዚህ በዉብ እግር ኳስ ቅኝት እየተመራ መሆኑ ለእግር ኳሱ ትልቅ እድል ነዉ፤አለም ተጫዉቶ ስለማሸነፍ እያዜመ ነዉ፤ጀርመን ከጉልበት ወደ ጥበብ መንገዱን ጠርግዋል፤ስፔን እግር ኳሱን በአጭር ቅብብል መደብ አናቱ ላይ ከወጣች ቆይታለች፤ዋልያዉስ???አፍሪካን ለመቆጣጠር ጊዜዉ አሁን ነዉ!!ከፍለጠዉ ቁረጠዉ አጨዋወት ወደ ጭንቅላት ጨዋታ መቀየር..ለዚህ ደሞ በቂ ተጫዋቾች በኢትዮጲያ ይገኛሉ፤እናም ለዋልያዉ ትንሳኤ በመልሱ የካላባር ጨዋታ ሆነ በቀጣየቹ ዉድድሮች ይህንን መሞከሩ በእዉር ድንብር ከመሄድ በእዉቀት አለምን መከተልን ያስገኝለታል!!!!
Articles
በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ5000ሜ ፉክክር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታዎች በአሸናፊነት አጠናቀዋል

ትላንት ምሽት በኖርዌይ ኦስሎ በተከናወነው የዳይመንድ ሊግ 5000 ሜ. ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶችም በሴቶችም ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያሉትን ደረጃዎች በመቆጣጠር አሸንፈዋል፡፡ በዝናባማ የአየር ሁኔታ ውስጥ በተካሄደው የሴቶች 5000 ሜትር ፉክክር ዳዊት ስዩም በመጨረሻዎቹ መቶ ሜትሮች ውስጥ ፍጥነቷን በመጨመር ጉዳፍ እና ለተሰንበትን ቀድማ አንደኛ ወጥታለች፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኦሪገን 2022 የአለም ሻምፒዮና ከመረጣቸው ዕጩ አትሌቶች ዝርዝር ውስጥ ያልተካተተችው ዳዊት በኦስሎ ያሸነፈችበት 14፡25.84 የሆነ ሰአት የራሷ ምርጥ ሲሆን እጅጋየሁ ታዬ (14.12.98) እና ለተሰንበት (14፡24.59) ባለፈው ወር በዩጂን ካስመዘገቧቸው በመቀጠልም የዘንድሮ የአለም ሶስተኛው ፈጣን ነው፡፡ በውድድሩ ላይ ከነበሩት ሌሎች ኢትዮጵያውያን መካከል በዘንድሮው የውድድር ዓመት በርቀቱ የመጀመሪያ ተሳትፎዋን ያደረገችው አልማዝ አያና በ14:32.17 ስድስተኛ ሆና አጠናቃለች፡፡ ሀዊ ፈይሳ በ14:33.66፣ ፅጌ ገብረሰላማ በ14:43.90፣ እና አበራሽ ምንሴዎ በ14:47.98 በቅደም ተከተል ሰባተኛ፣ አስረኛ እና አስራ አንደኛ ሆነው ሲያጠናቅቁ ሶስቱም ያስመዘገቡት ሰዓት የራሳቸውን ምርጥ ያሻሻሉበት ሆኗል፡፡ ጥሩነሽ ዲባባ እ.ኤ.አ. በጁን 2008 ዓ.ም. ያስመዘገበችውና 14:11.15 የሆነው የኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የሴቶች 5000 ሜትር የውድድር ስፍራ ሪከርድ ይሰበራል ተብሎ ተጠብቆ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካ ቀርቷል፡፡

ዳዊት ስዩም ውድድሩን በድል ካጠናቀቀች በኋላ ለውድድሩ አዘጋጆች በሰጠችው አስተያየት ‹‹ዛሬ ለእኔ ደስታን ስላመጣልኝ በውድድሩ ሰዓት የነበረውን ዝናብ ወድጄዋለሁ ማለት እችላለሁ፡፡ ጠንካራ ተፎካካሪዎች የነበሩበት ከባድ ውድድር ነበር እናም ሁሉንም ለማሸነፍ በቅቻለሁ። በርቀቱ የራሴን ምርጥ ሰዓት ማሻሻል መቻሌም አስፈላጊ ነበር፡፡ በስታድየሙ ውስጥ በከፍተኛ ስሜት ድጋፍ ይሰጡን የነበሩ ወገኖቻችን ነበሩ። ለሰጡን ድጋፍ እናመሰግናለን።›› ብላለች፡፡ በኦስሎ የወንዶች 5000 ሜትር የመጨረሻ ፉክክሩ በኢትዮጵያውያኑ ጥላሁን ሀይሌ እና ሳሙኤል ተፈራ መካከል የነበረ ሲሆን ጥላሁን የ1500 ሜትር ስፔሻሊስቱ ሳሙኤልን በአጨራረስ ፍጥነት ቀድሞ በ13:03.51 በአንደኛነት አጠናቋል፡፡ ሳሙኤል ተፈራ የራሱ ምርጥ በሆነ 13:04.35 ሁለተኛ ሲወጣ ጌትነት ዋለ የግሉ የዓመቱ ምርጥ በሆነ 13:04.48 ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ጨርሷል። በውድድሩ ላይ የነበሩት ሌሎች ኢትዮጵያውያን ሚልኬሳ መንገሻ በ13:05.94 አምስተኛ እንዲሁም አሊ አብዱልመናን የራሱ ምርጥ በሆነ 13:16.97 አስረኛ ወጥተዋል፡፡

ጥላሁን ሀይሌ ውድድሩን በአሸናፊነት ካጠናቀቀ በኋላ ለውድድሩ አዘጋጆች በሰጠው አስተያየት ‹‹ሶስት ኢትዮጵያውያን የመጀመሪያዎቹን ሶስት ደረጃዎች ይዘን መጨረስ መቻላችን ጥሩ አፈጻጸም ነበር። እየጠነከርኩ እንደሆነ የተሰማኝ ሲሆን በውድድሩ እና ባስመዘገብኩት ሰዓትም ተደስቻለሁ። ለረጅም ጊዜ ጉዳት ላይ ስለነበኩ ወደ አሸናፊነቱ መመለስ መቻሌ በጣም ጥሩ ነው።›› ብሏል፡፡
በኦስሎ የሴቶች 800ሜ. ውድድር ላይ ተፎካካሪ የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ድሪቤ ወልቴጂ በ1፡58.69 አምስተኛ ሆና አጠናቃለች።
Articles
የዘንድሮው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ሻምፒዮና በእኔ እይታ

ከመጋቢት19-24/2014 ዓ.ም በሐዋሳ አለም አቀፍ ስቴድዮም የተደረገው 51ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሞላ ጎደል ስኬታማ በሚባል ሁኔታ ተጠናቋል፡፡ ከአምስት አመት በኋላ በድጋሚ በአካል በመገኘት ስለተከታተልኩት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሀገር አቀፍ ሻምፒዮና የግል ምልከታዬን እንደሚከተለው አጠናቅሬዋለሁ፡፡ የበለጠ ትኩረትን በሳቡት ውድድሮች ዙሪያ የተመዘገቡ ውጤቶችን በወፍ በረር በመዳሰስ ስጀምር ከፍተኛ ፉክክር በታየበት የመጨረሻ ቀን የወንዶች 5000ሜ. የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮና የ3000ሜ የብር ሜዳልያ አሸናፊው አሊ አብዱልመና 13፡45.0 በሆነ ሰዓት ከጥላሁን ሀይሌ፣ ጌትነት ዋለ እና ዮሚፍ ቀጄልቻ ቀድሞ አሸናፊ ሆኗል፡፡ የፉክክሩ አካል የነበረው እና የርቀቱ የወቅቱ የአለም ሻምፒዮን ሙክታር እድሪስ ስድስተኛ ወጥቷል። ከ20 ዓመት በታች የ3000ሜ የአለም ሻምፒዮኑ ታደሰ ወርቁ በ28፡12.0 የወንዶች 10,000ሜ. ሻምፒዮን ሲሆን በ1996 ዓ.ም. በአትሌት ስለሺ ስህን ተመዝግቦ የነበረውን 28፡16.23 የሆነ የሻምፒዮናው ሪኮርድ ለማሻሻልም በቅቷል፡፡ በ10 ሺህ ሜትር የሴቶች ፉክክር ግርማዊት ገብረእግዚአብሔር በቀዳሚነት የጨረሰችበት 31፡21.5 የሆነ ሰዓት አዲስ የሻምፒዮንሺፕ ሪኮርድ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በርቀቱ የከዚህ ቀደሙ ሪኮርድ ለተሰንበት ግደይ ከሶስት ዓመት በፊት ያስመዘገበችው 32፡10.13 የሆነ ሰዓት ነበር፡፡ ሳሙኤል ፍሬው በዘንድሮ የወንዶች 3000ሜ. መሰናክል አፈፃፀም ከአለም ሁለተኛው ፈጣን በሆነ 8፡22.5 ሰዓት አሸናፊ ሲሆን ጌትነት ዋለ ከአራት ዓመት በፊት አስመዝግቦት የነበረውን 8፡28.98 የነበረ የሻምፒዮናው ሪኮርድም አሻሽሏል፡፡ በሴቶች 3000ሜ. መሰናክል ከ800ሜ ወደ ረጅም ርቀት የተሸጋገረችው ወርቅውሃ ጌታቸው በ9፡41.8 ሰዓት መቅደስ አበበን (9:43.8) በማስከትል በአሸናፊነት አጠናቃለች። አድሃና ካህሳይ (3:51.0) የወንዶች 1500ሜ ፉክክሩን በበላይት ሲያጠናቅቅ በሴቶች 1500 ሜ አያል ዳኛቸው (4:10.0) ተጠባቂዋ ዳዊት ስዩምን (4:11.1) በመቅደም በአንደኛነት አጠናቃለች። በ800ሜ. ወንዶች ቶሌሳ ቦደና (1:47.1) በሴቶች ወርቅነሽ መሰለ (2:02.1) አሸናፊ ሆነዋል። ዮብሰን ብሩ በ400ሜ/400ሜ መሰናክል (45.9/50.5) ድርብ ድል ሲቀዳጅ፣ በወንዶች ጦር ውርወራ ኡታጌ ኡባንግ ብሔራዊ ሪኮርድ በሆነ 73.28ሜ. አሸንፏል፡፡ የኋልዬ በለጠው እና ዮሃንስ አልጋው በእርምጃ ሩጫ የሻምፒዮንነት ክብርን ተቀዳጅተዋል። ጥቂት አስተያየቶች፡- የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ስፖርት አፍቃሪ እንደሆነ እና ለዕድገቱ እንደሚቆረቆር ሰው በብሔራዊ ሻምፒዮናው ላይ ስለተመለከትኳቸው አዎንታዊ እና አሉታዊ ጎኖች ጥቂት አስተያየቶቼን እንደሚከተለው አስቀምጣለሁ፡- አዎንታዊ ጎኖች • ባለው ነባራዊ ሁኔታ ውስጥ ሊገጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶች በሙሉ በመቋቋም ፌዴሬሽኑ ውድድሩን ከአዲስ አበባ ውጭ አካሂዶ በሰላም ማጠናቀቅ መቻሉ አንደኛው ስኬቱ ነው፡፡ • በሻምፒዮናው ላይ ጥቂት የማይባሉ ታዋቂ አትሌቶች በሀገሪቱ ትልቁ የአትሌቲክስ ፉክክር ላይ ተሳታፊ ሆነው ሲወዳደሩ መመልከት የተቻለ ሲሆን በተለይም በወንዶች 5000 ሜትር ፍፃሜ ላይ የታየው የኮከብ አትሌቶች ፉክክር ልዩ ነበር፡፡ • በውድድሩ ወቅት ለአትሌቲክስ ዳኞች የብቃት ማሻሻያ ስልጠና መሰጠቱም የውድድሩን ጥራት ለማሳደግ የሚረዳ እንደመሆኑ እሰየው የሚባል ነው፡፡ • እንደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ያሉት ክለቦች ለአትሌቲክስ ስፖርት የበለጠ ትኩረት በመስጠትና ተጠናክሮ በመቅረብ ከዚህ ቀደም በጠንካራነታቸው ከሚታወቁት መከላከያ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የቅርብ ተፎካካሪ ሆነው መታየት፤ የኦሮሚያ ክልል፣ ደቡብ ፖሊስ እና ሲዳማ ቡና ክለብ አትሌቶችም ጠንካራ ተሳትፎ ሳይዘነጋ የሻምፒዮናው ፉክክር ድምቀት ነበሩ፡፡ • የአንዳንዶቹ ተገቢነት አጠያያቂ ቢሆንም ብዛት ያላቸው የሻምፒዮናው ሪኮርዶች የተሻሻሉበት ውድድርም ነበር፡፡ አሉታዊ ጎኖች • የሀገሪቱ ትልቁ የአትሌቲክስ ውድድር ውጤት አሁንም በኤሌክትሮኒክስ የሰዓት መቆጣጠሪያ የማይደገፍ መሆኑ በተለይም በአጭር ርቀት እና በሜዳ ላይ ተግባራት ውድድሮች ላይ የሚሳተፉ አትሌቶች ልፋት ተገቢውን እውቅና እንዳያገኝ እያደረገ ይገኛል፡፡ የሻምፒዮናውን ውጤቶች በዘመናዊ እና ዓለም አቀፉን መለኪያ በሚያሟላ መልኩ አለመያዝ በአህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ ውድድሮች ላይ ለተሳትፎ የሚያበቁ ውጤቶችን በማስመዝገቡ ረገድ የሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ ከፍተኛ መሆኑ ከግምት ውስጥ ገብቶ አሁንም መፍትሄ ያልተበጀለት ጉዳይ ነው፡፡ • የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ወደ ሚዲያ/ለአጠቃላዩ ሕዝብ የሚያስተላልፈው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ደረጃዎች ይዘው የሚያጠናቅቁ አትሌቶችን ውጤት ብቻ መሆኑ አወዳዳሪው አካል የሚያደርገውን የራሱን ውድድርም ሆነ አትሌቶቹ የለፉበትን ውጤት ከማስተዋወቅ አኳያ በቂ አይደለም፡፡ • በወንዶች የጦር ውርወራ እና የሴቶች ምርኩዝ ዝላይ ብሔራዊ ሪኮርዶች እንደተመዘገቡ ይታመናል፤ በሴቶች 100ሜ መሰናክል እና የወንዶች 400ሜ መሰናክል የተመዘገቡት ሰዓቶችም የምንግዜውም ፈጣን ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ውድድሩ በኤሌክትሮኒክስ ታይሚንግ ያልተደገፈ እና የንፋስ ንባብ ያልነበረው መሆኑ ውጤቶቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት እንዳይኖራቸው የሚያደርግ ነው። • በ20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ላይ በሁለቱም ፆታዎች የተመዘገቡት ሰዓቶች ከሚጠበቀው በላይ እጅግ በጣም ፈጣን እና እውነታዊ አለመምሰላቸው በውድድሩ ላይ የተፈጠረ አንዳች ስህተት መኖሩን የሚያመላክቱ መሆኑ፡፡ እንዲህ አይነት ለማመን የሚከብዱ እና ጥርጣሬን የሚፈጥሩ አይነት ውጤቶች ሲመዘገቡም የተፈጠረ ስህተት መኖር አለመኖሩን ለማጣራት አለመሞከሩ፡፡ • የሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ውድድር ላይ ለውድድር የማይፈቀድ የጎዳና ላይ መሮጫ ጫማን በመጠቀም የተመዘገበ ውጤት በሪኮርድነት ጭምር ተይዞ መፅደቁ። ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ከተከለከሉ ጫማዎች ጋር የተያያዙ ዓለም አቀፍ ሕገ ደንቦችን ማወቅና መተግበር ቢገባውም በሴቶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር ላይ የተከሰተው ነገር የውድድር ሕገ ደንቦቹ መረጃ በፌዴሬሽኑ ውስጥ በትክክል የተሰራጩ እንዳልሆነ የሚያመላከት ነው፡፡ • በሴቶች 1500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድድር ላይ አትሌት ዳዊት ስዩም የሻምፒዮናውን ሪኮርድ ያሻሻለችበት ውጤት እንደተመዘገበ በውድድሩ ወቅት በተደጋጋሚ ሲነገር ከተደመጠ በኋላ ግልፅ ባልተደረገ ምክንያት ውጤቱ በሐዋሳው ውድድር ላይ ተሻሻሉ ከተባሉት የሻምፒዮናው አዲስ ሪኮርዶች ዝርዝር ውስጥ ሳይካተት መቅረቱም የፌዴሬሽኑን ግልፀኝነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ የሚከት ነው፡፡ ከላይ የተዘረዘሩት አዎንታዊ እና አሉታዊ ጎኖች ለረጅም ግዜ የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ስፖርት እንቅስቃሴዎች በቅርበት ከመከታተሌ አንፃር በራሴ እይታ ያስቀመጥኳቸው እንደመሆናቸው አንዳንዶቹ ሀሳቦች አከራካሪ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ሆኖም የውድድር ደንቦችን በአግባቡ ከማስፈፀም አኳያ በታዩት ክፍተቶች ዙሪያ ምንም የሚያከራክር ጉዳይ ስለሌለ በወቅታዊ የውድድር ደንቦች ዙሪያ የግንዛቤ እጥረት ላለባቸው የስፖርቱ ባለድርሻ አካላት በሙሉ አስፈላጊውን ገለፃ እና ትምህርት መስጠት የፌዴሬሽኑ ኃላፊነት ነው፡፡ ከውድድር ጋር የተያያዙ ደንቦችን ከመጣስ አኳያ በሀገር ውስጥ በሚደረጉ ውድድሮች እንደቀላል ነገር የሚታለፉ ጉዳዮች በዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይም ተደግመው እንደግል አትሌቶችን እንደቡድን ሀገርን ትልቅ ዋጋ ሊያስከፍሉ ይችላሉና አስፈላጊው ጥንቃቄ ቢደረግ መልካም ነው፡፡ ባለፈው መስከረም ወር በቪየና ሲቲ ማራቶን ውድድሩን በአሸናፊነት ጨርሶ የነበረው ኢትዮጵያዊው ደራራ ሁሪሳ የገጠመውን አንዘንጋው! ሀገራችን ኢትዮጵያን በመልካም ጎኑ ስሟ እንዲነሳ በሚያደርገው እና በትልልቅ ዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ላይ የኩራታችን ምንጭ በሆነው የአትሌቲክስ ስፖርት እንደጎረቤታችን ኬንያ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ የብቃት ደረጃ ላይ ደርሰን ማየት የዘወትር ምኞቴ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽንም የውድድሮቹን ጥራት ለማሻሻል በትኩረት እንደሚሰራ ተስፋ አደርጋለሁ።
በመጨረሻም በሀዋሳ በተካሄደው 51ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከመሮጫ ጫማ ጋር የተያያዙ ደንቦችን በማስከበሩ ረገድ የተፈጠረውን ክፍተት እንደማስተማሪያ ብንጠቀምበት በሚል የሚከተለውን ለማለት ወደድኩ፡-
የመሮጫ ጫማ ደንቦች ለትራክ ውድድር
64 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በሆነ ሰዓት የዘንድሮ የራስ አል ካይማህ የግማሽ ማራቶን ውድድር አሸናፊ የሆነችው ግርማዊት ገብረእግዚአብሔር በሐዋሳ በተከናወነው 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ 31 ደቂቃ ከ21.5 ሰከንድ በመግባት የ10,000ሜ. አሸናፊ ሆናለች፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንም ዓለም አቀፉን ደንብ ከግምት ባላስገባ ሁኔታ ውጤቱን በአዲስ የሻምፒዮንሺፕ ሪኮርድነት ጭምር አፅድቆት አልፏል፡፡ ይሁን እንጂ መጋቢት 20/2014 በተደረገው የሴቶች የፍፃሜ ፉክክር ላይ በኢትዮጵያ ምድር የተመዘገበ የምንግዜውም ፈጣን የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ሰዓት የሆነው ውጤት በአለም አትሌቲክስ ዘንድ እውቅና ሊሰጠው የማይችል ነው።
● ለምን?
አትሌቷ የሶል ውፍረቱ 40ሚሜ የሆነ ዙምኤክስ ቬፐርፍላይ (ZoomX Vaporfly) ጫማ አድርጋ በመወዳደሯ ምክንያት።
● ደንቡ ምን ይላል?
በትራክ ውድድሮች ላይ የሚፈቀደው ከፍተኛው የሶል ውፍረት ፡-
– 20ሚሜ ከ 800ሜ በታች ለሆኑ ውድድሮች እና ለሁሉም የሜዳ ላይ ተግባራት (ከስሉስ ዝላይ በስተቀር)
– 25ሚሜ ለ800ሜ እና ከዛ በላይ ለሆኑ ውድድሮች እንዲሁም ለስሉስ ዝላይ
– 40ሚሜ ለትራክ ላይ የእርምጃ ውድድሮች
እነዚህ ደንቦች እ.ኤ.አ. እስከ ኦክቶበር 31, 2024 ድረስ በሥራ ላይ ይውላሉ። ከኖቬምበር 1 ቀን 2024 ጀምሮ ለ800ሜ እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ውድድሮች እንዲሁም ለስሉስ ዝላይ የሚፈቀደው ከፍተኛ የሶል ውፍረትም ወደ 20 ሚሜ ዝቅ የሚል ይሆናል።
● የትራክ ላይ መወዳደሪያ ስፓይክ ጫማ ከሌለኝስ?
ደንቡ የጎዳና ላይ የመሮጫ ጫማዎች በትራክ ላይ እንዳይደረጉ አይከለክልም ነገር ግን በ25 ሚሊ ሜትሩ ገደብ ምክንያት 30 ሚሜ ወይም 40 ሚሜ የሆኑ የጎዳና ላይ መሮጫ ጫማዎች በትራክ ውድድሮች ላይ እንዲደረጉ አይፈቅድም፡፡
● ለበለጠ መረጃ :-
https://www.worldathletics.org/news/press-releases/new-athletic-shoe-regulations-approved-2022
Opinions
On the TPLF’s Love Affair With ‘Genocide’

Today, the joint investigation report by the Ethiopian Human Rights Council and the UNHR
on human rights violations committed in Tigray concluded that there is no evidence that genocide has taken place so far. While this is a bit of a setback for the TPLF, which has wanted the world to believe—since the 1990s, even as the TPLF was dominating power in Addis—that a genocide has been perpetrated against the people of Tigray, unfortunately the group still appears to be determined to make genocide a reality. This is confusing for people who don’t understand why the TPLF is obsessed with genocide, why its internet cadres began using #TigrayGenocide in April 2020, months before the war began. So many weapons have been deployed in this war, and among them: confusion and obfuscation.
In the past several months and more so in the past few weeks, we have been getting
testimony after testimony from allied Amhara forces fighting the TPLF that Tigrayan residents of cities in Wollo have been collaborating with the TPLF by a) attacking ENDF and allied forces from behind; b) forcing ENDF and allied forces to withdraw from towns and cities afraid of committing large scale massacres by firing back at the civilians (Tigrayans) firing at them; c) helping the TPLF locate and execute young Amharas believed to be a threat; and d) in at least one horrifying account by an IDP who managed to escape occupied territories, handing TPLF soldiers a list of women to rape. Another shocking development in the past several months has been the widespread use of child soldiers by the TPLF, which, according to experts who have studied the practice, is an “alarm bell” calling attention to possible plans to commit mass atrocities. The use of child soldiers by the TPLF and its attendant implications, along with the widespread deployment of civilian sleeper agents in Amhara cities the TPLF has taken over, serves to create an overall perception of every Tigrayan as a potential enemy, sowing fear and mistrust.
Many Ethiopians are looking at this and wondering: why are Tigrayan elites on the internet
either celebrating the TPLF’s advance via these toxic methods or silent about all this? How can they not see how dangerous this is for everyone, especially for Tigrayans who live outside Tigray? How can they not see that there is no “winning” after stoking all this lasting animosity? Do Tigrayan elites not understand that there can be no justice for Tigray—whether Tigray secedes or not—unless there is justice for her neighbors, for Tigray does not exist in a vacuum? The questions are being asked but nobody is answering them. Our academic class has largely failed to offer viable analyses of the ideas driving this war, as they failed over the past fifty years in regards to coming up with a fitting paradigm for understanding Ethiopia’s unique situation.
Here is my humble attempt to explain what I think is happening with the TPLF’s obsession
with—and with its active attempt to inspire—genocide:
The most successful psychopaths in any field understand that, in order to win anything, one
must risk everything, including the very thing one is supposedly fighting for. In the case of the
TPLF (and associated Tigrayan political elites), whose motto appears to be “give me supremacy or give me death,” that “everything” they are risking is the lives of ordinary Tigrayans in whose names they are fighting. We have seen over the past several months the extent to which the TPLF is willing to go to sacrifice ordinary Tigrayans in order to get what it wants: wave after wave after wave of young poorly armed and inexperienced Tigrayans were unleashed upon ENDF and Amhara and Afar forces in order to force the latter to waste ammunition and energy before the more experienced soldiers are sent.
So, for a political group who sends tens of thousands, if not hundreds of thousands, of
young Tigrayans towards open fire, violence against hundreds of thousands of Tigrayans is nothing if it means the TPLF will in the end win the “prize” it has been obsessed with for decades: genocide. You see, merely attaining power in Addis Ababa is not enough for the TPLF, whose core driving ideology is Tigrayan supremacy. Power is temporary; anybody can take it away from you, and the 2018 uprisings demonstrated that. Genocide is forever. Nobody can take away from you the story of genocide committed against your people.
The TPLF looked at countries like Israel and Rwanda and realized what a potent instrument
genocide is for establishing perpetual minority rule. We have some indications suggesting that the TPLF views Israel as a model. When the war between Ethiopia and the TPLF began in November 2020, Sekoutoure Getachew, a TPLF official, went on TV to tell us that the TPLF’s decision to launch a preemptive attack on the Northern Command was inspired by how the young state of Israel, feeling threatened by her neighbors, launched preemptive attacks against them in the “six-day war” of 1967. Another indication is the manner in which the TPLF, during its 27 years in power, invested heavily in creating a wealthy and strongly networked Tigrayan diaspora which has been used to lobby and influence western governments and organizations much in the same way as the Jewish diaspora aids the state of Israel. The TPLF has figured out that truth does not matter in politics, especially in international politics. If you have the wealth and the personnel to peddle your preferred narrative, if you have the military power to subdue the people you want to subdue, if you are willing to make concessions to external forces (US, Egypt, etc), you can do unspeakable things to others (much like the state of Israel does to Palestinians) and still manage to portray yourself as the victim.
This calculation is so far working for the TPLF, but nothing would seal the deal like the actual
commission of genocide—or something that looks like it—against Tigrayans. As we have seen over the past twelve months, western governments and organizations have shown their willingness to adopt TPLF’s narratives without scrutiny and can easily reward the TPLF with its much pursued prize, genocide, even if actual genocide doesn’t take place.
But why does the TPLF need genocide to establish minority rule? Because, as we saw in their
first tenure in power, you can only rule with an iron fist for a limited period of time. Leaders of the TPLF are adherents of Tigrayan supremacy: the idea that Tigrayans, as the “only” heirs of the Axumite empire, are the natural rulers of the Ethiopian state, and cannot be ruled by “barbarians” south of them. The only acceptable power arrangement for the TPLF is one in which Tigrayans are either directly dominating political power or are the perpetual kingmakers pulling all the major strings. Anything outside that, any system that forces Tigrayans to live on equal footing with everyone else, is unacceptable. And this kind of domination by a minority cannot coexist with a democratic system that the majority of Ethiopians clearly prefer. So, the TPLF needs something more potent than pure political/economic/military power to justify bypassing democracy to establish itself as the permanent ruler/kingmaker of Ethiopia. It needs a new and powerful raison d’être to justify its domination not just to Tigrayans and the rest of Ethiopians but, and most importantly, to the rest of the world. If a genocide were to be committed against Tigrayans (or if the U.S. decides to reward the TPLF with the genocide label even in the absence of it), then the TPLF can license itself to impose all manner of drastic measures aimed at “protecting Tigray and
Tigrayans.” This could be anything from redrawing internal borders (and taking debilitating
measures against the peoples whose lands are being robbed—most likely Amharas and Afaris—so that they will never be in a position to assert themselves) to ethnic cleansing and genocide against populations considered to be a threat. And when you oppose it, the TPLF will say “you committed a genocide against Tigrayans” over and over and over, and its western backers will repeat the same chorus. If they have been this loud over a non-existent genocide over the past twelve months, just imagine what it would be like if the U.S. or UN rewards them with that label.
And this is where the Ethiopian government’s major dilemma comes from: if ENDF and
Amhara forces fight to regain their cities and towns, they risk committing large scale massacres. The TPLF networks reported to be operating within these cities wear civilian clothing and fire at the armies from inside civilian establishments, in an apparent attempt to set up pro-Ethiopia forces. Pro-Ethiopia forces are essentially being dared to commit large scale massacres in order to win back their own cities. So far, they are choosing to withdraw from these towns and cities. But that is another problem: not only is the TPLF committing unspeakable violence against civilians and destroying infrastructure in those cities, the takeovers are emboldening it to continue pressing, giving young people back in Tigray false hope that they are winning and—this is very important—the false idea that they are being “welcomed” by locals in those cities. Then more and more and more young Tigrayans are sent to their deaths.
So the Ethiopian government is stuck between a rock and a hard place. One option is
allowing its forces to do whatever it takes to take back territory, thereby offering protection to its citizens in Wollo and elsewhere, but also risking the “genocide” label by western governments who have been eagerly waiting for such an opportunity so that they can blackmail the government into submitting itself to their wishes on GERD and other issues. Option two is avoiding large scale violence and allowing the TPLF to take power in Addis Ababa and do to Ethiopia what it wishes. One of the things it might do to Ethiopia, according to its leaked strategy document, is force a confederation that will no doubt privilege some states, i.e. Tigray, more than others, and that will no doubt be designed to subdue some populations—mainly Amharas and Afaris—who are considered obstacles to Tigray’s aspirations of domination and expansion (in the TPLF’s original manifesto, Afar is claimed as Tigray land).
And there is absolutely no doubt that the TPLF will make big concessions on the GERD in
order to compensate its western and Egyptian backers, if not redraw borders to make Benishangul Gumuz Tigrayan territory. If you think this is wild, read about the history of the state of Israel, the TPLF’s model state. The redrawing of borders that the TPLF undertook in 1991 was also wild at the time; people don’t think of it as outrageous anymore because the fact that they held onto the territory for 30 years has normalized the event in our minds. And that’s all the TPLF needs: another thirty years to normalize all the outrageous things they will do next.
One may argue that this is a false dichotomy, that there is a third or even maybe fourth option: winning these cities back without mass violence much in the same way the ENDF managed to do during its first campaign in Tigray. We all should pray for such a miracle, of course. However, one can also say that in the early days of the war, the TPLF was mostly withdrawing from Tigrayan cities to avoid urban warfare. And even when they engaged in urban warfare, it was not at the same scale and intensity as has been the case over the past four and half months or so. Starting in mid June, the TPLF’s use of civilians as human shields and fighters stopped being just another weapon in its arsenal and became a center of its operations. The near collapse of the ENDF inside Tigray right before its withdrawal was precipitated by the TPLF’s intensified use of “civilians” to trap the ENDF. Many ENDF soldiers chose to surrender rather than fire at those “civilians.” It is still possible to avoid large scale violence in the attempt to retake towns in Wollo, but the risk for it is very high, and is possibly behind the federal government’s reluctance to take decisive actions.
The point is: barring miracles, the Ethiopian government is positioned to lose something
one way or another. All that is left is choosing its preferred poison. Perhaps one thing to consider for the federal government is: the rights of Amharas and Afaris to defend themselves against the existential threats posed against them by the TPLF is much bigger than the national government’s concerns about its place and relationships with the rest of the world. If the federal government decides to risk the disintegration of Ethiopia, like it has done so far either due to incompetence or severe fear of committing large scale violence, that is fine for the federal government. But when you allow that disintegration to happen, please don’t leave the people of Amhara and Afar in a vulnerable position, unable to defend themselves and their lands. If we must return to the State of Nature, at least give these two peoples, who have so far shed more blood than anyone else in defense of their country, a chance to preserve their lives and their lands. Give them the resources they need to defend themselves before it is too late for them even if you feel it is too late for Ethiopia. Anything less is just a continuation of the gross criminal negligence that the federal government has been guilty of so far.
-
EBS Mogachoch9 years ago
[New] EBS Drama Series – Mogachoch : ሞጋቾች | Episode 7
-
Articles9 years ago
Ethiopia’s renewable energy revolution shouldn’t fail to empower its poor
-
News2 years ago
መንግሥት ከሕወሓት ይልቅ ለአገሪቱ ሥጋት የሆኑ ሌሎች ችግሮች አሉብኝ አለ
-
Opinions2 years ago
On the TPLF’s Love Affair With ‘Genocide’
-
Music4 years ago
2019 ESFNA Atlanta: Ethiopian Day – Ethiopia Hagerachin : ኢትዮጵያ ሀገራችን
-
Music4 years ago
2019 #ESFNA Atlanta: Ethiopian Day | Neway Debebe – Hageren Alresam : ሀገሬን አልረሳም
-
Articles8 years ago
ሰበር ዜና፦ ተዋናይት ሰብለ ተፈራ (ትርፌ) በመኪና አደጋ ህይወቷ አለፈ
-
Bahilawi Zefenoch10 years ago
Bahilawi Zefenoch – ባህላዊ ዘፈኖች
chiksa tadele
January 23, 2014 at 2:52 am
leke neh seid enam yemalamenebet new begizayawi wetate bicha hoye hoye maletu wagayelewem betekekel yemiyadameteh ketegegn yethiopia football yekeyeral alebeleziya yehan wetate mekebelu gede yelenal ere yesemi yaleh
Anonymous
January 22, 2014 at 7:48 pm
ቅድስት የተባልሽው ? ኣሁን ይህ የእግር ኳስ ትንታኔ ከዘረኝነት ጋር ምን የሚያገናኘው ኖሮ ነው ይህ ለማለት ያበቃሽ ?????? ጂጂን ኣይቶ ኣስቴር መጣች የሚል ሰው ሁለቱንም የማያውቃቸው ሰው ነው ፡፡(thank you nebyou!!!
aneley wondimu
January 22, 2014 at 5:11 pm
thanks Saied!
Anwar mohammed
October 30, 2013 at 9:31 pm
Seid!what you trying to say is absolutly right our football is a full of trouble but speaking and writtign those problems i do not think it brings postive change it may let to know people what is going on.so,seid it may not easy to creat good team at a night you know the waliyas are not come at grassrout i mean they are not the result of the newly designed policy so ur straggle should stand on the bases.finally the goverment should give attention to this sector “ALL THE BEST FOR WALIYAS
Anonymous
October 30, 2013 at 7:25 am
yes ur right.
ሀብታሙ
October 29, 2013 at 2:41 pm
በመጀመሪያ ሰዒድ በኢትዮጲያ እግር ኳስ ዙሪያ የመትሰጣቸው አስተያየት እና የምትሰራቸውን ዘገባዎች በአንክሮ ነው የምከታተለቸው በዙሪያውም የምታነሳቸው ነጥቦችና አስተያያቶች በመረጃ የተደገፈ እና የላይ የላዩን አደለም፡፡ አንተ ለኔ ምርጡ የኢትዮጲያ እግር ኳስ ተንታኝ ነህ፡፡ ለማጣቀስም ያህል የኢትዮጲያ እግር ኳስ በውጭ ሀገር አስልጣኞች ምን ውጤት አሰመዘገበ በሚል ርእስ ዙሪያ በኢቲቪ ከዚህ ቀደም የሰራሀው ፕሮግራም እና ተከታታይ በሆነ ትንታኔህ የኢትዮጲያ እግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን በኢትዮጲያ አስልጣኝ መስልጠን ይገባዋል የሚለው አቁኣምህ ተፅኖ የፈጠረ እና የአስልጣኝ ለውጥም ለመምጣቱም የራሱ ድርሻ አለው ብዬ አምናለሁ፡፡ እና ለወደፊትም ቢሆን ምን ብል ሰው ይወድልኛል ብለህ ሳይሆን የሚሰማህን መፃፍህን ቀጥልበት፡፡
Anonymous
October 28, 2013 at 8:12 am
i strongly support Samson’s idea,,,,መፍትሄ ማስቀመጥ አንድ ጥሩ ነገር ሆኖ መፍትሄውን ግን በትክክል ማጥናት ይገባል በዚህ መንገድ ስላልተሳካ ይሄ ነው ትክክል ብሎ ማቅረብ በተመሳሳይ ከታሪክ ያለመማር ነው ስለዚህ ሰኢድ መፍትሄ ብለህ ያስቀመጥከው ምንም ጥናት ያልተደረገበት ተራ መላ ምት ነው (በጣም የሚገርመኝ አንድ ሰው እንዴት 20 አመት መላ ምት ያወራል ”ገነነ”) የጥናት ውጤት ሁሉንም ያሳምናል!! ታሪክ ማውራት ምናልባት ያለፍንበትን ስህተት ላማወቅ ይረዳል እንጂ በራሱ መፍትሄ አይሆንም እስካሁን የሄድንበት መንገድ ተሳስተናል ብለን ብናምን እንካን ይሄ ብቻውን መፍትሄ አይሆንም መፍትሄው በወሬ ሳይሆን በሚገባን መልኩ በጥናት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ ሲቀርብ ነው ካልሆነ ግን ሁለት ሰዎች (ሰኢድ እና ገነነ) ብቻ በገባቸው ልክ ሀገር አታስብም !!
samson
October 28, 2013 at 12:59 am
For the majority of the 90 minutes, football is played the middle third everywhere in the world. Big footballing countries have a great maintenance after the games, other than that, you look around the world and you’ll see the wear and tear in the middle third of the field. Very poor example. Also, you could observe the same wear and tear in the 6 yard area, Doesn’t mean it’s a sign of attacking football. Another thing, pretty much all modern teams play 4-5-1 with two holding midfielders. Another poor example. Addis Hintsa is a box to box midfielder. I really want to hear your chose of players who can play the kind of football you’re talking about at the highest level.
I’m tired of these stupid and poor assessment of Ethiopian players being more technically gifted that the rest of West African players. What’s your definition of Technic in football. Based on your poor understanding of the game at the highest level, you think the likes of Jon Obi Miikel and Yaya toure are not technical, just because they play disciplined football and they look physically intimidating. I wonder if you ever watched Jon Obi Micheal play for the under 20 team. He was the most technically gifted player in the whole tournament. He also shows that whenever he plays a different role in the national team. Please try to differentiate between YESEFER CHEWATA and organized football at the highest level. I’m not by any means a supporter of the current national team coach. He has a lot to learn when it comes to organizing the defense and being flexible in his line up. Despite their current success, the team is so easy to dismantle when they’re faced with a high quality coach.
Girma Mekuria
October 27, 2013 at 7:11 pm
በሀገራችን ጉዳይ ያገባናል በሚል የተጀመራውን መነጋገር በግሌ ወድጄዋለሁ፡፡ ስንነጋገር ግን ዓላማችንን ከሀገራዊ ፍቅር ጋር ሙሉ ለሙሉ ማስተሳሰር አለብን የሚል ሀሳብ አለኝ፡፡ ደግሞም ውይይታችን ከስሜት የወጣ ቢሆን ጥሩ ነው፡፡ ሰው በተረዳው ልክ ልናገር ይችላል፤ መብቱም ነውና፡፡ የሚበልጥና ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ዕድገት የሚበጅ ነገር ካለን/ሲኖረን በሰለጠነ መንገድ Share መደራረግ ተገቢ ነው፡፡ አንድ በግሌ የሚፈረው ነገር ቢኖር ምንአልባት ግለሰቦች የየግል ፍላጎታቸውን በሀገር ፍቅርና በእግር ኳስ መካከል ሳንድዊች አድርገው ይዘው እንዳይመጡ ነው፡፡ የዚህ ዓይነት አስተሳሰብ ስያድግና ምቹ ሁኔታ ሲያገኝ ሳይታወቅ ወደ ሀገር ክደት ልያመራ ይችላልና፡፡ መንደርደሪያዬን ላሳጥረውና ‘ልንከተል ይገባናል’ በሚል በተጀመረው የእግር ኳስ ፍልስፍና አጠር ያለ ሀሳቤን ወርወር ላርግ፡፡ እኔ የእግር ኳስ ባለሙያ አይደለሁም፡፡ እግር ኳስ ግን ሳይንስ መሆኑን አውቃለሁ፡፡ ስለሆነም የራሱ የሆኑ የተለያዩ ፍልስፍናዎች አሉት፡፡ በዘርፍ ሳንታጠር ጠቅለል ባለ መልኩ ፍልስፍናን ስንመለከት ግን ሁላችንንም ልያግባባን የሚችል አንድ የፍልስፍና ባህሪይ አለ፤ ይህም ማንኛውም ነጠላ (አንድ) ፍልስፍና ብቻውን (በራሱ) ሙሉ (ምሉዕ) አለመሆኑ ነው፡፡ ይህም ማለት ቲክ ተካ፣ ድፌንሲቭ ወዘተ. እያልን የምንጠራቸው የእግር ኳስ አጨዋወት ፍልስፍናዎች በራሳቸው ሙሉ አይደሉም፤ የየራሳቸው ጠንካራና ደካማ ጎን አላቸውና፡፡ እንግድህ የተቃራኒ ቡድንን አጨዋወት ታሳቢ አድርጎ ለየጨዋታው አዋጭ የሆነ ፍልስፍና መርጦ በተገቢው መልኩ መተግበር ባልሳሳት የአሰልጣኙ ኃላፊነት ይሆናል፡፡ ይህ ሲባል ባንድ ጨዋታ ካንድ በላይ የእግር ኳስ አጨዋወት ፍልስፍና መከተል እንደሚቻል መገንዘብ ይኖርቢናል፡፡ በአጠቃላይ ለሁሉም አጨዋወት ፍልስፍና የሚሆኑ ተጨዋቾች ቢኖሩን በእኔ በኩል አልጠላም፡፡ የሀገራችንን እግር ኳስ ለማዘመንና በአፍሪካ ብሎም በዓለም ብቁ ተወዳዳሪ ለማድረግ ጠንካራ ጎኖችን በማጎልበትና ደካማ ጎኖችን በማሻሻል ገና ብዙ መሥራት ይጠበቅቢናል፡፡ ኢትዮጵያን እግዝአብሔር ይባርክ!! ምንጊዜም ዋልያ!!
Anonymous
October 27, 2013 at 6:24 pm
it is relay wonderful and talented comment sewant beshaw must red and apply the comment
Alemayehu
October 27, 2013 at 4:12 pm
Seido i will admire your comment but i have only one question for u and the so called journalist Gennene why don’t u both instead of talking too much just creat a team that will play the way u like and get the trust and respect of all Ethiopians i am tired of this unproved plying style please if u belief u can get a resalt just do it dont talk and write too much. Gennena talk and write about this thing i thin SALADIN SEID born.
ted
October 27, 2013 at 10:25 am
Thanks Seid.This is what i was talking before the Nigerian game…… ስላሸነፈ ከነስህተቱ ተንቆለጳጰሰ….
temam
October 27, 2013 at 9:53 am
ቅድስት አታዘብዝቢ………!!!!!!
Niguse Hailu
October 27, 2013 at 9:51 am
ሰይድ እንዳልከው ስህተትን ካለፈ ታሪክ መማር የሚደፍር ካለ እግርካሳችን ትንሳኤው እሩቅአ ይሆንም
Nebiyou
October 27, 2013 at 6:25 am
ቅድስት የተባልሽው ? ኣሁን ይህ የእግር ኳስ ትንታኔ ከዘረኝነት ጋር ምን የሚያገናኘው ኖሮ ነው ይህ ለማለት ያበቃሽ ?????? ጂጂን ኣይቶ ኣስቴር መጣች የሚል ሰው ሁለቱንም የማያውቃቸው ሰው ነው ፡፡
kidist
October 26, 2013 at 11:55 pm
አይ ሰይድ ኪያር ማይክ ሰጡህና ስላወራህ ጋዜጠኛ ተባልክ። ይህ ትንታኔ ተብዬ ድሪቶህ ግን ብቃት አንደለለህ ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ያንት ፍላጎት የክልልህ ልጆች በሙሉ ገብተው የ ትግራይ ክልል ቡድን ማድረግ ነው። ድብቅ አጀንዳህ ይሄው ነው።
Abraham
October 26, 2013 at 10:12 pm
As usual very good article seid. I am not a football analyst or expert. But let me say something about our football.
Football is an art with some elements of scientific philosophy. But in any instance, like a commander of an army, a smart coach should apply his optimal strategy given what he has and given what his opponents have. Well, we say Ethiopians do not have physical so trying to use physical which is a boring game at the same time, would lead us to a disaster. Specially, when u play against big teams it is true and history also tells us that. But the problem with our football is more than that. Knowing our history while it is necessary, it is not sufficient to solve the problem. There are questions that we need to ask before going too far with the supposedly new strategy ( the tiki-taka or possessing the ball on the ground). Do we really have players which fit for this style? If we have those players, will this ensure us to be a team that can appear in African cup of nation frequently let alone win the cup? For how long will teams ( like Spain, Barca) play this kinds of game ? Is it sustainable? Why the West Africans are so dominant in African football? Is it their strength or our weakness or there is some other external factors outside of the science of football? What can we learn from them? What is the disadvantage that our players already have? Have we ever tried to understand what Swenet is trying to do? What happened when we qualify for AFCON and what possibly would happen if we qualify for world Cup? Of course trying to answer all this questions in detail at this time is not feasible but I will try to discuss from what I have in my mind.
It has been said by Ethiopian football analyst that Ethiopian players do not have physical but they are tactical. Many times when foreign coaches come to Ethiopia or football analyst see Ethiopian playing, they get surprised easily. While their surprise has something to tell, mostly it is because of the difference between what they expected from Ethiopia (since we are ranked above 100 most of the time) and how we perform. It is not because we are very good, it is because the difference in expectation. It would be a statistical miracle for the country of 90 million football crazy people not to have such kinds of players. Domestically, Ethiopian coffee was known for tiki-taka style( possessing the ball) at least in the time of Kasaye arage, Aseged tesfaye and Ashenafi Girma. However, even in domestic competition, Ethiopian coffee was not successful to win a single premier league cup until 2003 E.C( which was obtained with a different style) let alone for it to do something in African football. I remember when coffee managed to withdrew Al hali but lost to Young Africa of Tanzania 6-1 in Dare-selam. I believe Ethiopia has very good players we can do better with tiki-taka but am not convinced that we can be a football super power of Africa with this strategy even if the players get trained with it.
The other point that I want to make is about the style of the game that we are singing for. Tiki-taka, an eye catching game that every fans would love to watch is not a game style that even big teams like Barcelona and Spain will stay with it forever. Why? In economics, we say at the end of the day the Biggest Dog will win the bone. Football is like an arm race. As you mentioned, unlike animals, human being has always the tendency to imitate others. When everyone imitates tiki-taka, finally the one which is good with it will be the super power. Spain the father of tiki-taka lost to brazil 3-0 recently and Barca walked away with a devastating loss against Bayern Munich last July which is (7-0) in the aggregate. Why? Both Brazil and Bayern Munich starts to play like Barcelona and Spain and the amazing thing is they play it better. When this trends goes teams will look for another strategy with a different style which will make them a winner. Germany used to be a super power with kicking the ball style Italy and others took over it from them because they were better than them with that style and now they convinced that this will not be good strategy. So they change their style for the tiki-taka. At this point of time I am forced to forecast Germany to be the 2014 world cup winner. But tey will not stay with a tiki-taka style. My point is, let us explore for different options; we don’t need to stuck with the tiki-taka only. We (Ethiopians) are tested with it and are not good at it always.
Why is it the case that West Africans so dominant? In the past we used to say it is because of their food and at some point we said the psychology, the Ethiopian national team at least for the time being doesn’t have these problems. So why these West Africans are so dominant? My speculation is related to history like seid but not football history it is colonialism and its luggage. While we manage to preserve our culture and politics by not colonized, we lost the opportunity to learn at least one of the most dominant languages in the world, Spanish, French and English. These are the languages that a talented but nonprofessional football players of this time need to have in order to penetrate into the market of the major European leagues. This is the advantage that many young West African players have. I know this is dubious point to mention. Because, people could ask why Kenya, Tanzania and many CECAFA teams which speaks English and many football loving French speaking players did not get the access? Well some got the access to do that and they are playing in Europe though their national team is not successful and some could not get it at all because of their country’s government unwillingness to invest on youth projects. I am mentioning youth projects since many West African players go to Europe while they play for U-21 or U-17 of their country or even are born in Europe. This is the major advantage that the West Africans are already granted from the beginning. This is the major disadvantage that our players already denied .
What is swenet Bishaw trying to do? In my view, Sewnet is one of the most successful coaches that trained the Ethiopian national team so far. I can present his strategy as follows:- apply what is optimal for you given what you have and what your opponent have. When they attack defend:- natural. When they defend attack which is still natural. At this point of time Swenet cannot change the way Ethiopian players play, he can only direct them, and he can only tell them how to play against that particular team. I am telling you if they try to play tiki-taka in Nigeria it will be a disaster. Nigerians could also play tiki-taka (possess the ball) and then the biggest dog will win the bone. We know which one is bigger. It will be another 6-1. He should apply what is optimal given how the Nigerians are playing. A plain truth of that we are trying to ignore is the fact that Nigerians also can play tiki-taka. The problem that we have is not his problem; it is the nation’s football problem. It needs to be addressed from the ground. However, at least for the time being since we qualified at AFCON 2013, at least we managed to give attention to the football and discuss like this. Besides, some players get the chance to play in African leagues. If we qualify for word cup, we will market more players in the European or even South American leagues.
So what shall we do? In the short term, try to mix some Ethiopian players in Europe with domestic league players including those players from the domestic league which we believe are not included in the current team by applying a strategy based on what we have and what our opponents have. In the long run, as u said prepare a manual after discussing on the science of football, invest on youth project and build a team which can be successful in U-17 and U-21 both at AFCON and World Cup so that we can export players to big leagues. Side by side, give major languages (English , Arabic, Spanish and French) training for our players at the youth academy so that they can be easily exportable. This is because if there are competing young players from Nigeria or Ivory Coast who can speak one of these languages, it is natural for European teams not to pick our players so long as our players do not know how to speak one of this languge. So investing in language training is also crucial.
Abraham Abebe
A PHD student in Economics at Northern Illinois University.
10/26/2013
Anonymous
October 26, 2013 at 10:01 pm
There must be another solution which leads to practice.
Anonymous
October 26, 2013 at 9:41 pm
seido ,balkew neger .begemash esmamalew .mekniyatum ye etihopia hezbem hone faderashionu weretegna new ,lemalet yechalal .endegeltskew lusy mayet yechalal.belala bekule degmo .kezi befit 2-0 seneshenefe temsgan bezu algebabenem ,yemnel sewoch zara ,botswana,santral african ,enezin demo ,senashenef ,lemen kuwase altechawetnem ,maletu ayewatlegnm,,belala bekule ,kuwas bechawet yemichelu legoch alu kalek ,lengerk ,tadele mengesha.ena fasika asfaw ,lezih bota yemihonu yemesegnal.
papi
October 26, 2013 at 9:16 pm
i think it is better to give reasons than opening ur mouth like animal
ewnet
October 26, 2013 at 8:36 pm
Seid…we all know what you are trying to show. However, I want to say the following :
1. Where were all the good football players before this team ?
2. The kind of game you are advocating has always been adopted by our teams in the past. But we were always disappointed with nice play but no end products. Why don’t you give us the real reasons why those nice playing teams did not dominate in africa and kept losing by big margins?
3. You keep saying beautiful football is the current fashion. We all know how munich lost to chelsea’s defensive game only two years ago. We all know how difficult barcelona found it difficult to play defensive teams. Your argument fails because although fans may not like defensive games, it sure brings as much success as other football types you advocate.
4. I don’t know how you cant see that this current walyas teams all games in which they adopted the kind of beautiful, passing game you advocate. Here is a list :
a. They lost the Afcon qualification game in sudan 5-3. They played an open passing game and lost.
b. The game against burkinafaso that they lost 4 – 0. They again played an open passing game right from the start and lost.
c. They again lost to nigeria 2 – 1 because they tried to play an open passing game again.
All in all, the team has better record when playing defensive game. They have only lost one game while playing defensive (to nigeria 2 :0). ALL other games in which they used defensive plan, they either won or drew.
I would like to hear your thoughts on this record.
Anonymous
October 26, 2013 at 7:55 pm
Your comment daniel 100% i agreed b/c we saw it no one player confidential in ball possesion at least good play is fair what ever the result.
Yacob
October 26, 2013 at 7:51 pm
Seido, most of ur comments are valid. Gin hule yemigermegn neger techawachoch alu kemalet yilik ene entina ene entina fetari techawachoch nachew bileh tenfiseh lemin antem ayiwotalihim, temelkachum ayiferdim. Kechalik be video yetedegefe masrejam eyelekek netbihin asamagn madreg new. Alebelezia yemehal techawachoch diha adelenim lezihim yemedaw mehal kifil melalat miskir new minamin eyalu wuha yemikwatir kirikir mamitat ayichalim. Cheers
Yared
October 26, 2013 at 7:45 pm
Dedeb neh ante!!! Selekwas min tawkaleh ena new yemetkebaterew? Bekeken neger. Zim beleh yegenenen hasab atedgem