Sports
‘በመልሱ ጨዋታ እናሸንፋለን…ጀርመንን መግጠም አለብን!’ ሰዉነት ቢሻዉ

አዲስ አበባ ዛሬ ጻጥ ረጭ ብላ ዉላለች፤ትላንት የቡድኑን ማልያ ያለበሰ ሰዉ ትራፊክ አልያም ፖሊስ ብቻ ነበር፤ዛሬ ግን አንዳንዶች ብቻ ነበሩ መለያዉን የለበሱት..ስሜቶቹ ተንፈስ ያሉ ይመስላል፤
ትላንት ከጨዋተዉ ቡሁዋላ ስቲፈን ኬሺ አስተያየት ሰጥቶ ነበር፤አሰልጣኝ ሰዉነት ግን መግለጫ ሳይሰጡ ነበር ከስታድየም የወጡት..ዛሬ ረፋድ ላይ በሬድዮ አስተያየታቸዉን ሰጥተዋል፤
ትላንት ተጫዉተን ለማሸነፍ ነበር ያሰብነዉ ግን አልተሳካልንም፤ሁሌም ተጫዉተህ ማሸነፍ አትችልም፤ለቻን ዉድድር ሳንጫወት ተበልጠን ነበር በእድል ያለፍነዉ፤ትላንት ግን ተሸንፈናል ብለዋል፤
የአዳነ ግርማን መቀየር በተመለከተ..እሱ እንደደከመ ስላመንኩኝ ነዉ የቀየርኩት..በዚህ ቡድን ማንም ይቀየራል፤ኳሶችን መቀማት ጀምሮ ነበር፤አንዳንድ ሚድያዎችም ለምን ወጣ ሲሉ ሰምቻለሁ፤እኔ ያሰብኩት ነገር ናይጄሪያዎች ላይ ብዙ ማግባት አለብን ብዬ አጥቂ ባህሪ ያለዉን ኡመድን ያስገባሁት…ኡመድ በኢንተርናሽናል ጨዋታዎች ልምድ አለዉ!!እናም ለማግባት በማስብ ነዉ ብለዋል፤
ለቀጣዩ ጨዋታ ለማሸነፍ እድል እንዳለም አሰልጣኙ ተናግረዋል፤እንዲህ በማለት..
አትጠራጠር እነዚህ ልጆች…እነ አዳነ እና ደጉ በመልሱ ጫዋታ ኮከብ እንደሚሆኑ!!ምንም አይከብደንም..ናይጄሪያን እዚህ እንደተጫወትነዉ አድርገን 2-0 አልያም 2-1 ማሸነፍ አያቅተንም፤የወዳጅነት ጨዋታ ያስፈልገናል፤ናይጄሪያ ከጣሊያን ጋር ይጫወታል፤እኛም ደግሞ ከጀርመን ጋር መጫወት አለብን..ኬንያ ምናምን መባል የለበትም፤ለቡድናችን ቀላል ግምት መሰጠት የለበትም!!!
ናይጄሪያ እንደዛ የተወራለትን ቡድን በልጠን አሳይተናል..እንደዛ የተጋነነ ቡድንን በልጠናል!!…
አሰልጣኙ የሰጡት አስተያየት ቀደም ሲል ከጨዋታዉ በፊት ከሰጡት ጋር በአብዛኛዉ የሚጋጭ ነዉ፤የወዳጅነት ጨዋታ አለመኖሩ ምንም ተጽእኖ የለዉም ብለዉ ነበር አሁን ደሞ ከትልልቅ ቡድን ጋር እናድርግ ብለዉ ጀርመንን መርጠዋል
ተጫዉቶ ማሸነፍ አለብን ብለዋል አሁን…ቀደም ብለዉ ግን በምንም መንገድ ለማሸነፍ እንደሚጫወቱ..ተጫዉቶ ማሸነፍ ሳይሆን የተጋጣሚ ቡድንን አጨዋወት አይተዉ እንደሚወስኑ (ካጠቃ ሊከላከሉ ከተከላከለ ሊያጠቁ) እንደሆነ በተደጋጋሚ ገልጸዋል፤እስከትላንት ድረስ የነበረዉ ዋልያም በመጫወት ሳይሆን በመጠለዝ ጊዜ ይጨርስ እንደነበር ታይትዋል፤
ተጫዉቶ ማሸነፍ የሚመርጥ አሰልጣኝ ለመጫወት የሚሆኑ ፈጣሪ ተጫዋቾችን ይይዛል፤በተለይ መሀል ሜዳ ላይ..የአሁኑ ዋልያ ግን ትላንት ካስገባቸዉ 4ት አማካዮች እንኳን አንዱም ደምበኛ አማካይ (ለመጫወት ኳስ በመያዝ እና ቡድን በመምራት)አይደለም፤አዳነ በክለቡ አጥቂ..አስራት እና አዲስ ነጣቂ..ምንያህል የክንፍ ተጫዋቾች ናቸዉ!!
ለትላንቱ የዋልያ የመጀመሪያ 45ት ደቂቃ ቅብብል መሰረቱ አዳነ ነበር፤ደፍሮ ከተከላካዮች ለመቀበል ሞክርዋል፤አደራጅትዋል..ግን ከመሀል ሜዳ በሁዋላ የነበረዉ ቅንብር ደካማ ነበር፤ያም ቢሆን ግን ለመጫወት ከታሰበ እንዴት ዋነኛዉን ተጫዋች በ65 ደቂቃ ከቡድኑ እንዲወጣ ይደረጋል!!
ትላንት መላዉ ሀገሪቱ በዋልያዉ ተነቃንቃለች፤የቡድኑ ጥንካሬ እና ድክመት እንዲሁም መጫወት ስላለበት አጨዋወት ብዙም ሳይባል ጨዋተዉ ተጀምሮ እንደዛ አልቅዋል፤አሁንም ካላባር-ናይጄሪያ ላይ እናሸንፋለን ማለት አሁንም የህዝቡን ስሜት ያለማገናዘብ መስቀል ተገቢ አይሆንም!!
አስኪ እነዚህን ነጥቦች እንወያይባቸዉ!!
Articles
በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ5000ሜ ፉክክር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታዎች በአሸናፊነት አጠናቀዋል

ትላንት ምሽት በኖርዌይ ኦስሎ በተከናወነው የዳይመንድ ሊግ 5000 ሜ. ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶችም በሴቶችም ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያሉትን ደረጃዎች በመቆጣጠር አሸንፈዋል፡፡ በዝናባማ የአየር ሁኔታ ውስጥ በተካሄደው የሴቶች 5000 ሜትር ፉክክር ዳዊት ስዩም በመጨረሻዎቹ መቶ ሜትሮች ውስጥ ፍጥነቷን በመጨመር ጉዳፍ እና ለተሰንበትን ቀድማ አንደኛ ወጥታለች፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኦሪገን 2022 የአለም ሻምፒዮና ከመረጣቸው ዕጩ አትሌቶች ዝርዝር ውስጥ ያልተካተተችው ዳዊት በኦስሎ ያሸነፈችበት 14፡25.84 የሆነ ሰአት የራሷ ምርጥ ሲሆን እጅጋየሁ ታዬ (14.12.98) እና ለተሰንበት (14፡24.59) ባለፈው ወር በዩጂን ካስመዘገቧቸው በመቀጠልም የዘንድሮ የአለም ሶስተኛው ፈጣን ነው፡፡ በውድድሩ ላይ ከነበሩት ሌሎች ኢትዮጵያውያን መካከል በዘንድሮው የውድድር ዓመት በርቀቱ የመጀመሪያ ተሳትፎዋን ያደረገችው አልማዝ አያና በ14:32.17 ስድስተኛ ሆና አጠናቃለች፡፡ ሀዊ ፈይሳ በ14:33.66፣ ፅጌ ገብረሰላማ በ14:43.90፣ እና አበራሽ ምንሴዎ በ14:47.98 በቅደም ተከተል ሰባተኛ፣ አስረኛ እና አስራ አንደኛ ሆነው ሲያጠናቅቁ ሶስቱም ያስመዘገቡት ሰዓት የራሳቸውን ምርጥ ያሻሻሉበት ሆኗል፡፡ ጥሩነሽ ዲባባ እ.ኤ.አ. በጁን 2008 ዓ.ም. ያስመዘገበችውና 14:11.15 የሆነው የኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የሴቶች 5000 ሜትር የውድድር ስፍራ ሪከርድ ይሰበራል ተብሎ ተጠብቆ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካ ቀርቷል፡፡

ዳዊት ስዩም ውድድሩን በድል ካጠናቀቀች በኋላ ለውድድሩ አዘጋጆች በሰጠችው አስተያየት ‹‹ዛሬ ለእኔ ደስታን ስላመጣልኝ በውድድሩ ሰዓት የነበረውን ዝናብ ወድጄዋለሁ ማለት እችላለሁ፡፡ ጠንካራ ተፎካካሪዎች የነበሩበት ከባድ ውድድር ነበር እናም ሁሉንም ለማሸነፍ በቅቻለሁ። በርቀቱ የራሴን ምርጥ ሰዓት ማሻሻል መቻሌም አስፈላጊ ነበር፡፡ በስታድየሙ ውስጥ በከፍተኛ ስሜት ድጋፍ ይሰጡን የነበሩ ወገኖቻችን ነበሩ። ለሰጡን ድጋፍ እናመሰግናለን።›› ብላለች፡፡ በኦስሎ የወንዶች 5000 ሜትር የመጨረሻ ፉክክሩ በኢትዮጵያውያኑ ጥላሁን ሀይሌ እና ሳሙኤል ተፈራ መካከል የነበረ ሲሆን ጥላሁን የ1500 ሜትር ስፔሻሊስቱ ሳሙኤልን በአጨራረስ ፍጥነት ቀድሞ በ13:03.51 በአንደኛነት አጠናቋል፡፡ ሳሙኤል ተፈራ የራሱ ምርጥ በሆነ 13:04.35 ሁለተኛ ሲወጣ ጌትነት ዋለ የግሉ የዓመቱ ምርጥ በሆነ 13:04.48 ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ጨርሷል። በውድድሩ ላይ የነበሩት ሌሎች ኢትዮጵያውያን ሚልኬሳ መንገሻ በ13:05.94 አምስተኛ እንዲሁም አሊ አብዱልመናን የራሱ ምርጥ በሆነ 13:16.97 አስረኛ ወጥተዋል፡፡

ጥላሁን ሀይሌ ውድድሩን በአሸናፊነት ካጠናቀቀ በኋላ ለውድድሩ አዘጋጆች በሰጠው አስተያየት ‹‹ሶስት ኢትዮጵያውያን የመጀመሪያዎቹን ሶስት ደረጃዎች ይዘን መጨረስ መቻላችን ጥሩ አፈጻጸም ነበር። እየጠነከርኩ እንደሆነ የተሰማኝ ሲሆን በውድድሩ እና ባስመዘገብኩት ሰዓትም ተደስቻለሁ። ለረጅም ጊዜ ጉዳት ላይ ስለነበኩ ወደ አሸናፊነቱ መመለስ መቻሌ በጣም ጥሩ ነው።›› ብሏል፡፡
በኦስሎ የሴቶች 800ሜ. ውድድር ላይ ተፎካካሪ የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ድሪቤ ወልቴጂ በ1፡58.69 አምስተኛ ሆና አጠናቃለች።
Articles
የዘንድሮው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ሻምፒዮና በእኔ እይታ

ከመጋቢት19-24/2014 ዓ.ም በሐዋሳ አለም አቀፍ ስቴድዮም የተደረገው 51ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሞላ ጎደል ስኬታማ በሚባል ሁኔታ ተጠናቋል፡፡ ከአምስት አመት በኋላ በድጋሚ በአካል በመገኘት ስለተከታተልኩት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሀገር አቀፍ ሻምፒዮና የግል ምልከታዬን እንደሚከተለው አጠናቅሬዋለሁ፡፡ የበለጠ ትኩረትን በሳቡት ውድድሮች ዙሪያ የተመዘገቡ ውጤቶችን በወፍ በረር በመዳሰስ ስጀምር ከፍተኛ ፉክክር በታየበት የመጨረሻ ቀን የወንዶች 5000ሜ. የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮና የ3000ሜ የብር ሜዳልያ አሸናፊው አሊ አብዱልመና 13፡45.0 በሆነ ሰዓት ከጥላሁን ሀይሌ፣ ጌትነት ዋለ እና ዮሚፍ ቀጄልቻ ቀድሞ አሸናፊ ሆኗል፡፡ የፉክክሩ አካል የነበረው እና የርቀቱ የወቅቱ የአለም ሻምፒዮን ሙክታር እድሪስ ስድስተኛ ወጥቷል። ከ20 ዓመት በታች የ3000ሜ የአለም ሻምፒዮኑ ታደሰ ወርቁ በ28፡12.0 የወንዶች 10,000ሜ. ሻምፒዮን ሲሆን በ1996 ዓ.ም. በአትሌት ስለሺ ስህን ተመዝግቦ የነበረውን 28፡16.23 የሆነ የሻምፒዮናው ሪኮርድ ለማሻሻልም በቅቷል፡፡ በ10 ሺህ ሜትር የሴቶች ፉክክር ግርማዊት ገብረእግዚአብሔር በቀዳሚነት የጨረሰችበት 31፡21.5 የሆነ ሰዓት አዲስ የሻምፒዮንሺፕ ሪኮርድ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በርቀቱ የከዚህ ቀደሙ ሪኮርድ ለተሰንበት ግደይ ከሶስት ዓመት በፊት ያስመዘገበችው 32፡10.13 የሆነ ሰዓት ነበር፡፡ ሳሙኤል ፍሬው በዘንድሮ የወንዶች 3000ሜ. መሰናክል አፈፃፀም ከአለም ሁለተኛው ፈጣን በሆነ 8፡22.5 ሰዓት አሸናፊ ሲሆን ጌትነት ዋለ ከአራት ዓመት በፊት አስመዝግቦት የነበረውን 8፡28.98 የነበረ የሻምፒዮናው ሪኮርድም አሻሽሏል፡፡ በሴቶች 3000ሜ. መሰናክል ከ800ሜ ወደ ረጅም ርቀት የተሸጋገረችው ወርቅውሃ ጌታቸው በ9፡41.8 ሰዓት መቅደስ አበበን (9:43.8) በማስከትል በአሸናፊነት አጠናቃለች። አድሃና ካህሳይ (3:51.0) የወንዶች 1500ሜ ፉክክሩን በበላይት ሲያጠናቅቅ በሴቶች 1500 ሜ አያል ዳኛቸው (4:10.0) ተጠባቂዋ ዳዊት ስዩምን (4:11.1) በመቅደም በአንደኛነት አጠናቃለች። በ800ሜ. ወንዶች ቶሌሳ ቦደና (1:47.1) በሴቶች ወርቅነሽ መሰለ (2:02.1) አሸናፊ ሆነዋል። ዮብሰን ብሩ በ400ሜ/400ሜ መሰናክል (45.9/50.5) ድርብ ድል ሲቀዳጅ፣ በወንዶች ጦር ውርወራ ኡታጌ ኡባንግ ብሔራዊ ሪኮርድ በሆነ 73.28ሜ. አሸንፏል፡፡ የኋልዬ በለጠው እና ዮሃንስ አልጋው በእርምጃ ሩጫ የሻምፒዮንነት ክብርን ተቀዳጅተዋል። ጥቂት አስተያየቶች፡- የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ስፖርት አፍቃሪ እንደሆነ እና ለዕድገቱ እንደሚቆረቆር ሰው በብሔራዊ ሻምፒዮናው ላይ ስለተመለከትኳቸው አዎንታዊ እና አሉታዊ ጎኖች ጥቂት አስተያየቶቼን እንደሚከተለው አስቀምጣለሁ፡- አዎንታዊ ጎኖች • ባለው ነባራዊ ሁኔታ ውስጥ ሊገጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶች በሙሉ በመቋቋም ፌዴሬሽኑ ውድድሩን ከአዲስ አበባ ውጭ አካሂዶ በሰላም ማጠናቀቅ መቻሉ አንደኛው ስኬቱ ነው፡፡ • በሻምፒዮናው ላይ ጥቂት የማይባሉ ታዋቂ አትሌቶች በሀገሪቱ ትልቁ የአትሌቲክስ ፉክክር ላይ ተሳታፊ ሆነው ሲወዳደሩ መመልከት የተቻለ ሲሆን በተለይም በወንዶች 5000 ሜትር ፍፃሜ ላይ የታየው የኮከብ አትሌቶች ፉክክር ልዩ ነበር፡፡ • በውድድሩ ወቅት ለአትሌቲክስ ዳኞች የብቃት ማሻሻያ ስልጠና መሰጠቱም የውድድሩን ጥራት ለማሳደግ የሚረዳ እንደመሆኑ እሰየው የሚባል ነው፡፡ • እንደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ያሉት ክለቦች ለአትሌቲክስ ስፖርት የበለጠ ትኩረት በመስጠትና ተጠናክሮ በመቅረብ ከዚህ ቀደም በጠንካራነታቸው ከሚታወቁት መከላከያ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የቅርብ ተፎካካሪ ሆነው መታየት፤ የኦሮሚያ ክልል፣ ደቡብ ፖሊስ እና ሲዳማ ቡና ክለብ አትሌቶችም ጠንካራ ተሳትፎ ሳይዘነጋ የሻምፒዮናው ፉክክር ድምቀት ነበሩ፡፡ • የአንዳንዶቹ ተገቢነት አጠያያቂ ቢሆንም ብዛት ያላቸው የሻምፒዮናው ሪኮርዶች የተሻሻሉበት ውድድርም ነበር፡፡ አሉታዊ ጎኖች • የሀገሪቱ ትልቁ የአትሌቲክስ ውድድር ውጤት አሁንም በኤሌክትሮኒክስ የሰዓት መቆጣጠሪያ የማይደገፍ መሆኑ በተለይም በአጭር ርቀት እና በሜዳ ላይ ተግባራት ውድድሮች ላይ የሚሳተፉ አትሌቶች ልፋት ተገቢውን እውቅና እንዳያገኝ እያደረገ ይገኛል፡፡ የሻምፒዮናውን ውጤቶች በዘመናዊ እና ዓለም አቀፉን መለኪያ በሚያሟላ መልኩ አለመያዝ በአህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ ውድድሮች ላይ ለተሳትፎ የሚያበቁ ውጤቶችን በማስመዝገቡ ረገድ የሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ ከፍተኛ መሆኑ ከግምት ውስጥ ገብቶ አሁንም መፍትሄ ያልተበጀለት ጉዳይ ነው፡፡ • የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ወደ ሚዲያ/ለአጠቃላዩ ሕዝብ የሚያስተላልፈው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ደረጃዎች ይዘው የሚያጠናቅቁ አትሌቶችን ውጤት ብቻ መሆኑ አወዳዳሪው አካል የሚያደርገውን የራሱን ውድድርም ሆነ አትሌቶቹ የለፉበትን ውጤት ከማስተዋወቅ አኳያ በቂ አይደለም፡፡ • በወንዶች የጦር ውርወራ እና የሴቶች ምርኩዝ ዝላይ ብሔራዊ ሪኮርዶች እንደተመዘገቡ ይታመናል፤ በሴቶች 100ሜ መሰናክል እና የወንዶች 400ሜ መሰናክል የተመዘገቡት ሰዓቶችም የምንግዜውም ፈጣን ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ውድድሩ በኤሌክትሮኒክስ ታይሚንግ ያልተደገፈ እና የንፋስ ንባብ ያልነበረው መሆኑ ውጤቶቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት እንዳይኖራቸው የሚያደርግ ነው። • በ20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ላይ በሁለቱም ፆታዎች የተመዘገቡት ሰዓቶች ከሚጠበቀው በላይ እጅግ በጣም ፈጣን እና እውነታዊ አለመምሰላቸው በውድድሩ ላይ የተፈጠረ አንዳች ስህተት መኖሩን የሚያመላክቱ መሆኑ፡፡ እንዲህ አይነት ለማመን የሚከብዱ እና ጥርጣሬን የሚፈጥሩ አይነት ውጤቶች ሲመዘገቡም የተፈጠረ ስህተት መኖር አለመኖሩን ለማጣራት አለመሞከሩ፡፡ • የሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ውድድር ላይ ለውድድር የማይፈቀድ የጎዳና ላይ መሮጫ ጫማን በመጠቀም የተመዘገበ ውጤት በሪኮርድነት ጭምር ተይዞ መፅደቁ። ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ከተከለከሉ ጫማዎች ጋር የተያያዙ ዓለም አቀፍ ሕገ ደንቦችን ማወቅና መተግበር ቢገባውም በሴቶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር ላይ የተከሰተው ነገር የውድድር ሕገ ደንቦቹ መረጃ በፌዴሬሽኑ ውስጥ በትክክል የተሰራጩ እንዳልሆነ የሚያመላከት ነው፡፡ • በሴቶች 1500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድድር ላይ አትሌት ዳዊት ስዩም የሻምፒዮናውን ሪኮርድ ያሻሻለችበት ውጤት እንደተመዘገበ በውድድሩ ወቅት በተደጋጋሚ ሲነገር ከተደመጠ በኋላ ግልፅ ባልተደረገ ምክንያት ውጤቱ በሐዋሳው ውድድር ላይ ተሻሻሉ ከተባሉት የሻምፒዮናው አዲስ ሪኮርዶች ዝርዝር ውስጥ ሳይካተት መቅረቱም የፌዴሬሽኑን ግልፀኝነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ የሚከት ነው፡፡ ከላይ የተዘረዘሩት አዎንታዊ እና አሉታዊ ጎኖች ለረጅም ግዜ የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ስፖርት እንቅስቃሴዎች በቅርበት ከመከታተሌ አንፃር በራሴ እይታ ያስቀመጥኳቸው እንደመሆናቸው አንዳንዶቹ ሀሳቦች አከራካሪ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ሆኖም የውድድር ደንቦችን በአግባቡ ከማስፈፀም አኳያ በታዩት ክፍተቶች ዙሪያ ምንም የሚያከራክር ጉዳይ ስለሌለ በወቅታዊ የውድድር ደንቦች ዙሪያ የግንዛቤ እጥረት ላለባቸው የስፖርቱ ባለድርሻ አካላት በሙሉ አስፈላጊውን ገለፃ እና ትምህርት መስጠት የፌዴሬሽኑ ኃላፊነት ነው፡፡ ከውድድር ጋር የተያያዙ ደንቦችን ከመጣስ አኳያ በሀገር ውስጥ በሚደረጉ ውድድሮች እንደቀላል ነገር የሚታለፉ ጉዳዮች በዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይም ተደግመው እንደግል አትሌቶችን እንደቡድን ሀገርን ትልቅ ዋጋ ሊያስከፍሉ ይችላሉና አስፈላጊው ጥንቃቄ ቢደረግ መልካም ነው፡፡ ባለፈው መስከረም ወር በቪየና ሲቲ ማራቶን ውድድሩን በአሸናፊነት ጨርሶ የነበረው ኢትዮጵያዊው ደራራ ሁሪሳ የገጠመውን አንዘንጋው! ሀገራችን ኢትዮጵያን በመልካም ጎኑ ስሟ እንዲነሳ በሚያደርገው እና በትልልቅ ዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ላይ የኩራታችን ምንጭ በሆነው የአትሌቲክስ ስፖርት እንደጎረቤታችን ኬንያ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ የብቃት ደረጃ ላይ ደርሰን ማየት የዘወትር ምኞቴ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽንም የውድድሮቹን ጥራት ለማሻሻል በትኩረት እንደሚሰራ ተስፋ አደርጋለሁ።
በመጨረሻም በሀዋሳ በተካሄደው 51ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከመሮጫ ጫማ ጋር የተያያዙ ደንቦችን በማስከበሩ ረገድ የተፈጠረውን ክፍተት እንደማስተማሪያ ብንጠቀምበት በሚል የሚከተለውን ለማለት ወደድኩ፡-
የመሮጫ ጫማ ደንቦች ለትራክ ውድድር
64 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በሆነ ሰዓት የዘንድሮ የራስ አል ካይማህ የግማሽ ማራቶን ውድድር አሸናፊ የሆነችው ግርማዊት ገብረእግዚአብሔር በሐዋሳ በተከናወነው 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ 31 ደቂቃ ከ21.5 ሰከንድ በመግባት የ10,000ሜ. አሸናፊ ሆናለች፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንም ዓለም አቀፉን ደንብ ከግምት ባላስገባ ሁኔታ ውጤቱን በአዲስ የሻምፒዮንሺፕ ሪኮርድነት ጭምር አፅድቆት አልፏል፡፡ ይሁን እንጂ መጋቢት 20/2014 በተደረገው የሴቶች የፍፃሜ ፉክክር ላይ በኢትዮጵያ ምድር የተመዘገበ የምንግዜውም ፈጣን የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ሰዓት የሆነው ውጤት በአለም አትሌቲክስ ዘንድ እውቅና ሊሰጠው የማይችል ነው።
● ለምን?
አትሌቷ የሶል ውፍረቱ 40ሚሜ የሆነ ዙምኤክስ ቬፐርፍላይ (ZoomX Vaporfly) ጫማ አድርጋ በመወዳደሯ ምክንያት።
● ደንቡ ምን ይላል?
በትራክ ውድድሮች ላይ የሚፈቀደው ከፍተኛው የሶል ውፍረት ፡-
– 20ሚሜ ከ 800ሜ በታች ለሆኑ ውድድሮች እና ለሁሉም የሜዳ ላይ ተግባራት (ከስሉስ ዝላይ በስተቀር)
– 25ሚሜ ለ800ሜ እና ከዛ በላይ ለሆኑ ውድድሮች እንዲሁም ለስሉስ ዝላይ
– 40ሚሜ ለትራክ ላይ የእርምጃ ውድድሮች
እነዚህ ደንቦች እ.ኤ.አ. እስከ ኦክቶበር 31, 2024 ድረስ በሥራ ላይ ይውላሉ። ከኖቬምበር 1 ቀን 2024 ጀምሮ ለ800ሜ እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ውድድሮች እንዲሁም ለስሉስ ዝላይ የሚፈቀደው ከፍተኛ የሶል ውፍረትም ወደ 20 ሚሜ ዝቅ የሚል ይሆናል።
● የትራክ ላይ መወዳደሪያ ስፓይክ ጫማ ከሌለኝስ?
ደንቡ የጎዳና ላይ የመሮጫ ጫማዎች በትራክ ላይ እንዳይደረጉ አይከለክልም ነገር ግን በ25 ሚሊ ሜትሩ ገደብ ምክንያት 30 ሚሜ ወይም 40 ሚሜ የሆኑ የጎዳና ላይ መሮጫ ጫማዎች በትራክ ውድድሮች ላይ እንዲደረጉ አይፈቅድም፡፡
● ለበለጠ መረጃ :-
https://www.worldathletics.org/news/press-releases/new-athletic-shoe-regulations-approved-2022
Articles
የቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ የኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ተሳትፎ ድህረ ምልከታ

በቶኪዮ 2020 ኦሊምፒክ በወረቀት ደረጃ ከውድድሩ መጀመር በፊት ቡድኑ ባመዛኙ በጥሩ ብቃት ላይ የሚገኙ ወጣት አትሌቶችን ስላካተተ ቢያንስ የለመድናቸውን ሁለት ወይም ሶስት የወርቅ ሜዳልያ ድሎች እንደማያሳጣን ተስፋ አድርጌ ነበር፡፡ ሆኖም የሜዳ ላይ ውጤቱ እንደተጠበቀው ሳይሆን ቀርቷል፡፡ ኢትዮጵያ በውጤታማነቷ በምትታወቅበት የአትሌቲክስ ፉክክር በአንድ የወርቅ፣ አንድ የብር፣ እና ሁለት የነሐስ በድምሩ በአራት ሜዳልያዎች ከዓለም 14ኛ ከአፍሪካ 3ኛ ደረጃን ይዛ ጨርሳለች፡፡ ይህም ሁሌም ለአፍሪካ የበላይነት ከምንፎካከራት ኬንያ ጋር ያለን ልዩነት ይበልጥ እንዲሰፋ አድጎታል፡፡ ከቅርብ ግዜ ወዲህ ሌላኛዋ የምስራቅ አፍሪካ ተቀናቃኛችን እየሆነች ከመጣችው ኡጋንዳም አንሰን እንድንገኝ አድርጎናል፡፡ የቶኪዮ ኦሊምፒክ በአትሌቲክሱ ከ1992ቱ የባርሴሎና ኦሊምፒክ ወዲህ ኢትዮጵያ ዝቅተኛ የሜዳልያ ስኬት ያስመዘገበችበትም ሆኖ አልፏል፡፡
አሉታዊ ጎኖች
ቶኪዮ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውጤታማነት ፈር ቀዳጅ የሆነው ታላቁ አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ በ1964 ዓ.ም. በተከታታይ ሁለተኛ የኦሊምፒክ ማራቶን ድሉን የተቀዳጀባት ከተማ ናት፡፡ እናም በቶኪዮ ከተማ በተከናወነው የኦሊምፒክ ውድድር የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የሱን ክብር የሚያጎሉባቸውን ነገሮች ያደርጋሉ ብዬ ጠብቄ ነበር፡፡ የሆኑት ነገሮች ግን በተለይ በቡድኑ አስተዳዳሪዎች በኩል ፍፁም ኃላፊነት የጎደለውና ከጠበቅኩት በተቃራኒው ነበር፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ከአትሌቶች ምርጫ አንስቶ በቡድኑ የዝግጅት ወቅት በተካረረ ውዝግብ ውስጥ ነበር የከረሙት፡፡ የኦሊምፒክ ቡድኑን የማዘጋጀት እና የመምራት የጋራ ኃላፊነት የነበረባቸው ሁለቱ አካላት ይባስ ብለው ውዝግቡን ቶኪዮ ድረስ ይዘውት ሄደዋል፡፡ ይህ ሁሉ ሲሆን ሁለቱን አካላት በማቀራረብ በትልቁ ውድድር ላይ ያለንን ተሳትፎ እንከን አልባ ማድግ የሚጠበቅባቸውም ተመልካች ከመሆን የዘለለ ሚና አልነበራቸውም። የውዝግቡ አሉታዊ ትሩፋት በአትሌቶች ስነልቦና እና በአጠቃላይ የቡድኑ ውጤት ላይ የበኩሉን ተፅዕኖ ሳያሳርፍ እንዳላለፈ አያጠራጥርም፡፡
እንደ አለመታደል ሆኖ በቶኪዮ ኦሎምፒክ የኢትዮጵያን ልዑካን የመምራት ትልቁ ኃላፊነት የተሰጣቸው ሰዎች ኃላፊነት የጎደላቸው ነበሩ። የስፖርቱ አስተዳደሪዎች ትላልቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮች በመጡ ቁጥር በአትሌቶች ምርጫ ዙሪያ የነበረውን ውዝግብ እንዲያቆሙልን እመኝ ነበር። ጭራሽ እራሳቸው ችግር ፈጣሪ ሆነው መገኘታቸው አስደንጋጭ እና አሳሳቢ ጉዳይ ነው፡፡ በመሮጫ መም ወይም በጎዳና ላይ በሚደረጉ ውድድሮች መሸነፍን በስፖርቱ ውስጥ ማሸነፍ እና መሸነፍ ያሉ የነበሩ እና ወደፊትም የሚኖሩ ነገሮች ስለሆኑ በፀጋ መቀበል ይቻላል፡፡ ተወዳዳሪዎቹ ውጤታማ እንዲሆኑ የስነልቦና ጥንካሬን ሊፈጥሩላቸው የሚገቡ ኃላፊዎች የእርስ በርስ ሽኩቻ ተቃራኒውን አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳርፍ ማየት ግን ፍፁም ተቀባይነት የለውም፡፡ ለነገሩ ከስፖርቱ እድገት ይልቅ የፖለቲካ ግዴታቸው የሚያስጨንቃቸው የስፖርት አመራሮች በበዙባት ሀገር ስፖርቱ እንዲህ የማንም መጫወቻ ሲሆን ማየት አዲስ ነገር አይደለም፡፡
የስፖርት አመራሮች ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ ሆነው ትኩረታቸውን ስፖርቱን በማስፋፋቱ እና ማሳደጉ ላይ አድርገው የሚሰሩ ስለስፖርቱም በቂ እውቀት እና ፍቅሩ ያላቸው ቢሆኑ መልካም ነው፡፡ ለቦታው በሚመጥን እና ኃላፊነቱን በአግባቡ መወጣት በሚችል የስፖርት አመራር የሚመራ የስፖርት ተቋምን መገንባት በተመሳሳይ ሰዓት የሀገር ግንባታን የሚደግፉ ሶስት ነገሮችን ስኬታማ ያደርጋል፡፡ በስፖርት ጤናውን የሚጠብቅ ማሕበረሰብ በመፍጠር በጤናው ሴክተር ላይ የሚኖረውን ጫና ይቀንሳል፣ በሀገር ገፅታ ግንባታ እና በኢኮኖሚው ዕድገት ላይም የበኩሉን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል፡፡ በቶኪዮ ላይ የተመለከትናቸው የሀገርን ክብር ዝቅ ያደረጉ ግዴለሽነቶች ተገቢው ትኩረት ተሰጥቷቸው ሊታዩና አጥፊዎቹ ሊጠየቁበት ይገባል፡፡ በመጪዎቹ ዓመታት በሚጠብቁን ዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይም የቶኪዮ ኦሊምፒኩን አይነት ሀፍረት እንዳይገጥመን ከወዲሁ ለችግሮቹ መፍትሔ መፈለግ አለበት፡፡
ባለፉት ዓመታት ኦሊምፒክ በመጣ ቁጥር በልዑካን ቡድኑ ውስጥ እየተካተቱ በሕዝብ ገንዘብ የሚዝናኑት የኦሊምፒክ ቱሪስቶች ጉዳይ ዘንድሮም ያልተቀረፈ ችግር ሆኖ ተስተውሏል፡፡ ከሌላው ግዜ በተለየ መልኩ ተጠባባቂ አትሌቶችን ይዞ መጓዝ ይጠይቅ በነበረው ውድድር ላይ አትሌቶቹን ትቶ ምንም የማይሰሩ ሰዎችን ይዞ መሄድ ትልቅ ቀልድ ነው፡፡
ከሜዳ ውጭ የነበረው ውዝግብ ዋነኛ የትኩረት ማዕከል የነበረ መሆኑ በሜዳ ላይ የነበሩብንን ድክመቶች ሊያስረሳንም አይገባም፡፡ ስድስት የጎዳና ላይ ተወዳደሪዎቻችን እና አንድ የመም ተወዳዳሪ ውድድራቸውን ማቋረጣቸው በቶኪዮ ከታዩት ደካማ ጎኖቻችን መካከል የሚጠቀስ ነው፡፡ ችግሩ በዚህ ምክንያት ነው የተከሰተው ብሎ ለይቶ ለመናገር ባይቻልም ብዙ ግዜ ሲፈትነን ለሚስተዋለው የሞቃታማ ቦታ ውድድር የምናደርጋቸው ዝግጅቶችን መለስ ብሎ መመልከትን የሚጠይቅ ይመስለኛል፡፡ የተጎዳች አትሌትን ወደውድድር እንድትገባ ማድረግ እና በሁለት ደቂቃ ውስጥ ለማቋረጥ መገደዷም የአትሌቶች የጤና ክትትል ላይ ክፍተት እንዳለ የጠቆመን ክስተት ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን ወደውድድር ስፍራው ካቀናበት ግዜ ጀምሮ በቶኪዮ ምንም አይነት ቡድኑን የተመለከቱ ይፋዊ ጋዜጣዊ መግለጫዎች ወይም ፕሬስ ሪሊዞች አልነበሩም፡፡ ይህም እንደተለመደው የሕብረተሰቡን እና የመገናኛ ብዙሀንን ስለቡድኑ ቀጥተኛ መረጃ የማግኘት መብት የገደበ ነበር፡፡ ጋዜጠኞችም ሚዛናዊ ሆኖ ከመዘገብ ይልቅ ጎራ ለይተው ቃላት መወራወራቸው የህዝብን ትክክለኛ መረጃ የማግኘት መብት የነፈገ ነው፡፡
አዎንታዊ ጎኖች
ሰለሞን ባረጋ በወንዶች 10,000 ሜትር ወርቅ፣ ለሜቻ ግርማ በወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል ብር፣ ጉዳፍ ፀጋዬ በሴቶች 5000 ሜትር ነሐስ፣ እና ለተሰንበት ግደይ በሴቶች 10,000 ሜትር ነሐስ ማስመዝገብ መቻላቸው የሚደነቅ ስኬት ነው፡፡
የመጪው ትውልድ አካል የሆኑት ተስፈኞቹ መቅደስ አበበ፣ ፍሬወይኒ ሀይሉ፣ በሪሁ አረጋዊ እና ጌትነት ዋለን ጨምሮ አምስት አትሌቶች ለሜዳሊያ የቀረበ የአራተኛነት ደረጃን ይዘው ማጠናቀቅ መቻላቸውም መልካም ነው፡፡ በተለይ ወጣቶቹ ያስመዘገቡት ውጤት በመጪዎቹ ዓመታት ተገቢውን ድጋፍ ካገኙ የምንጓጓለትን ድል ሊያስገኙልን እንደሚችሉ ያመላከተን ነው፡፡
የሀብታም አለሙ በኢትዮጵያ የኦሊምፒክ ተሳትፎ ታሪክ በሴቶች 800 ሜትር ለመጀመሪያ ግዜ ለፍፃሜ ተወዳዳሪነት መብቃት ምንም እንኳ በፍፃሜው የሜዳልያ ድል ባይቀናትም በአዎንታዊ ጎን ሊጠቀስ የሚችል ስኬት ነው፡፡
ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ደረጃን ይዘው ላጠናቀቁ አትሌቶች በሚሰጥ ነጥብ ድምር መሰረት በወጣው የነጥብ (ፕሌስመንት) ደረጃ ሰንጠረዥ ላይ በ64 ነጥብ ዘጠነኛ ሆነን ማጠናቀቃችንም እሰየው የሚያስብል ነው፡፡
በቶኪዮ ኦሊምፒክ ከአራተኛ እስከ ስምንተኛ ባሉት ደረጃዎች ውስጥ አጠናቀው ነጥብ ያስገኙ እና የዲፕሎማ ተሸላሚ የሆኑት አትሌቶች፡-
4ኛ – ፍሬወይኒ ሀይሉ – በሴቶች 1500 ሜትር
4ኛ – መቅደስ አበበ – በሴቶች 3000 ሜትር መሰናክል
4ኛ – ሮዛ ደረጀ – በሴቶች ማራቶን
4ኛ – በሪሁ አረጋዊ – በወንዶች 10,000 ሜትር
4ኛ – ጌትነት ዋለ – በወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል
5ኛ – እጅጋየሁ ታዬ – በሴቶች 5000 ሜትር
6ኛ – ሀብታም አለሙ – በሴቶች 800 ሜትር
6ኛ – ሰንበሬ ተፈሪ – በሴቶች 5000 ሜትር
8ኛ – ዮሚፍ ቀጄልቻ – በወንዶች 10,000 ሜትር
8ኛ – ዘርፌ ወንድማገኝ – በሴቶች 3000 ሜትር መሰናክል

- የአትሌቲክስ የነጥብ ደረጃ ሰንጠረዥ ከአንደኛ እስከ ስምንተኛ ባሉት ደረጃዎች ውስጥ የሚያጠናቅቁ አትሌቶች በሚያስመዘግቡት ነጥብ ድምር መሰረት የሚወጣ ሲሆን የነጥብ አሰጣጡም ለአንደኛ ደረጃ 8 ነጥብ፣ ለሁለተኛ ደረጃ 7 ነጥብ፣ ለሶስተኛ ደረጃ 6 ነጥብ፣ ለአራተኛ ደረጃ 5 ነጥብ፣ ለአምስተኛ ደረጃ 4 ነጥብ፣ ለስድስተኛ ደረጃ 3 ነጥብ፣ ለሰባተኛ ደረጃ 2 ነጥብ፣ እና ለስምንተኛ ደረጃ 1 ነጥብ ነው።
ከፊታችን ምን እየጠበቀን ነው? ምንስ እናድርግ?
ባለፈው ዓመት በዓለም አቀፉ ወረርሺኝ ምክንያት ትልልቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ለሌላ ግዜ እንዲተላለፉ መደረጉ ይታወቃል፡፡ ሌላ አስገዳጅ ሁኔታ ካልተፈጠረ በስተቀር ቀጣዮቹ አራት ዓመታት በተከታታይ በየዓመቱ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድሮች የሚካሄዱባቸው ይሆናሉ፡፡ በ2022 የዓለም ሻምፒዮና፣ በ2023 የዓለም ሻምፒዮና፣ በ2024 የኦሊምፒክ ጨዋታዎች፣ እና በ2025 የዓለም ሻምፒዮና ውድድሮች ይኖራሉ፡፡ በቀጣዩ ዓመት በኢትዮጵያ የቀን አቆጣጠር ከሐምሌ 8 – 17/2014 በዩናይትድ ስቴትስ ኦሪጎን የሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አዘጋጆች ሙሉ የውድድሩን ፕሮግራም፣ የማራቶን እና የእርምጃ ውድድሮች የሚካሄዱባቸውን ቦታዎች በትላንትናው ዕለት ይፋ አድርገዋል፡፡ የዓለም ሻምፒዮናውን ውድድር በኃላፊነት የሚመራው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንም ከወዲሁ ለዛ ውድድር ተሳትፎ የሚጠበቅበትን አቅዶ መንቀሳቀስ ይኖበርታል፡፡
ከምርጫ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጭቅጭቆችን ለማስቀረት ከወዲሁ ሁሉም አትሌቶች አውቀውት በውስጡ የሚያልፉበትን ገዢ የሆነ የመምረጫ መስፈርት ማዘጋጀት ቀዳሚው ተግባር መሆን አለበት፡፡ የመምረጫ መስፈርት ሁልግዜም በግላዊ ምልከታ እና ፍላጎቶች ላይ በሚመሰረት ምክንያት አነጋጋሪ መሆኑ የማይቀር ነው፡፡ ቢሆንም ባለድርሻ አካላቱን በሙሉ ባሳተፈ መልኩ ውይይት ተደርጎበት ቢወጣ ሁሉንም ገዢ እና ከጭቅጭቅ የፀዳ ሊሆን ይችላል፡፡ እዚህ ላይ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ከተከሰቱት ሁኔታዎች አንፃር የሌሎች ሀገሮችንም ተሞክሮዎች በመዳሰስ ነገሩን ሰፋ አድርጎ መመልከት ቢቻል ጥሩ ነው፡፡ ትልልቅ ውድድሮች በመጡ ቁጥር በተደጋጋሚ እንደታዘብነው አንዳንድ አትሌቶች በቡድኑ ውስጥ ለመካተት የሚያደርጉትን ተገቢ ያልሆነ ሙከራም ማቆም አለባቸው፡፡ ከፋም ለማም ስፖርቱን እንዲመራ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም የሚያወጣቸውን መስፈርቶች ማክበርና በዛ ውስጥ ተመራጭ ለመሆን መሞከር ግድ እንደሚላቸውም መዘንጋት የለባቸውም፡፡ ማኔጀሮች እና አሰልጣኞች በተለይ በማራቶን የራሳቸውን አትሌት ለማስመረጥ የሚያደርጓቸው አላስፈላጊ ግፊቶችም ሊያቆሙ ይገባል፡፡
ለውድድሮች የምናደርጋቸውን ዝግጅቶች ጠንካራ እና ደካማ ጎኖች ከውድድሮች በኋላ መገምገም እና መታረም ያለባቸው ነገሮች ካሉ ማረም፡፡ ከፍተኛ ሙቀት በነበረባቸው በለንደን 2012 ኦሊምፒክ ሶስቱም የወንዶች ማራቶን ተወዳዳሪዎቻችን፣ በሞስኮ 2013 የዓለም ሻምፒዮና ሁለቱ የሴቶች ማራቶን ተወዳዳሪዎቻችን፣ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ላይ አምስት የማራቶን (ሶስቱም ወንዶች እና ሁለት ሴቶች) ተወዳዳሪዎቻችን እንዲሁም የሴቶች እርምጃ ተወዳዳሪያችን ለማቋረጥ መገደዳቸውን አስተውለናል፡፡ ስለዚህ በጎዳና ላይ ውድድሮች ከባድ ሙቀት ለሚኖርባቸው ቦታዎች እንዴት መዘጋጀት አለብን የሚለው ጉዳይም በደንብ ሊታይ የሚገባው ይመስለኛል፡፡ አንዳንድ የመም (ትራክ) ተወዳዳሪ አትሌቶቻችን የውድድር ዓመቱ ሲጀምር ድንቅ ብቃታቸውን ያሳዩን እና ወደትልቅ ውድድር ሲቃረቡ አቋማቸው እየወረደ ይመጣል፡፡ አሰልጣኞቻቸው ለእነዚህ አይነቶቹ አትሌቶች ወደትልቅ ውድድር ሲቃረቡ ብቃታቸውን እያሳደጉ እንዲሄዱ የሚረዳቸውን የልምምድ ፕሮግራም ቢያዘጋጁላቸው መልካም ነው፡፡ በመካከለኛ ርቀት ውድድሮች ላይ በተለይ በወንዶች አሁንም በከፍተኛ ደረጃ የሚፎካከሩ አትሌቶችን ለማፍራት ጠንክረን መስራት ይጠበቅብናል፡፡
-
EBS Mogachoch8 years ago
[New] EBS Drama Series – Mogachoch : ሞጋቾች | Episode 7
-
Articles9 years ago
Ethiopia’s renewable energy revolution shouldn’t fail to empower its poor
-
News2 years ago
መንግሥት ከሕወሓት ይልቅ ለአገሪቱ ሥጋት የሆኑ ሌሎች ችግሮች አሉብኝ አለ
-
Opinions1 year ago
On the TPLF’s Love Affair With ‘Genocide’
-
Music4 years ago
2019 ESFNA Atlanta: Ethiopian Day – Ethiopia Hagerachin : ኢትዮጵያ ሀገራችን
-
Music4 years ago
2019 #ESFNA Atlanta: Ethiopian Day | Neway Debebe – Hageren Alresam : ሀገሬን አልረሳም
-
Articles8 years ago
ሰበር ዜና፦ ተዋናይት ሰብለ ተፈራ (ትርፌ) በመኪና አደጋ ህይወቷ አለፈ
-
Bahilawi Zefenoch10 years ago
Bahilawi Zefenoch – ባህላዊ ዘፈኖች
Anonymous
October 18, 2013 at 10:24 am
seid ante denze bushiti neh ,,yemtereba derek,,lenegeru neger setebala new derekeh yekerehew beshetgna ,,anten belo gazetegna
Ethiosalem
October 17, 2013 at 11:49 am
May God Bless you.
zikaw
October 17, 2013 at 11:07 am
‘Give us Gideon Zelalem or arrange a friendly game here or in Berlin!'(what Coach sewnet should say to Germany) 🙂
Anonymous
October 17, 2013 at 10:44 am
አንተ ዱዝ ቆርቆሮ ሰውነት ማለት አፄ ሚኒሊክ ማለት ነው!! አንተ ልትሰግድለት የሚገባህ ባርያው ነህ!! ጋዜጠኛ ነኝ ብለህ ይሆናል እኮ ቱልቱላ! ቤትህ ሆነህ ሻይ እያንተከተክ ዳማ ተጫወት!!!! ሁልግዜም ሰው እደተቃወምክ አረጀህ ጣሳ ራስ! ገነነ ጋበዘህ እንዴ?? ሁሌታችሁም ገደል ግቡ!!!!!!!!!!! 4ever sewunet 4ever ibex!!!!!!!!!!
Dagu
October 17, 2013 at 10:38 am
Hello, a good writer balances between success and deviations. Why do you focus on criticisms than the best performances the Walias show us. Do you know why Ethiopia has been winner during those ears? It is because we have the courage and commitment to win rivals. The Walias have done this. The Coach, the Players, and all team members have done their best. This is football. If you have those technicalities of football, why don’y you join them? You can contribute much there than staring at your PC and writing something disgusting.
Anonymous
October 17, 2013 at 10:34 am
enkuwan anten yaladeregegni, jornalist neh? eski rashin teyiq? mehaym football yematawuq qorqoro neh! bawora meseleh endie? sewonet malet atsie minilik maklet new…… endiyawum ante litsegdlet yemigebah bariyawu neh!!!!! genene ena ante atrebum! antema hulem neh….. yehone yemanawuqewu chigr alebeh…. yemedeneq woys yesltan timat new???? tasa ras huletegna batawora yishalhal arfeh beth quch bleh shay antektik!!!!
Bex
October 17, 2013 at 2:35 am
First of all, I am happy most Ethiopians are still fully behind the Walias and their fantastic football on Sunday. I would have agreed with Said’s assessment had he been referencing the other games but this one the players as well as Sewnet did an excellent job. Obviously, we should have converted those chances into goals but we were missing one of our key strikers (Getaneh). So, lets not damage this team by your sarcastic comments. They just need to polish up few things for their next game. This far from over.
Sewnet did not contradict his statement by the way. He never said a friendly game is useless. He only said the team is still in good shape without it. So don’t get it twisted.
Anonymous
October 16, 2013 at 7:19 pm
seid , i noly got one word for u, U R an ASSHOLE….
Anonymous
October 16, 2013 at 6:45 pm
tesfa atkuretu enashenfalen!!!!
Manderas Tesfaye
October 16, 2013 at 3:19 pm
Before, I Had a good respect for you. But now you changed my mind regarding your mentality and personality so as much as you can don’t be stupid and live your own life.
abiy
October 16, 2013 at 3:02 pm
aseltagnum honu techawachochu ye miyakora sra new yeserut le serut sera kibir yigebachewal gin le next moralachewn tebken tiru sera endisera maberetat yalebin yimeslegnal degmo bemelsu banalf enkuan anshenefm never give up walia … for ever walia well done walia
Anonymous
October 16, 2013 at 2:28 pm
saied, I thought that U were a journalist. Now U become stupid
አስራት
October 16, 2013 at 2:02 pm
የኢትዮጵያ አምላክ ይፍረድብህ ሰኢድ!
Anonymous
October 16, 2013 at 10:32 am
sewenet bishaw is g8t couch in ethiopian history. GBU COUCH SEWENET
zekarias
October 16, 2013 at 7:59 am
please saied be positive and give positive ideas to win Nigeria as journalist/ Ethiopian
Woy Girum
October 16, 2013 at 2:21 am
Aye Seid,
Letekemach semay kirbu nat alu….
While I admire you true feelings about making Ethiopian football as impressive as it can be, the approach you are using is a bit out of line. I may not be as qualified as you are to provide detailed critics on every pitch, but in my little knowledge to life, I know for fact that attacking individuals on the basis of their belief and strategy is like a sound that comes out from empty vessel: loud and annoying. So be constructive and give names who you think will fit in for the team and have a panel discussion about the situations, do your homework as a journalist. You are always on Sewnet from day one in SA,.
Anonymous
October 15, 2013 at 10:46 pm
Saied Kiar u r not Jornalit.
U r Kuralew ok yemitawerawin yematawk dedeb. Dingay ras
Anonymous
October 15, 2013 at 10:43 pm
sibeza wergna new i heat Seid Kiyar.
Sewinet Jegina new endante yale weregna new moralun yemigelew. Anten bilo Jornalist. Stupid nek ok.
Anonymous
October 15, 2013 at 10:38 pm
the coach did a good job. he deserve more credit n respect.
vgsdfbvgd
October 15, 2013 at 7:46 pm
sdvgfSDgfn fbv
Anonymous
October 15, 2013 at 6:51 pm
Hello man, foot ball is tap game. I can advice you that, any one can play foot ball but to when is duty of the coach(s) If you been playing football for your local village(kebele) or your school competition, you might experienced all these things. Any way Emeshal.
mekonen
October 15, 2013 at 4:58 pm
hey guys do you really know that you are criticising our legend coach who uncover ethiopias foot ball to the world.you guys let me tell you the coach knows what to expect from his job but you guys know nothing but forwarding unballanced comment.what idiot issue did you bring for discuussion?
tirum yihun metfo inken felgachu sewn mabteltel sitodu.esti ye bekedemu cewata men yiwataletal>ye kiyari sihtet bicha neber keza wuci alemn yasdememe ye europe starochn shiba yaderege dink cewata neber yetecawetnew.please guys mizanawi yihun weqesachihu
luck men
October 15, 2013 at 3:57 pm
surely we will qualify for 2014 world by defeat nigeria with in their stadium.the result will be eth 3-1 nig.walia for ever.
jajo man
October 15, 2013 at 12:24 pm
no comment
Anonymous
October 15, 2013 at 10:40 am
aseltagnu betam medenek yemigebaw mirt aseltagn new.ye esun yakeyayer taktik sayihon tekeyirew yegebut techawachoch halfinetachewn alemewetatachew new.astawisu aseltagn filega yaltenkeratetnebet ye alem kifl yelem.gin ende sewnet bishaw mirt aseltagn aygegnm. lenegeru keej yale work endemn yikoteral….endemibalew new.
Anonymous
October 15, 2013 at 10:31 am
tecaweten tesenafen engi nagerya alsenfanem ye edel guday new germa megtem yemcel tenkare alen
Anonymous
October 15, 2013 at 8:38 am
Swenet Bishaw is a great coach in ethiopian history…..and also the players p/c trust them….they can win ….just give them time.
Anonymous
October 15, 2013 at 7:51 am
ow yazi tsehafi irasihin ina ethiopiayanetihin litasib yigebal sewunet iko new budunun ka igiziyabiher gar izi yaderesaw sinit ferej matoo yalakenawun budin lazi mabikat tilik kibir new silazi indazi ayinet aimiro yaminekaa ya ethiopiyawunetin kalem kamidafer tsihuf kamaketeb bitiregaga yishalal minigizem waliyaa
Anonymous
October 15, 2013 at 7:18 am
“letekemach semay kiribu new” ale yagere sew… anite kotetam kuch bilo browse eyaderegu silene Ronaldo yecham Kutir mawurat gubizna meselek wey … yehonik kil ras … mejemeriya you have to have respect for who ever is the coach cause i guess he is much better than u … cause he is not talkative like u!!!!! …. yilikunis google lay gibana sile roony mist were alelik lefilif….kita ras!
samry
October 15, 2013 at 6:07 am
Thank u Abreham for the very honest response! we should always b z ones to protect our side.
Selam
October 15, 2013 at 5:34 am
Such a bull shit website!
tomas nani
October 15, 2013 at 1:14 am
The author of this article, and i sense it’s seid kiar (forgive me Lord if it’s not), is a shame for speaking about Swenet Bishaw in such a way. Do you expect Swenet to say that we are incapable of winning the next match? It because of weak thinking like yours (the author of this article) that Ethiopian football was off the map for three damn decades! I’m so proud of Swenet and his boys! We will win the next game, yes indeed!
Anonymous
October 15, 2013 at 12:03 am
The loss being sad, at the same time for the first time witnessed Ethiopian Football domination over west african team…the african champions. We lost a game…painful but also gave birth to Ethiopian football dominance. Child birth is painful…but the long term is lift. Besides It’s not over until its over. Sewnet Bishaw is the King of Ethiopian Football and the players are our golden boys…they took us places we have never dreamed of….I really don’t like the cynical attitude of this post…I believe the coach and the team…they worked hard and deserve all the praise
Anonymous
October 14, 2013 at 11:46 pm
What is wrong with you Said Kiar ? God please, saying friendly match doesn’t impact if he can’t get one and considering it when there is time is justificable, so does saying we will win. Just come with a better idea to build the team. you can do better. I didn’t mean there are some mistakes.
Abraham
October 14, 2013 at 10:40 pm
Seid please read it to the end.
i might not know about soccer as you may know since i am an economist who love to watch soccer( specially when it is ethiopian).
I can not expect any better game even from Spain(Barca) let alone Ethiopia. If there was any mistake, i will put it on the refree or our defence (Aynalem and our left wing players). Any ethiopian team can not play better than this. If u notice the second goal scored because of the long ball sent by behilu or minyahel from the left to the right end…they intercept it and gave it to the experienced attacker who knew how to take that ball for his advantage…..Otherwise adane missed two clear balls….Salhadin missed(tried) more than three attempt( including the denied goal).
I think the coach was trying to protect the psychology of the players when he said we don’t need friendly game. We need a good friendly game of course. well substituting Omed by adane was indeed a mistake.
Otherwise, our football is really changing.But playing good game doesn’t necessarily imply u have to loose…however, it doesn’t hurt to say that we will win in Nigeria…definitely we know what to expect …but i like ur report keep doing that.Besides, do not echo the false accusation of Nigerian football federation on our fans…..i am pasting my comment from Supersport page where the ethiopian fans meat slaughtered by those Nigerian journalists and fans who are lauding the Nigerian football federation cries.
For any one who has a head on his shoulder( with in FIFA) it is clear what the NFF trying to do.The NFF has the history of crying about ethiopia’s fan since 1985… Let us see the accusation one by one. From what i know all those bus arrangement and other stuff was facilitated by the Nigerian authorities or people from the embassy (seid correct me if i am wrong) who arrived there before a weeks or so…..of all the season in Ethiopia it is rare and costly to infest cockroaches in the bus in Addis Ababa at this altitude in October?!?!?…i think it is very hard for them to survive too..i mean it. As for the jammed roads….it is funny …given the construction undergoing and the African union meeting in Addis unless u moved after mid night it is always a busy road…..that is actually our compliant too. I think the Nigerians wanted to fly from hotel to stadium..they do not want to touch the ground…..as for the police it is for the security of the players …..intimidation…lol. on the day of the game the soft drinks thrown on the players…lol. why ?We played very well to the point of which the ball possession became 67% to 33% and the score was 0-0..may be they would do it to the referee but for their idol players obi Mikel and mosses it doesn’t make sense …the bus is stoned…..may be but i don’t know, i cant say any thing about it but if it had to be a manifestation of major frustration from the fans ….. the Nigerian fans were in the middle of those fans shouting and chanting and at the same time angry at the referee.They could attack them if attacking was an option for that game…all in all the accusation of NFF, which is seemingly smart but illogical, which is made in order to create rages among the Nigerian fans for the return game and at the same time hiding the poor performance of the team….but if i were Nigerian i would ask is this our team that we are hoping to go to Brazil…… At the other end, the Nigerians including their coach have been doing a lot so as to annoy ethiopian fans since Saturday….their coach said that the pitch will injured his players as if they are the only one playing the game or our players are robots for him…the nigerian fans went to the hotel where the ethiopian players staying and asked for a room by giving a 40000USD for the owner…why?????…….please work hard it is not a surprise when Nigeria beat ethiopia…unless ……was the revese… please do not echo their false accusation that could harm our interest. Football is all about joy and excitement..
sy
October 14, 2013 at 10:19 pm
Yante ayin tiru tiruwun ayayim malet new? betam yemigermew degmo abzagnaw maliyawun alemawulequ new. Mikegna /Genene
shaka
October 14, 2013 at 9:56 pm
ene yemigermegn tekarani asteyayet bemiset sew lay lemen zelefa endemiyasteleg new yemaygebagn hul gize erasachinenen ketechebach hunetawoch wechi enaganenalen betam semetawi enehonalen. be ene asteyayet techawachochachin lemejemeriya gize ezih dereja medresachew rasu ke beki belay new. yemenehedew eko ye alem wancha new. ye gol gore honen memeles yelebenem selezih gena bezu mesrat yemiyasfeleg yimeslegnal. Nigeria ke afrika ale yemibal buden becha sayhon be alem wancham lemd yalew new ena yemnchilewen yahel techaweten beneshenefem betsega mekebel aleben
Anonymous
October 14, 2013 at 9:31 pm
I am so disappointed with those guys who don’t have belief on this team ….. First of all you should have respect for your own self … as Adane has told to VOA and we have seen on the pitch Mikel was not doing anything and so had no impact on the game untill Ade was substituted ….. respect these players … don’t be myopic …. they were playing better in the first half and were not just kicking the ball for clearance as you have said … actually you were hearing ur own voice while the rest of commentators from the world have proved fifa ranking is meaningless and Walias were by far better than the Nigerians .. no one can deny that … Sewnet made mistake by substituting Adane to score many goals as he said now and shimelis … he thought to score more goals but the things went the other way .. you have to take risk and make some kind of decision .. that is what he have done .. just proved to be wrong … so he must learn from that … He saved him from possible second yellow card as he was struggling patriotically … I appreciate the effort to have discussion but discrediting everything …. and losing own self respect for the media and celebrity staff effect is not that much important … they do have quality … but we cant deny the fact that they have quality for the only reason that they have not played in Europe … ONCE we break this vicious circle we will have MANY /AMPLE professional players … don’t kill the inspiration of the younger generations by your myopic view ….
ene
October 14, 2013 at 9:14 pm
Seid kiyar is an toher Genene who has big ego with Sewunet bishaw….what a false phrase…….እስከትላንት ድረስ የነበረዉ ዋልያም በመጫወት ሳይሆን በመጠለዝ ጊዜ ይጨርስ እንደነበር ታይትዋል፤ is that really true? ke genen gar honeh new ende yetsfkew?………ተጫዉቶ ማሸነፍ የሚመርጥ አሰልጣኝ ለመጫወት የሚሆኑ ፈጣሪ ተጫዋቾችን ይይዛል፤በተለይ መሀል ሜዳ ላይ..የአሁኑ ዋልያ ግን ትላንት ካስገባቸዉ 4ት አማካዮች እንኳን አንዱም ደምበኛ አማካይ (ለመጫወት ኳስ በመያዝ እና ቡድን በመምራት)አይደለም፤አዳነ በክለቡ አጥቂ..አስራት እና አዲስ ነጣቂ..ምንያህል የክንፍ ተጫዋቾች ናቸዉ!!….bla bla…eski kenezih techewachoch yemibelt sew bench lay yale sew tira…….lemin tizelabidaleh…..triu gazetagn alneberk ende…
I believe with the valuable feedback u journalists can give for the coach but u guys( U and Genene) seem having EGO with the coach……have we seen such result so far with other coach…..
musab
October 14, 2013 at 8:52 pm
ene emlew tsehafiw ye adane adnaqi ena umoden yemetlat kalhone beqer …. geltse neger naw, lik naw adane betam techawtual gen esti yabelashachewn( yesatachewun ) kuasoch astawsuna firdun enantew firedu
Anonymous
October 14, 2013 at 8:51 pm
ene bebekule sewnet bishaw kumaru alseraletim bay negne,,,umed gebto adane mewtatu aydelem chigru,,, behailu tusa ya adane bota temeliso lishefin alemechalu new,,, sewnet bishaw ena waliwochu edilegnoch alneberum. thats ol.
ehe
October 14, 2013 at 8:36 pm
The one who wrote this has a clear hatred to Couch Sewenet Bishaw. YOUR HATRED is very visible. I do not know why though. Some of you guys want to talk talk talk……..You did nothing for your country compared to what Sewenet did.You are pro-Genene people, who always talks without change. Ato Sewenet has at least did something that you could criticize but you did nothing except lame talk. Calm down pls !!! you did not even try to appreciate the quality of the game that he has shown to the world. I know you do not accept this because you are blinded with hate! May God have mercy on you !
yonas
October 14, 2013 at 8:33 pm
adane befitsum lekeyer mayigebaw techawach new .aselitagn sewinet beshaw ibakot yesew asiteyayet yadimtu !mehaluko isu keweta behula ayitenewal bado hone ina ahunim yitasebibet
Anonymous
October 14, 2013 at 8:01 pm
ofcourse he has to say, ‘we’re going to win”