Articles
”ሞቼ ተነሳሁ” የሚለው ሰውዬ – “መለስ ዜናዊን ገነት አገኘኋቸው” አለ

የሀይማኖት ፣ የሞራል ወይስ የማንነት ግጭት ፍለጋ ?
ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ
ሰሞኑን ራሱን ነብይ ብሎ የሚጠራ ዳንኤል አበራ የተባለ የፕሮቴስታንት ሀይማኖት ሰው ለ5 ቀናት ሞቶ ሲኦልና ገነትን ጎብኝቶ እንደመጣ በመግለጽ የ5 ቀናት ቆይታውን (የጉዞ ማስታወሻውን እንበለው) ” እውነተኛው ዓለም ሲገለጥ” በሚል ርዕስ መጽሐፍ ጽፎ 279 ገፅ ያለውን መጽሐፍ በብር 350:00(ሦስት መቶ ሀምሳ) እየሸጠ ይገኛል። ሰማይ ቤት ደርሶ መመለስም ሆነ በነፃ ገበያ ሀገር 3,000:00 መሸጥም መብቱ ነው። ለማንኛውም መጽሐፉ በነፃ እጄ ገብቷል ። ካሁን ቀደም ” ማርያም ታየች ” ብሎ ህዝብ ሲያጋፋ የነበረ ባህታዊ ነኝ ያለ ሰው ፣ “ማርያም ነኝ” ብላ ክርስቶስ ነው ካለችው ትንሽ ልጅ ጋር ዞራ ስታጭበረብር የታሰረች ሴትን አውቃለሁ። እነዚህ ሰዎች የሚታለል ሲያገኙ አታለሉ እንጂ በዳንኤል ልክ የማንንም ሀይማኖት ፣ ሞራልና የየደጋፊያኑን ሰብእና የነኩ አልነበሩም ። ዳንኤል ግን ሀይማኖት ስም በመጽሐፉ የሚከተሉትን በዝምታ ሊታለፉ የማይገቡ ፣ ሀይማኖተኞችና ደጋፊዎቹ ህግ ፊት ሊያቆሙት የሚገባ ጥፋት ፈፅሟል።
ለግል ኪሱ መዳጎስ በህትመት ስሌት 279 ገፅ መጽሐፍ ከ50 – 60 ብር ሊሸጥ ሲገባ 350 ብር የሚሸጠው ይህ ሰው ነውርን በውድ ዋጋ እየሸጠ ይገኛል ። ስለመጽሐፉ በተከታታይ የምለው ያለኝ ሲሆን ዋና ዋና ያልኳቸውን (ከመጽሐፉ የተገኙ) ጥቂት ሃሳቦችን ብቻ አነሳለሁ። ይህ ሀሳብ የሰውየው የግል ሀሳብ እንጂ የሀይማኖቱ እምነት አይደለም ብዬ ስለማምን ዋንኛውን ተቃውሞ ከጤነኞች የፕሮቴስታንት ሀይማኖት ተከታዮች እጠብቃለሁ። ለአንባቢያን ስሜት ሲባል ይህን ጽሑፍ በዝምታ ባልፈው በወደድኩ። ይሁን እንጂ ደግሞ ዝምታው ሀሳቡ ያለከልካይ እንዲራባ ከማድረግ ውጭ የሚፈይደው ነገር አይኖርም። ከሞራል አንፃር ደግሞ ያለማለፍ ግዴታ ያለብኝ ሆኖ ተሰማኝ። በመሆኑም ለማስቆጣው የአንባቢያን ስሜት በቅድሚያ ይቅርታ አየጠየቅሁ ለዛሬው ይህን ልበል።
ከ”እውነተኛው ዓለም ሲገለጥ ” የተገኘ
★እየሩሳሌም ቅድስት ከተማ አይደለችም ።
★ነብዩ መሀመድን የእሳት ወንዝ ውስጥ ተጥሎ አየሁ።
★በህንፃው ውስጥ (በሲኦል ውስጥ ማለቱ ነው) መሀመድን የሚመስል መንፈስ ቁጭ ብሎ ‘አላህ ነኝ‘ በማለት ያደናግር ነበር።
★ አቡነ ጳውሎስን ጨምሮ የኦርቶዶክስና ካቶሊክ ጳጳሳት ከነአማኞቻቸው በእሳት ጉድጓድ እየተቃጠሉ በእሳት ጉድጓድ ተጥለው እየተቃጠሉ ሲሰቃዩ አይቻለሁ ።
★ጥላሁን ገሰሰ ከብዙ ግብረአበሮቹ ጋር በእሳት እየነደደ አየሁ ። ከዚያም “ምነው ከነሙሉ አካሌ በሞትኩ ፣ ለምን እግሬን አስቆረጥኩ” እያለ ማባሪያ በሌለው ፀፀት እርግማን ማውረዱን ተያያዘው ።
★የቀድሞው የሀገራችን መሪ (አቶ መለስ ዜናዊን ማለቱ ነው) በገነት እንዳገኛቸውና አየሱስ ክርስቶስ የመጀመሪያው ገነት የገባ መሪ መሆናቸውን እንደነገረው ከብዙ ሀተታዎች ጋር ጽፏል ።
Source: RevolutionForDemocracy
Articles
በኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የ5000ሜ ፉክክር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታዎች በአሸናፊነት አጠናቀዋል

ትላንት ምሽት በኖርዌይ ኦስሎ በተከናወነው የዳይመንድ ሊግ 5000 ሜ. ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶችም በሴቶችም ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያሉትን ደረጃዎች በመቆጣጠር አሸንፈዋል፡፡ በዝናባማ የአየር ሁኔታ ውስጥ በተካሄደው የሴቶች 5000 ሜትር ፉክክር ዳዊት ስዩም በመጨረሻዎቹ መቶ ሜትሮች ውስጥ ፍጥነቷን በመጨመር ጉዳፍ እና ለተሰንበትን ቀድማ አንደኛ ወጥታለች፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለኦሪገን 2022 የአለም ሻምፒዮና ከመረጣቸው ዕጩ አትሌቶች ዝርዝር ውስጥ ያልተካተተችው ዳዊት በኦስሎ ያሸነፈችበት 14፡25.84 የሆነ ሰአት የራሷ ምርጥ ሲሆን እጅጋየሁ ታዬ (14.12.98) እና ለተሰንበት (14፡24.59) ባለፈው ወር በዩጂን ካስመዘገቧቸው በመቀጠልም የዘንድሮ የአለም ሶስተኛው ፈጣን ነው፡፡ በውድድሩ ላይ ከነበሩት ሌሎች ኢትዮጵያውያን መካከል በዘንድሮው የውድድር ዓመት በርቀቱ የመጀመሪያ ተሳትፎዋን ያደረገችው አልማዝ አያና በ14:32.17 ስድስተኛ ሆና አጠናቃለች፡፡ ሀዊ ፈይሳ በ14:33.66፣ ፅጌ ገብረሰላማ በ14:43.90፣ እና አበራሽ ምንሴዎ በ14:47.98 በቅደም ተከተል ሰባተኛ፣ አስረኛ እና አስራ አንደኛ ሆነው ሲያጠናቅቁ ሶስቱም ያስመዘገቡት ሰዓት የራሳቸውን ምርጥ ያሻሻሉበት ሆኗል፡፡ ጥሩነሽ ዲባባ እ.ኤ.አ. በጁን 2008 ዓ.ም. ያስመዘገበችውና 14:11.15 የሆነው የኦስሎ ዳይመንድ ሊግ የሴቶች 5000 ሜትር የውድድር ስፍራ ሪከርድ ይሰበራል ተብሎ ተጠብቆ የነበረ ቢሆንም ሳይሳካ ቀርቷል፡፡

ዳዊት ስዩም ውድድሩን በድል ካጠናቀቀች በኋላ ለውድድሩ አዘጋጆች በሰጠችው አስተያየት ‹‹ዛሬ ለእኔ ደስታን ስላመጣልኝ በውድድሩ ሰዓት የነበረውን ዝናብ ወድጄዋለሁ ማለት እችላለሁ፡፡ ጠንካራ ተፎካካሪዎች የነበሩበት ከባድ ውድድር ነበር እናም ሁሉንም ለማሸነፍ በቅቻለሁ። በርቀቱ የራሴን ምርጥ ሰዓት ማሻሻል መቻሌም አስፈላጊ ነበር፡፡ በስታድየሙ ውስጥ በከፍተኛ ስሜት ድጋፍ ይሰጡን የነበሩ ወገኖቻችን ነበሩ። ለሰጡን ድጋፍ እናመሰግናለን።›› ብላለች፡፡ በኦስሎ የወንዶች 5000 ሜትር የመጨረሻ ፉክክሩ በኢትዮጵያውያኑ ጥላሁን ሀይሌ እና ሳሙኤል ተፈራ መካከል የነበረ ሲሆን ጥላሁን የ1500 ሜትር ስፔሻሊስቱ ሳሙኤልን በአጨራረስ ፍጥነት ቀድሞ በ13:03.51 በአንደኛነት አጠናቋል፡፡ ሳሙኤል ተፈራ የራሱ ምርጥ በሆነ 13:04.35 ሁለተኛ ሲወጣ ጌትነት ዋለ የግሉ የዓመቱ ምርጥ በሆነ 13:04.48 ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ጨርሷል። በውድድሩ ላይ የነበሩት ሌሎች ኢትዮጵያውያን ሚልኬሳ መንገሻ በ13:05.94 አምስተኛ እንዲሁም አሊ አብዱልመናን የራሱ ምርጥ በሆነ 13:16.97 አስረኛ ወጥተዋል፡፡

ጥላሁን ሀይሌ ውድድሩን በአሸናፊነት ካጠናቀቀ በኋላ ለውድድሩ አዘጋጆች በሰጠው አስተያየት ‹‹ሶስት ኢትዮጵያውያን የመጀመሪያዎቹን ሶስት ደረጃዎች ይዘን መጨረስ መቻላችን ጥሩ አፈጻጸም ነበር። እየጠነከርኩ እንደሆነ የተሰማኝ ሲሆን በውድድሩ እና ባስመዘገብኩት ሰዓትም ተደስቻለሁ። ለረጅም ጊዜ ጉዳት ላይ ስለነበኩ ወደ አሸናፊነቱ መመለስ መቻሌ በጣም ጥሩ ነው።›› ብሏል፡፡
በኦስሎ የሴቶች 800ሜ. ውድድር ላይ ተፎካካሪ የነበረችው ኢትዮጵያዊቷ ድሪቤ ወልቴጂ በ1፡58.69 አምስተኛ ሆና አጠናቃለች።
Articles
የዘንድሮው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ሻምፒዮና በእኔ እይታ

ከመጋቢት19-24/2014 ዓ.ም በሐዋሳ አለም አቀፍ ስቴድዮም የተደረገው 51ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሞላ ጎደል ስኬታማ በሚባል ሁኔታ ተጠናቋል፡፡ ከአምስት አመት በኋላ በድጋሚ በአካል በመገኘት ስለተከታተልኩት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሀገር አቀፍ ሻምፒዮና የግል ምልከታዬን እንደሚከተለው አጠናቅሬዋለሁ፡፡ የበለጠ ትኩረትን በሳቡት ውድድሮች ዙሪያ የተመዘገቡ ውጤቶችን በወፍ በረር በመዳሰስ ስጀምር ከፍተኛ ፉክክር በታየበት የመጨረሻ ቀን የወንዶች 5000ሜ. የአለም ከ20 አመት በታች ሻምፒዮና የ3000ሜ የብር ሜዳልያ አሸናፊው አሊ አብዱልመና 13፡45.0 በሆነ ሰዓት ከጥላሁን ሀይሌ፣ ጌትነት ዋለ እና ዮሚፍ ቀጄልቻ ቀድሞ አሸናፊ ሆኗል፡፡ የፉክክሩ አካል የነበረው እና የርቀቱ የወቅቱ የአለም ሻምፒዮን ሙክታር እድሪስ ስድስተኛ ወጥቷል። ከ20 ዓመት በታች የ3000ሜ የአለም ሻምፒዮኑ ታደሰ ወርቁ በ28፡12.0 የወንዶች 10,000ሜ. ሻምፒዮን ሲሆን በ1996 ዓ.ም. በአትሌት ስለሺ ስህን ተመዝግቦ የነበረውን 28፡16.23 የሆነ የሻምፒዮናው ሪኮርድ ለማሻሻልም በቅቷል፡፡ በ10 ሺህ ሜትር የሴቶች ፉክክር ግርማዊት ገብረእግዚአብሔር በቀዳሚነት የጨረሰችበት 31፡21.5 የሆነ ሰዓት አዲስ የሻምፒዮንሺፕ ሪኮርድ ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በርቀቱ የከዚህ ቀደሙ ሪኮርድ ለተሰንበት ግደይ ከሶስት ዓመት በፊት ያስመዘገበችው 32፡10.13 የሆነ ሰዓት ነበር፡፡ ሳሙኤል ፍሬው በዘንድሮ የወንዶች 3000ሜ. መሰናክል አፈፃፀም ከአለም ሁለተኛው ፈጣን በሆነ 8፡22.5 ሰዓት አሸናፊ ሲሆን ጌትነት ዋለ ከአራት ዓመት በፊት አስመዝግቦት የነበረውን 8፡28.98 የነበረ የሻምፒዮናው ሪኮርድም አሻሽሏል፡፡ በሴቶች 3000ሜ. መሰናክል ከ800ሜ ወደ ረጅም ርቀት የተሸጋገረችው ወርቅውሃ ጌታቸው በ9፡41.8 ሰዓት መቅደስ አበበን (9:43.8) በማስከትል በአሸናፊነት አጠናቃለች። አድሃና ካህሳይ (3:51.0) የወንዶች 1500ሜ ፉክክሩን በበላይት ሲያጠናቅቅ በሴቶች 1500 ሜ አያል ዳኛቸው (4:10.0) ተጠባቂዋ ዳዊት ስዩምን (4:11.1) በመቅደም በአንደኛነት አጠናቃለች። በ800ሜ. ወንዶች ቶሌሳ ቦደና (1:47.1) በሴቶች ወርቅነሽ መሰለ (2:02.1) አሸናፊ ሆነዋል። ዮብሰን ብሩ በ400ሜ/400ሜ መሰናክል (45.9/50.5) ድርብ ድል ሲቀዳጅ፣ በወንዶች ጦር ውርወራ ኡታጌ ኡባንግ ብሔራዊ ሪኮርድ በሆነ 73.28ሜ. አሸንፏል፡፡ የኋልዬ በለጠው እና ዮሃንስ አልጋው በእርምጃ ሩጫ የሻምፒዮንነት ክብርን ተቀዳጅተዋል። ጥቂት አስተያየቶች፡- የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ስፖርት አፍቃሪ እንደሆነ እና ለዕድገቱ እንደሚቆረቆር ሰው በብሔራዊ ሻምፒዮናው ላይ ስለተመለከትኳቸው አዎንታዊ እና አሉታዊ ጎኖች ጥቂት አስተያየቶቼን እንደሚከተለው አስቀምጣለሁ፡- አዎንታዊ ጎኖች • ባለው ነባራዊ ሁኔታ ውስጥ ሊገጥሙ የሚችሉትን ተግዳሮቶች በሙሉ በመቋቋም ፌዴሬሽኑ ውድድሩን ከአዲስ አበባ ውጭ አካሂዶ በሰላም ማጠናቀቅ መቻሉ አንደኛው ስኬቱ ነው፡፡ • በሻምፒዮናው ላይ ጥቂት የማይባሉ ታዋቂ አትሌቶች በሀገሪቱ ትልቁ የአትሌቲክስ ፉክክር ላይ ተሳታፊ ሆነው ሲወዳደሩ መመልከት የተቻለ ሲሆን በተለይም በወንዶች 5000 ሜትር ፍፃሜ ላይ የታየው የኮከብ አትሌቶች ፉክክር ልዩ ነበር፡፡ • በውድድሩ ወቅት ለአትሌቲክስ ዳኞች የብቃት ማሻሻያ ስልጠና መሰጠቱም የውድድሩን ጥራት ለማሳደግ የሚረዳ እንደመሆኑ እሰየው የሚባል ነው፡፡ • እንደ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ያሉት ክለቦች ለአትሌቲክስ ስፖርት የበለጠ ትኩረት በመስጠትና ተጠናክሮ በመቅረብ ከዚህ ቀደም በጠንካራነታቸው ከሚታወቁት መከላከያ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የቅርብ ተፎካካሪ ሆነው መታየት፤ የኦሮሚያ ክልል፣ ደቡብ ፖሊስ እና ሲዳማ ቡና ክለብ አትሌቶችም ጠንካራ ተሳትፎ ሳይዘነጋ የሻምፒዮናው ፉክክር ድምቀት ነበሩ፡፡ • የአንዳንዶቹ ተገቢነት አጠያያቂ ቢሆንም ብዛት ያላቸው የሻምፒዮናው ሪኮርዶች የተሻሻሉበት ውድድርም ነበር፡፡ አሉታዊ ጎኖች • የሀገሪቱ ትልቁ የአትሌቲክስ ውድድር ውጤት አሁንም በኤሌክትሮኒክስ የሰዓት መቆጣጠሪያ የማይደገፍ መሆኑ በተለይም በአጭር ርቀት እና በሜዳ ላይ ተግባራት ውድድሮች ላይ የሚሳተፉ አትሌቶች ልፋት ተገቢውን እውቅና እንዳያገኝ እያደረገ ይገኛል፡፡ የሻምፒዮናውን ውጤቶች በዘመናዊ እና ዓለም አቀፉን መለኪያ በሚያሟላ መልኩ አለመያዝ በአህጉራዊ እና አለም አቀፋዊ ውድድሮች ላይ ለተሳትፎ የሚያበቁ ውጤቶችን በማስመዝገቡ ረገድ የሚኖረው አሉታዊ ተፅዕኖ ከፍተኛ መሆኑ ከግምት ውስጥ ገብቶ አሁንም መፍትሄ ያልተበጀለት ጉዳይ ነው፡፡ • የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ወደ ሚዲያ/ለአጠቃላዩ ሕዝብ የሚያስተላልፈው የመጀመሪያዎቹን ሶስት ደረጃዎች ይዘው የሚያጠናቅቁ አትሌቶችን ውጤት ብቻ መሆኑ አወዳዳሪው አካል የሚያደርገውን የራሱን ውድድርም ሆነ አትሌቶቹ የለፉበትን ውጤት ከማስተዋወቅ አኳያ በቂ አይደለም፡፡ • በወንዶች የጦር ውርወራ እና የሴቶች ምርኩዝ ዝላይ ብሔራዊ ሪኮርዶች እንደተመዘገቡ ይታመናል፤ በሴቶች 100ሜ መሰናክል እና የወንዶች 400ሜ መሰናክል የተመዘገቡት ሰዓቶችም የምንግዜውም ፈጣን ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ውድድሩ በኤሌክትሮኒክስ ታይሚንግ ያልተደገፈ እና የንፋስ ንባብ ያልነበረው መሆኑ ውጤቶቹ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት እንዳይኖራቸው የሚያደርግ ነው። • በ20 ኪ.ሜ የእርምጃ ውድድር ላይ በሁለቱም ፆታዎች የተመዘገቡት ሰዓቶች ከሚጠበቀው በላይ እጅግ በጣም ፈጣን እና እውነታዊ አለመምሰላቸው በውድድሩ ላይ የተፈጠረ አንዳች ስህተት መኖሩን የሚያመላክቱ መሆኑ፡፡ እንዲህ አይነት ለማመን የሚከብዱ እና ጥርጣሬን የሚፈጥሩ አይነት ውጤቶች ሲመዘገቡም የተፈጠረ ስህተት መኖር አለመኖሩን ለማጣራት አለመሞከሩ፡፡ • የሴቶች 10 ኪሎ ሜትር ውድድር ላይ ለውድድር የማይፈቀድ የጎዳና ላይ መሮጫ ጫማን በመጠቀም የተመዘገበ ውጤት በሪኮርድነት ጭምር ተይዞ መፅደቁ። ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ከተከለከሉ ጫማዎች ጋር የተያያዙ ዓለም አቀፍ ሕገ ደንቦችን ማወቅና መተግበር ቢገባውም በሴቶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር ላይ የተከሰተው ነገር የውድድር ሕገ ደንቦቹ መረጃ በፌዴሬሽኑ ውስጥ በትክክል የተሰራጩ እንዳልሆነ የሚያመላከት ነው፡፡ • በሴቶች 1500 ሜትር የግማሽ ፍፃሜ ውድድር ላይ አትሌት ዳዊት ስዩም የሻምፒዮናውን ሪኮርድ ያሻሻለችበት ውጤት እንደተመዘገበ በውድድሩ ወቅት በተደጋጋሚ ሲነገር ከተደመጠ በኋላ ግልፅ ባልተደረገ ምክንያት ውጤቱ በሐዋሳው ውድድር ላይ ተሻሻሉ ከተባሉት የሻምፒዮናው አዲስ ሪኮርዶች ዝርዝር ውስጥ ሳይካተት መቅረቱም የፌዴሬሽኑን ግልፀኝነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ የሚከት ነው፡፡ ከላይ የተዘረዘሩት አዎንታዊ እና አሉታዊ ጎኖች ለረጅም ግዜ የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ስፖርት እንቅስቃሴዎች በቅርበት ከመከታተሌ አንፃር በራሴ እይታ ያስቀመጥኳቸው እንደመሆናቸው አንዳንዶቹ ሀሳቦች አከራካሪ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ ሆኖም የውድድር ደንቦችን በአግባቡ ከማስፈፀም አኳያ በታዩት ክፍተቶች ዙሪያ ምንም የሚያከራክር ጉዳይ ስለሌለ በወቅታዊ የውድድር ደንቦች ዙሪያ የግንዛቤ እጥረት ላለባቸው የስፖርቱ ባለድርሻ አካላት በሙሉ አስፈላጊውን ገለፃ እና ትምህርት መስጠት የፌዴሬሽኑ ኃላፊነት ነው፡፡ ከውድድር ጋር የተያያዙ ደንቦችን ከመጣስ አኳያ በሀገር ውስጥ በሚደረጉ ውድድሮች እንደቀላል ነገር የሚታለፉ ጉዳዮች በዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይም ተደግመው እንደግል አትሌቶችን እንደቡድን ሀገርን ትልቅ ዋጋ ሊያስከፍሉ ይችላሉና አስፈላጊው ጥንቃቄ ቢደረግ መልካም ነው፡፡ ባለፈው መስከረም ወር በቪየና ሲቲ ማራቶን ውድድሩን በአሸናፊነት ጨርሶ የነበረው ኢትዮጵያዊው ደራራ ሁሪሳ የገጠመውን አንዘንጋው! ሀገራችን ኢትዮጵያን በመልካም ጎኑ ስሟ እንዲነሳ በሚያደርገው እና በትልልቅ ዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ላይ የኩራታችን ምንጭ በሆነው የአትሌቲክስ ስፖርት እንደጎረቤታችን ኬንያ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ የብቃት ደረጃ ላይ ደርሰን ማየት የዘወትር ምኞቴ ነው፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽንም የውድድሮቹን ጥራት ለማሻሻል በትኩረት እንደሚሰራ ተስፋ አደርጋለሁ።
በመጨረሻም በሀዋሳ በተካሄደው 51ኛዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከመሮጫ ጫማ ጋር የተያያዙ ደንቦችን በማስከበሩ ረገድ የተፈጠረውን ክፍተት እንደማስተማሪያ ብንጠቀምበት በሚል የሚከተለውን ለማለት ወደድኩ፡-
የመሮጫ ጫማ ደንቦች ለትራክ ውድድር
64 ደቂቃ ከ14 ሰከንድ በሆነ ሰዓት የዘንድሮ የራስ አል ካይማህ የግማሽ ማራቶን ውድድር አሸናፊ የሆነችው ግርማዊት ገብረእግዚአብሔር በሐዋሳ በተከናወነው 51ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ 31 ደቂቃ ከ21.5 ሰከንድ በመግባት የ10,000ሜ. አሸናፊ ሆናለች፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንም ዓለም አቀፉን ደንብ ከግምት ባላስገባ ሁኔታ ውጤቱን በአዲስ የሻምፒዮንሺፕ ሪኮርድነት ጭምር አፅድቆት አልፏል፡፡ ይሁን እንጂ መጋቢት 20/2014 በተደረገው የሴቶች የፍፃሜ ፉክክር ላይ በኢትዮጵያ ምድር የተመዘገበ የምንግዜውም ፈጣን የሴቶች 10 ሺህ ሜትር ሰዓት የሆነው ውጤት በአለም አትሌቲክስ ዘንድ እውቅና ሊሰጠው የማይችል ነው።
● ለምን?
አትሌቷ የሶል ውፍረቱ 40ሚሜ የሆነ ዙምኤክስ ቬፐርፍላይ (ZoomX Vaporfly) ጫማ አድርጋ በመወዳደሯ ምክንያት።
● ደንቡ ምን ይላል?
በትራክ ውድድሮች ላይ የሚፈቀደው ከፍተኛው የሶል ውፍረት ፡-
– 20ሚሜ ከ 800ሜ በታች ለሆኑ ውድድሮች እና ለሁሉም የሜዳ ላይ ተግባራት (ከስሉስ ዝላይ በስተቀር)
– 25ሚሜ ለ800ሜ እና ከዛ በላይ ለሆኑ ውድድሮች እንዲሁም ለስሉስ ዝላይ
– 40ሚሜ ለትራክ ላይ የእርምጃ ውድድሮች
እነዚህ ደንቦች እ.ኤ.አ. እስከ ኦክቶበር 31, 2024 ድረስ በሥራ ላይ ይውላሉ። ከኖቬምበር 1 ቀን 2024 ጀምሮ ለ800ሜ እና ከዚያ በላይ ለሆኑ ውድድሮች እንዲሁም ለስሉስ ዝላይ የሚፈቀደው ከፍተኛ የሶል ውፍረትም ወደ 20 ሚሜ ዝቅ የሚል ይሆናል።
● የትራክ ላይ መወዳደሪያ ስፓይክ ጫማ ከሌለኝስ?
ደንቡ የጎዳና ላይ የመሮጫ ጫማዎች በትራክ ላይ እንዳይደረጉ አይከለክልም ነገር ግን በ25 ሚሊ ሜትሩ ገደብ ምክንያት 30 ሚሜ ወይም 40 ሚሜ የሆኑ የጎዳና ላይ መሮጫ ጫማዎች በትራክ ውድድሮች ላይ እንዲደረጉ አይፈቅድም፡፡
● ለበለጠ መረጃ :-
https://www.worldathletics.org/news/press-releases/new-athletic-shoe-regulations-approved-2022
Opinions
On the TPLF’s Love Affair With ‘Genocide’

Today, the joint investigation report by the Ethiopian Human Rights Council and the UNHR
on human rights violations committed in Tigray concluded that there is no evidence that genocide has taken place so far. While this is a bit of a setback for the TPLF, which has wanted the world to believe—since the 1990s, even as the TPLF was dominating power in Addis—that a genocide has been perpetrated against the people of Tigray, unfortunately the group still appears to be determined to make genocide a reality. This is confusing for people who don’t understand why the TPLF is obsessed with genocide, why its internet cadres began using #TigrayGenocide in April 2020, months before the war began. So many weapons have been deployed in this war, and among them: confusion and obfuscation.
In the past several months and more so in the past few weeks, we have been getting
testimony after testimony from allied Amhara forces fighting the TPLF that Tigrayan residents of cities in Wollo have been collaborating with the TPLF by a) attacking ENDF and allied forces from behind; b) forcing ENDF and allied forces to withdraw from towns and cities afraid of committing large scale massacres by firing back at the civilians (Tigrayans) firing at them; c) helping the TPLF locate and execute young Amharas believed to be a threat; and d) in at least one horrifying account by an IDP who managed to escape occupied territories, handing TPLF soldiers a list of women to rape. Another shocking development in the past several months has been the widespread use of child soldiers by the TPLF, which, according to experts who have studied the practice, is an “alarm bell” calling attention to possible plans to commit mass atrocities. The use of child soldiers by the TPLF and its attendant implications, along with the widespread deployment of civilian sleeper agents in Amhara cities the TPLF has taken over, serves to create an overall perception of every Tigrayan as a potential enemy, sowing fear and mistrust.
Many Ethiopians are looking at this and wondering: why are Tigrayan elites on the internet
either celebrating the TPLF’s advance via these toxic methods or silent about all this? How can they not see how dangerous this is for everyone, especially for Tigrayans who live outside Tigray? How can they not see that there is no “winning” after stoking all this lasting animosity? Do Tigrayan elites not understand that there can be no justice for Tigray—whether Tigray secedes or not—unless there is justice for her neighbors, for Tigray does not exist in a vacuum? The questions are being asked but nobody is answering them. Our academic class has largely failed to offer viable analyses of the ideas driving this war, as they failed over the past fifty years in regards to coming up with a fitting paradigm for understanding Ethiopia’s unique situation.
Here is my humble attempt to explain what I think is happening with the TPLF’s obsession
with—and with its active attempt to inspire—genocide:
The most successful psychopaths in any field understand that, in order to win anything, one
must risk everything, including the very thing one is supposedly fighting for. In the case of the
TPLF (and associated Tigrayan political elites), whose motto appears to be “give me supremacy or give me death,” that “everything” they are risking is the lives of ordinary Tigrayans in whose names they are fighting. We have seen over the past several months the extent to which the TPLF is willing to go to sacrifice ordinary Tigrayans in order to get what it wants: wave after wave after wave of young poorly armed and inexperienced Tigrayans were unleashed upon ENDF and Amhara and Afar forces in order to force the latter to waste ammunition and energy before the more experienced soldiers are sent.
So, for a political group who sends tens of thousands, if not hundreds of thousands, of
young Tigrayans towards open fire, violence against hundreds of thousands of Tigrayans is nothing if it means the TPLF will in the end win the “prize” it has been obsessed with for decades: genocide. You see, merely attaining power in Addis Ababa is not enough for the TPLF, whose core driving ideology is Tigrayan supremacy. Power is temporary; anybody can take it away from you, and the 2018 uprisings demonstrated that. Genocide is forever. Nobody can take away from you the story of genocide committed against your people.
The TPLF looked at countries like Israel and Rwanda and realized what a potent instrument
genocide is for establishing perpetual minority rule. We have some indications suggesting that the TPLF views Israel as a model. When the war between Ethiopia and the TPLF began in November 2020, Sekoutoure Getachew, a TPLF official, went on TV to tell us that the TPLF’s decision to launch a preemptive attack on the Northern Command was inspired by how the young state of Israel, feeling threatened by her neighbors, launched preemptive attacks against them in the “six-day war” of 1967. Another indication is the manner in which the TPLF, during its 27 years in power, invested heavily in creating a wealthy and strongly networked Tigrayan diaspora which has been used to lobby and influence western governments and organizations much in the same way as the Jewish diaspora aids the state of Israel. The TPLF has figured out that truth does not matter in politics, especially in international politics. If you have the wealth and the personnel to peddle your preferred narrative, if you have the military power to subdue the people you want to subdue, if you are willing to make concessions to external forces (US, Egypt, etc), you can do unspeakable things to others (much like the state of Israel does to Palestinians) and still manage to portray yourself as the victim.
This calculation is so far working for the TPLF, but nothing would seal the deal like the actual
commission of genocide—or something that looks like it—against Tigrayans. As we have seen over the past twelve months, western governments and organizations have shown their willingness to adopt TPLF’s narratives without scrutiny and can easily reward the TPLF with its much pursued prize, genocide, even if actual genocide doesn’t take place.
But why does the TPLF need genocide to establish minority rule? Because, as we saw in their
first tenure in power, you can only rule with an iron fist for a limited period of time. Leaders of the TPLF are adherents of Tigrayan supremacy: the idea that Tigrayans, as the “only” heirs of the Axumite empire, are the natural rulers of the Ethiopian state, and cannot be ruled by “barbarians” south of them. The only acceptable power arrangement for the TPLF is one in which Tigrayans are either directly dominating political power or are the perpetual kingmakers pulling all the major strings. Anything outside that, any system that forces Tigrayans to live on equal footing with everyone else, is unacceptable. And this kind of domination by a minority cannot coexist with a democratic system that the majority of Ethiopians clearly prefer. So, the TPLF needs something more potent than pure political/economic/military power to justify bypassing democracy to establish itself as the permanent ruler/kingmaker of Ethiopia. It needs a new and powerful raison d’être to justify its domination not just to Tigrayans and the rest of Ethiopians but, and most importantly, to the rest of the world. If a genocide were to be committed against Tigrayans (or if the U.S. decides to reward the TPLF with the genocide label even in the absence of it), then the TPLF can license itself to impose all manner of drastic measures aimed at “protecting Tigray and
Tigrayans.” This could be anything from redrawing internal borders (and taking debilitating
measures against the peoples whose lands are being robbed—most likely Amharas and Afaris—so that they will never be in a position to assert themselves) to ethnic cleansing and genocide against populations considered to be a threat. And when you oppose it, the TPLF will say “you committed a genocide against Tigrayans” over and over and over, and its western backers will repeat the same chorus. If they have been this loud over a non-existent genocide over the past twelve months, just imagine what it would be like if the U.S. or UN rewards them with that label.
And this is where the Ethiopian government’s major dilemma comes from: if ENDF and
Amhara forces fight to regain their cities and towns, they risk committing large scale massacres. The TPLF networks reported to be operating within these cities wear civilian clothing and fire at the armies from inside civilian establishments, in an apparent attempt to set up pro-Ethiopia forces. Pro-Ethiopia forces are essentially being dared to commit large scale massacres in order to win back their own cities. So far, they are choosing to withdraw from these towns and cities. But that is another problem: not only is the TPLF committing unspeakable violence against civilians and destroying infrastructure in those cities, the takeovers are emboldening it to continue pressing, giving young people back in Tigray false hope that they are winning and—this is very important—the false idea that they are being “welcomed” by locals in those cities. Then more and more and more young Tigrayans are sent to their deaths.
So the Ethiopian government is stuck between a rock and a hard place. One option is
allowing its forces to do whatever it takes to take back territory, thereby offering protection to its citizens in Wollo and elsewhere, but also risking the “genocide” label by western governments who have been eagerly waiting for such an opportunity so that they can blackmail the government into submitting itself to their wishes on GERD and other issues. Option two is avoiding large scale violence and allowing the TPLF to take power in Addis Ababa and do to Ethiopia what it wishes. One of the things it might do to Ethiopia, according to its leaked strategy document, is force a confederation that will no doubt privilege some states, i.e. Tigray, more than others, and that will no doubt be designed to subdue some populations—mainly Amharas and Afaris—who are considered obstacles to Tigray’s aspirations of domination and expansion (in the TPLF’s original manifesto, Afar is claimed as Tigray land).
And there is absolutely no doubt that the TPLF will make big concessions on the GERD in
order to compensate its western and Egyptian backers, if not redraw borders to make Benishangul Gumuz Tigrayan territory. If you think this is wild, read about the history of the state of Israel, the TPLF’s model state. The redrawing of borders that the TPLF undertook in 1991 was also wild at the time; people don’t think of it as outrageous anymore because the fact that they held onto the territory for 30 years has normalized the event in our minds. And that’s all the TPLF needs: another thirty years to normalize all the outrageous things they will do next.
One may argue that this is a false dichotomy, that there is a third or even maybe fourth option: winning these cities back without mass violence much in the same way the ENDF managed to do during its first campaign in Tigray. We all should pray for such a miracle, of course. However, one can also say that in the early days of the war, the TPLF was mostly withdrawing from Tigrayan cities to avoid urban warfare. And even when they engaged in urban warfare, it was not at the same scale and intensity as has been the case over the past four and half months or so. Starting in mid June, the TPLF’s use of civilians as human shields and fighters stopped being just another weapon in its arsenal and became a center of its operations. The near collapse of the ENDF inside Tigray right before its withdrawal was precipitated by the TPLF’s intensified use of “civilians” to trap the ENDF. Many ENDF soldiers chose to surrender rather than fire at those “civilians.” It is still possible to avoid large scale violence in the attempt to retake towns in Wollo, but the risk for it is very high, and is possibly behind the federal government’s reluctance to take decisive actions.
The point is: barring miracles, the Ethiopian government is positioned to lose something
one way or another. All that is left is choosing its preferred poison. Perhaps one thing to consider for the federal government is: the rights of Amharas and Afaris to defend themselves against the existential threats posed against them by the TPLF is much bigger than the national government’s concerns about its place and relationships with the rest of the world. If the federal government decides to risk the disintegration of Ethiopia, like it has done so far either due to incompetence or severe fear of committing large scale violence, that is fine for the federal government. But when you allow that disintegration to happen, please don’t leave the people of Amhara and Afar in a vulnerable position, unable to defend themselves and their lands. If we must return to the State of Nature, at least give these two peoples, who have so far shed more blood than anyone else in defense of their country, a chance to preserve their lives and their lands. Give them the resources they need to defend themselves before it is too late for them even if you feel it is too late for Ethiopia. Anything less is just a continuation of the gross criminal negligence that the federal government has been guilty of so far.
-
EBS Mogachoch9 years ago
[New] EBS Drama Series – Mogachoch : ሞጋቾች | Episode 7
-
Articles9 years ago
Ethiopia’s renewable energy revolution shouldn’t fail to empower its poor
-
News2 years ago
መንግሥት ከሕወሓት ይልቅ ለአገሪቱ ሥጋት የሆኑ ሌሎች ችግሮች አሉብኝ አለ
-
Opinions2 years ago
On the TPLF’s Love Affair With ‘Genocide’
-
Music4 years ago
2019 ESFNA Atlanta: Ethiopian Day – Ethiopia Hagerachin : ኢትዮጵያ ሀገራችን
-
Music4 years ago
2019 #ESFNA Atlanta: Ethiopian Day | Neway Debebe – Hageren Alresam : ሀገሬን አልረሳም
-
Articles8 years ago
ሰበር ዜና፦ ተዋናይት ሰብለ ተፈራ (ትርፌ) በመኪና አደጋ ህይወቷ አለፈ
-
Bahilawi Zefenoch10 years ago
Bahilawi Zefenoch – ባህላዊ ዘፈኖች
ሰሚይ
November 27, 2017 at 5:58 pm
Enatu tbeda rasu esat yigebal
genet abebe
November 24, 2017 at 1:00 pm
ማይክል ጃክሰንንስ አላየም እንዴ???
alemu desu
October 3, 2017 at 1:12 pm
fb
Anonymous
August 28, 2017 at 3:25 pm
የ አይሁድ ኖጉሥ ሊወለዶ ነዉ
Anonymous
August 7, 2017 at 9:38 pm
ኢነ ምለዉ ኢናተ ማንን ነዉ የምታ መሊኩ።
Anonymous
May 29, 2017 at 9:09 am
መፅሀፍ የሀሰት የሆነ ነው
Kukulu
April 10, 2017 at 11:38 pm
ዎቆይ ቆይ አሁን መለስ ገነት ከገባ መንግስቱ የት ሊገባ ነው?
Anonymous
October 21, 2016 at 3:07 pm
did you even read the book bro? If you had read the book you would realize there is a purpose for that picture
Aya
June 30, 2016 at 12:02 pm
ብዙ ዎች በኢሀድግ መንግስት ብዙ ሰው ሞቶባችሁ ይሆናል ቀላል አይደለም ይሁን ያደረገ ሰው ገነት ገባ በተባሉ። ፃድቁን ኢየሱስን ያስገደለው የእያንዳዳችን ሃጢያት እንደሆነ በክርስቲያኖች የያዛችሁት መፅሀፍ ይናገራል ታዲያ እርሱ በሚገዛው መንግስት የውስጥ ለመግባት ብቃታችን ምንድር ነው ? የሚጠሉአችሁን ምን አድርጉአችሁ አለ ? የ አዲስ ኪዳን ሰማእት እስቲፋኖስን እንደ እባብ በድንጋይ ቀጥቅጠው የገደሉት ኮሚንስቶች ወይንም ዘራፊዎች ሳይሆኑ ካክናት የሙሴ ሃገር መምህራን ሆነው ሳለ ስለሚገድሉት የሚያደርጉትን አያውቁምና የቅርብ በላቸው ካለና ገነት ከገባ ዘመዴን የገደለውን የቅርብ እንዳትለው ካልን እኛም እስቲፋኖስም በገነት እንገባለን ብላችሁ ታምናላችሁ ? እወነተኛ ጠላታችን ሰይጣን መጠቀሚያው በጥላቻ የተሞላ ሰው ማምለጫው የምህረት መንገድ ብቻ ነው። ከመፅሀፍ ቅዱስ ላይ የፈለግነውን ብቻ መርጦ ለማመን እኛ ገነት ሊያስገባ የሚችል መፅሀፍ ለመፃፍ የሚያስችል እውቀት የለንም። የኡትዮጽያ እድል ፈንታዋ እግዚአብሔር ነው። መልካሙአንም እናያለን። ክጥላቻን ለመጥላት የፍቅር ለሆነው ጌታ መገዛትን ይጥይቃል። ሰላም ይግዛን።
Aya
June 30, 2016 at 4:19 am
መፅሀፉ እንዲህ የሚነቀፈው ለጠቅላይ ሚንስተሩ ካለ ጥላቻ ነው ?
ወይስ ማን ገነት ማን ሲኦል እንደሚገባ ፈራጁ ሰው ሆኖ ነው።
የማናውቀውና ልናውቀው የማንፈልገውን ሌሎች ቢፅፉበት ስህተትነቱ ለማይፈልጉት ብቻ ሊሆን የቻላል። በመፅሀፉ መጨረሻ ላይ በሚቀጥሉት 15 አመታት በኢትይጽያ ሊሆኑ ስላሉ በጣም መልካም ነገሮች ተፅፈዋል እነሱንም ማንሳት ተገቢ ይመስለኛል። ያ የሙሴ ሃገር መምህር ኢየሱስን ስለሚቃወሙት ካህናት ከእግዚአብሄር ጋር ስትጣሉ እንዳትገኙ ብሎ መከራቸው። ጆሮ ያለው የሰማ። ጥላቻ አእምሮን ያሳውራል። ምህረቱን መረጡ።
Anonymous
May 10, 2016 at 6:55 am
Eyesus yadinal! Yitadegal!!
Anonymous
February 29, 2016 at 9:36 am
he didn’t say that. In fact he said that he saw honest orthodox christians in heaven
aman
December 30, 2015 at 7:45 am
jesus doesn’t know denominations (the bible doesn’t speak about denominations) but whoever you are if live according to the word of GOD – that is if you belive on the name of jesus and walk in holiness(a repented life) you will be saved. “FOR THE SON OF MAN HAS COME TO SEEK AND TO SAVE THAT WHICH WAS LOST”luke19;10
aman
December 30, 2015 at 7:37 am
when you read such things please compare it with the bible , based on this man’s testimony i find it interestingly amazing that how people end up in hell and heaven , it completely is not out of the scope of the bible. if you dont believe him , at least believe the bible and believe jesus, the bible says “there is no other way but jesus” . and the only way to get heaven is through true repentance and faith in jesus christ. and for all of us who are nominal christians this is a challenge to find out who jesus was and what where his teachings. please watch this similar testimonies from people all around the world, http://www.divinerevelations.info/
saleigzer seifu
September 13, 2015 at 8:25 am
ketafe neh!! yemecheresh ketafe ”andenga new ” yemelewen zefen gabsehalehu
Ri
May 29, 2015 at 7:52 pm
Hmmmmm Joro yalew ysma erasachihun temelketu mashof kelal new lik comment endemtsetut. Ketesetut asteyayetoch kemelkam asteyayet kifuw ybeltal lik endezih wede genet kemigebaw wede siol yemigebaw ybeltal. Btsemu lerasachihu batsemu lerasachihu yefikir AMLAK gn hulim lijochun kemefeleg wedehwala aylim. KIRISTOS begna zemen yemeta bihon noro ke ayhud chikani yezemenu sew saybelt aykerm neber. Hulunm titen lemn sle KIRISTOS aninorm beka EGZIABHERN des lemasegnet lefikiru milash lesu menor new ena. Methafu leni keha eske pe its postive,biblical,fair,true,GETAn yemigelt new eni tekebyewalehu. “begochi dmtin ysemalu” ylal GETA begochu yleyutal dmtun mesmat, mayet, meleyet yhunlachihu. Medan lehulachinm yhun Amen
م ر
April 30, 2015 at 2:22 pm
አተአህያእሻአላህአተእሳትላይእደሚትጣልታይቶህነው
Anonymous
April 3, 2015 at 10:45 pm
ይህ ሰው አብዷል እግዚኅብሔር በምህረት ወደ አይምሮው ይመልሰው ዘንድ እፀልይለት። እሱን ማን የገነት ቱሪስት አረገው?እኔን የገረመኝ ደርሶ መመለሱ ! የእናቱ ጓዳ መሰለው ሆሆሆሆ…
Anonymous
January 26, 2015 at 1:26 pm
Enezih yetezerezerut negeroch ewnetm yehunu wushet, liker yamychil ewneta gin ale; esum Si’olna Genet. Semi joro yalew yisma ye Genet Megbiya bichegnaw ber EYESUS KIRSTOS new! Bekrstos yemyamn ke Si’ol yameltal!!! Geta mastewalun yisten!
Anonymous
January 26, 2015 at 1:17 pm
ds
Anonymous
January 22, 2015 at 12:07 am
antse
ጌታቸው(ከአዲስ አበባ)
January 14, 2015 at 10:11 am
ይሄ ሰው (አጭበርባሪ)ሌባ ነው ሊወገዝ ወውገግዘተቱነን ካልሰማ(ካላረመ)እንቢ ካለ ደግሞ ሊወገር ይገባል፡፡
Anonymous
January 14, 2015 at 9:41 am
ይሄ ሰው ሌባ ነው ሊወገዝ እንቢ ካለ ደግሞ ሊወገር ይገባል፡፡
mohammed
January 14, 2015 at 9:24 am
it is not real
Anonymous
January 14, 2015 at 5:15 am
Wonderful observation
Anonymous
January 14, 2015 at 12:13 am
So,why are you still doing here? Get the hell your ass out of here . Mr smarty pant
yunuse
January 13, 2015 at 5:18 pm
betm qonjo eyta new pol
Anonymous
January 12, 2015 at 6:31 pm
You have to be 99× Dummer than jeaorge w bush to believe this fairytale
Anonymous
January 12, 2015 at 5:23 am
what are you saying bro, the source is the book.
king
January 11, 2015 at 4:33 pm
yes, no one cant jokes with God Messengers !!!!
nebey danel abera
January 11, 2015 at 2:22 pm
ene yalehut mengeste semayat new lemidegfugn hulu yegenetin kulf setalew
Anonymous
January 11, 2015 at 2:15 pm
kkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkk temechehegn ene ke geta gar hogne betafkut mesehaf enante lemin endezi tingebegebalachihu geta kenante gar yehun
Anonymous
January 11, 2015 at 1:53 pm
lol seol ayehuachew bil ayitatemletim nebera
Anonymous
January 11, 2015 at 10:16 am
aydebrhm
Tewahedo
January 11, 2015 at 9:43 am
የማቴዎስ ወንጌል። 7:16 | “ከፍሬያቸው ታውቌቸዋላችሁ”
ብሎ ጌታ ያስተማረው በመጨረሻው ዘመን ለሚነሱ ለንደዚህ አይነት የሃሰት ምስክሮችና የሃሰት ነቢያት ነው::
ማንም እንዳያስታጩ ተጠንቀቁ
Anonymous
January 11, 2015 at 8:22 am
Ye mesthafun cover esti bedenb eyut
You’ll get the answer of ur question
Yetegnaw ye haymanot mesthaf erkan betenesach set photo
yeteshefenew
U see its busnus erkan yetenesu
Hulet setoch beza lay setoch wendin lemashafed
Sikolachew yemiyaregut act
If u r intelligent u can judge this book in his cover
So people don’t be fool
Genet
January 10, 2015 at 10:36 pm
Beka Meles genet gebetoall kale genet lemegebat sewochin mgedelena masafen masare enjemeraa genet endengeba,kkkkkkkkkkk wey huger endhe yemerebat enjie.
Solomon
January 10, 2015 at 10:12 pm
Don’t be too concerned. After all this book will put to light that even the bible and Quran were books written by individuals, albeit smarter ones, to distract and herd the masses.
Solomon
January 10, 2015 at 10:09 pm
with so many pressing issues in this world, it’s ironic that all he saw was religious figures and pop stars in the “heavens”. I however applaud his entrepreneurship skills for capitalizing on the stupidity of the masses.
Anonymous
January 10, 2015 at 5:25 pm
atakabed yehulum haymanot tenektual
Anonymous
January 10, 2015 at 5:18 pm
Sorry to raise this foolish point as issue………..
Anonymous
January 10, 2015 at 5:06 pm
temechegn
Anonymous
January 10, 2015 at 3:06 pm
አንድ ነገር ልናገር?? ግን ለምን ለሀገራችን የሚጠቅም ነገር ላይ አትወዩም???
ሁላችሁም ያው ናችሁ ህዝብን ለማበጣበጥ ነው አላማዬ ብላችሁ የያዛችሁት ፀሃፊው የራሱን ሞኝነት ወይም ብልሃት ተጠቅሞ ህዝብን ለመበጥበጥ ሊሆን እንኩዋን ቢችል የፃፈው እኛ ነገሩን አጡፈን እሳት መለኮስ የለብንም አርቀን ማሰብ አለብን፡፡ ግን ተቃውሞ ያለው ተቃውሞውን ማሰቀመጥ ይችላል እንጂ ሌላ መጥፎ ሃሳብን መርዝ ነዳጂ ክርቢት በመጨመር ይህን አይነት ሃሳብ መቃዎም አይቻልም፡፡ ሁሉም ሃየማኖቱን እንጂ መከተል ያለበት ማንም ሆድ ሲብሰው ወይም መስራት ሲያቅተው ሰላምን በምድር ለማደፍረስ በፃፈ ቁጥር እኛ ወዳልተፈለገ ነገር መግባት የለብንም፡፡
እኛ ገና ብዙ የሃገር አደራ አለብን፡፡ ድህነት/በልቶ ለማደር ተቸግረን/ ሰላም አጥተን ያለን ሰዎች ይህን እነደከባድና አንገብጋቢ ነገር አይቶ ማውራት ማስዎራት ምን ዋጋ ይሰጣል???
መጀመሪያ ጠግባችሁ እደሩ እስኪ፡፡፡፡፡
ሁላችሁም ያው ናችሁ ህዝብን ለማበጣበጥ ነው አላማዬ ብላችሁ የያዛችሁት ፀሃፊው የራሱን ሞኝነት ወይም ብልሃት ተጠቅሞ ህዝብን ለመበጥበጥ ሊሆን እንኩዋን ቢችል የፃፈው እኛ ነገሩን አጡፈን እሳት መለኮስ የለብንም አርቀን ማሰብ አለብን፡፡ ግን ተቃውሞ ያለው ተቃውሞውን ማሰቀመጥ ይችላል እንጂ ሌላ መጥፎ ሃሳብን መርዝ ነዳጂ ክርቢት በመጨመር ይህን አይነት ሃሳብ መቃዎም አይቻልም፡፡ ሁሉም ሃየማኖቱን እንጂ መከተል ያለበት ማንም ሆድ ሲብሰው ወይም መስራት ሲያቅተው ሰላምን በምድር ለማደፍረስ በፃፈ ቁጥር እኛ ወዳልተፈለገ ነገር መግባት የለብንም፡፡
እኛ ገና ብዙ የሃገር አደራ አለብን፡፡ ድህነት/በልቶ ለማደር ተቸግረን/ ሰላም አጥተን ያለን ሰዎች ይህን እነደከባድና አንገብጋቢ ነገር አይቶ ማውራት ማስዎራት ምን ዋጋ ይሰጣል???
መጀመሪያ ጠግባችሁ እደሩ እስኪ፡፡፡፡፡
እኔም ለዚህ ለማይረባ ጉዳይ ላባከንኩት ጊዜ እፀፀታለሁ፡፡ ወደዬ ስራችሁ በሉ ይህ አየጠቅመንም፡፡ የሃይማኖት ተቆርቋሪ መሳዮች መሆናችሁም ይታዎቃል፡፡እኔም ለዚህ ለማይረባ ጉዳይ ላባከንኩት ጊዜ እፀፀታለሁ፡፡ ወደዬ ስራችሁ በሉ ይህ አየጠቅመንም፡፡ የሃይማኖት ተቆርቋሪ መሳዮች መሆናችሁም ይታዎቃል፡፡
መስፍን ነኝ
January 10, 2015 at 2:48 pm
መቼ ትመለሳለህ በሉለኝ እስቲ.ቂቂቂቂቂቂቂ
Anonymous
January 10, 2015 at 8:19 am
wow
fj
January 10, 2015 at 2:00 am
በጣም የገረመኝ ነገር ይህ ነብይ ነኝ ባይ ግለሰብ ላለመታሰር ወይም ላለ መጠየቅ ያደረገው አካሄድ ተመችቶኛል አቶ መለስ በገነት አየዋቸው ያለው
Anonymous
January 10, 2015 at 12:12 am
በዚህ የዋህ ህዝብ ይቀልዱበታል:: ዳኒኤል በተናገርከው ነገር አንድ ቀን መልስ ትሰጣለህ
Anonymous
January 9, 2015 at 9:25 pm
normally ayhu belo ytsafachew negroch tgebi yalhonu lihonu yechelalu. gn mnalbat muto yayew endih kehones? yaewen ewneta ksewu hasab gar endisemama madrg albet?- yhn sel gn hasabun eydgefku aydlem
Anonymous
January 9, 2015 at 9:03 pm
Gud bele gonder
abe abe
January 9, 2015 at 9:01 pm
Kezi lelas yelachehum
Anonymous
January 9, 2015 at 7:37 pm
zimita new melse
Anonymous
January 9, 2015 at 4:59 pm
enym lemut ena genten ayche lemta
lam ayehu besemay wetetuan yemalay
January 9, 2015 at 4:57 pm
Ere yemotut federal polisoch ye melakinet siltan tesetachew gehanemin eyetebeku new alalem?
Pingback: የሀይማኖት ፣ የሞራል ወይስ የማንነት ግጭት ፍለጋ ? | NETSAWUBET
Anonymous
January 9, 2015 at 1:03 pm
Abet wushet….wushet …wushet… E/her Yiker Yibeleh !!!!!!!!!!
teka seifu
January 9, 2015 at 11:58 am
betam yemiyaskeym sewu, rasun yebeka adrgo yemiyasb, achiberbari, kalu yfetsem zend endih aynet sewu endemimeta tetsfual entenkek
aytenew
January 9, 2015 at 11:19 am
Limatawi achiberbari leba
Anonymous
January 9, 2015 at 9:01 am
wey ethiopia yebelagnelesh endezih ayenet gize lay adereshign ene milew seweyew mogne new weyes ageru lay mogn bezetual. yihe stupid feterawen adenkeletalew
Anonymous
January 9, 2015 at 9:00 am
ምርጥ መላ ነው መለስን ገነት ማስቀመጡ ይህ ባይውን 350 ብር ሊሸጥ አይችልም ነበር
Anonymous
January 9, 2015 at 8:56 am
እእ
Anonymous
January 9, 2015 at 8:35 am
nebiy Daniel erswe gin yet neber yetewesedut.
genet weyes SYOL?
ERSWE slemilew kale yikrta eteykalehu.aygebawetmina.
Anonymous
January 9, 2015 at 12:07 am
ትልቅ ይ ሥራ ፈጠራ ይሉሃል እሄ ነው ሰውዬው ጤነኛ ነው ግን ?
Anonymous
January 8, 2015 at 10:23 pm
your kidding me right? wtf this just madness.. le asechekoye meremera wede Amanuel hospital yewesed.
Anonymous
January 8, 2015 at 10:10 pm
kkkkkkk
Anonymous
January 8, 2015 at 9:40 pm
stupid shier
Anonymous
January 8, 2015 at 8:00 pm
ayinefam ……….
peter
January 8, 2015 at 7:58 pm
yeah meles deserves to be in heaven and he deserves it
Anonymous
January 8, 2015 at 7:45 pm
sejmer yalm fesami altknawenm bahun sat ferd sayset esat ena genet ylm ena wendmahen erasun bayatalel teru new
Mohamed
January 8, 2015 at 7:13 pm
★ነብዩ መሀመድን የእሳት ወንዝ ውስጥ ተጥሎ አየሁ። Benebeyachen Qeld yelem ?
Anonymous
January 8, 2015 at 5:39 pm
I like this comment
Anonymous
January 8, 2015 at 5:31 pm
yemigerm haset
Anonymous
January 8, 2015 at 5:03 pm
Gid news gehan nachew bilma meder lay erasun gahenm yagenwe neber akem yelewin yenka enji yeah mafrya!!!!!!!!!!!
yonatan
January 8, 2015 at 4:57 pm
Ere pls ere endesew enasib
haha
January 8, 2015 at 4:43 pm
where is your source and please just don’t write up your thought to defame religion that you don’t believe. for me your writing sounds like made up by you . if not proof or mention your source.
Anonymous
January 8, 2015 at 4:36 pm
this is the biggest mistake in your life. you can not see the heaven life in your life, because you are not the perfect profit that is why you are going to the false direction our false missitioer
Anonymous
January 8, 2015 at 4:19 pm
ke politics lale maxat newu….
Anonymous
January 8, 2015 at 4:12 pm
meles zemedih nachew.? metsihafun yegezah sew kale esu mirt ebd new…………..
Anonymous
January 8, 2015 at 3:27 pm
Already protestants condumend his Wicked work!
Anonymous
January 8, 2015 at 3:16 pm
hy ppl we r diversified ppl and we r still live together for long time evry one respect each other ! but now this guy is trying to distract our culture of ones and he tries to develop the culture of terrerism , he his trying to insult the ppl who belive in islamic religion ! to tell u the truth right now am internet house and the owner of the house is muslim he he talks about this issue and they are become crazy !! so in general this guy has a mission to crate instability and he tries to develop religious conservatives ! one tng that he use to scape from this blind gvt he rise about meles +ly then no one is care about the other ! he use them !! so already the book is published but we punished him not to by the book !!!!
Anonymous
January 8, 2015 at 2:23 pm
Now I’m serious alsikim yihe ye mengist ej alebet
Anonymous
January 8, 2015 at 2:13 pm
Still eyesaku new yiheninim tiyake sichemir loooooooool
tinbit siwerd zaybew tekeyere ende fetari esun Bicha lemasamen new yihe hulu yasayew
Anonymous
January 8, 2015 at 2:12 pm
Hooo kejite weyese ebidte gudi eko nw
Anonymous
January 8, 2015 at 2:10 pm
i think he needs psychological treatment!!!!!!!!!!!
Anonymous
January 8, 2015 at 2:03 pm
Loooooooool I like this guy loooooooool I can’t stop loool my belly +!!!!! Ya Allah
Ke Ethiopia hizb alfo ye Ethiopia mengist chimir mashmwatecha aregachew
Melesin genet wust ayehut …….loooooooool
Man I can’t comment !
Bemejemeriya dereja liteyikew mifeligew ebakih nigeregn belut 5 ken yetegnabetin ye enkilf kinin
Enkilf embi silegn
2nd min aynet chat kimo new yihen hulu tinbit aimirow yamenechelet
leloch tiyakewoch alugn gin
Bemiktilew zur
Anonymous
January 8, 2015 at 1:53 pm
በእርግጠኝነት ይህ ሰው አብዷል .
Anonymous
January 8, 2015 at 1:36 pm
Malas ganti gabaa silalki
Now engi woyni kalit
Yeliki nabre eskawuna
Anonymous
January 8, 2015 at 1:15 pm
ኦሾ ልበልህ እንዲ? አልልህም::
Anonymous
January 8, 2015 at 1:14 pm
አንተስ በደና ጊዜ አብድሀል !!!
አማኑኤል ሆስፒታል ዘመድ ካለ ወረፋ ይያዝል
አንተ የሲኦል ቤት በር መዝጊያ!!!!!
Anonymous
January 8, 2015 at 1:02 pm
before you waste your money…..
Anonymous
January 8, 2015 at 12:40 pm
ሰው ውሻ ነከሰኝ ብሎ ቂም አይዝም፡፡ ባይሆን አንገቱን ወደ ፓስተር ይዞ ይሔዳል እንጂ!!!
Anonymous
January 8, 2015 at 12:34 pm
“እውነተኛው ዓለም ሲገለጥ” – ፩
“እውነተኛው ዓለም ሲገለጥ” የሚል መጽሐፍ፣ አንድ ሰው ጸድቆብኝ ማገላበጥ ይዣለሁ፡፡ ጸሓፊው “ነቢይ” ዳንኤል አበራ ይባላል፤ ነቢይነቱን እንዳንስተው በአማርኛም፣ በፈረንጅ አፍም፣ በኢሜይል አድራሻውም አስረግጦልናል፡፡ እኔ የደረሰኝ ራሱ ጸሓፊው ፈርሞ ለሌላ ሰው የሰጠው መጽሐፍ ነው፤ “ከነቢይ ዳንኤል አበራ” ብሎ ነው የፈረመው፡፡ ስልኮቹንም አስቀምጧል፡፡ ይህ ሰው ለአምስት ቀናት ወደ ሰማይ ተወስዶ “ተመለከትኩት” ስለሚለው ነገር ነው የጻፈው፡፡ የመጽሐፉ ገጽ 277 ሲሆን መሸጫው 350.00 ብር ነው፡
መጽሐፉ ሲጀምር ስለ አንድ ልሳን ይናገራል፡፡ እርሱ እንደሚለው “ይህ ልሳን ዓለም ሳይፈጠር ጀምሮ እስከ ዘላለም የነበረ” ነው፡፡ “ይህንን ልሳን በእምነት ሦስት ጊዜ የሚያነብ ሰው በሕይወቱ አዲስ ነገር ይሆንለታል፤ አዲስ ልሳን ይቀበላል፤ ጭንገፋ ከላዩ ላይ ይሰበራል፤ እስራቱ ይበጠሳል፤ ሸክሙም ይራገፋል፤ በሽታም አይሰለጥንበትም” ሲል ጌታ እንደነገረው ይጽፋል፡፡ ስለዚህ የእርሱን መጽሐፍ የሚያነብቡ ሰዎች “ለተከታታይ ሶስት ጊዜ በእምነትና በመንፈስ በመሆን ካነበበ በኋላ እርግማን፣ ጭንገፋ እና ድኽነት በሕይወቱ ላይ ለዘላል አይሆንም፡፡ ልሳኑ የመላእከት አይደለም፤ የቅዱሳንም ልሳን አይደለም፤ ከራሱ ከእግዚአብሔር የወጣ ፍጹም ሰማያዊ ንግግር” መሆኑን ያበስርና፣ ጌታ ልሳኑን በመጽሐፉ ገጽ 1 ላይ እንዲጽፈው እንደ ነገረው ገልጾ ገጽ vii ጀምሮ ገጽ viii ላይ ይጨርሰዋል – “ማኑስቴ አውዳሪያ ተምኒኪ” በማለት ነው ልሳኑ የሚጀምረው፡
ያየውን ራእይንም የማይቀበለው ሰው እንዳይኖር ጌታ “መልእክትህን የማይቀበል እኔን አይቀበልም” ብሎ ቃል ገብቶለታል (ገጽ 5)፡፡ መጽሐፉ ሲጨርስ በንስሓ ጸሎት ነው፤ ከዚያ የጌታ ማስጠንቀቂያ አለበት – ያው ስለ ራእዩ መሆኑ ነው፡፡ ጌታ እንዲህ ብሏል ነው የሚለን “ይህ መጽሐፍ ከመጽሐፍ ቅዱስ ቀጥሎ እጅግ ለፍጥረት ሁሉ አስፈላጊ ሆኖ ለዘላለም የሚኖር የትንቢት እና የራእይ መጽሐፍ መሆኑን አስታውቃችኋሁ፡፡ ማንም እዚህ መጽሐፍ ላይ መጨመርም ሆነ መቀነስ አይችልም፡፡ እነሆ እኔ በቶሎ እመጣለሁ” (ገጽ 279)፡
ጸሓፊው ቀዳማዊ ኀይለ ሥላሴን ሲኦል ውስጥ እንዳገኛቸው እና ዘንዶ በመቀመጫቸው ገብቶ በአፋቸው ሲወጣ ማየቱን ይነግረናል – “ኢትዮጵያዊው አፄ” በሚለው ንዑስ ርእሱ (ገጽ 85)፡፡ ፡፡ ሰይጣን ጃንሆይን “ምን ነካህ ሥዩመ እግዚአብሔር” እያለ ሙድ ሲይዝባቸው፣ ጃንሆይም፣ “አንተ ከይሲ አሳሳትከኝ” ሲሉት ነበር – “ነቢይ” ዳንኤል ሲያገኛቸው፡፡ በሌላ ስፍራ ደግሞ “ዓባይን ስለ ደፈረው” የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ይናገራል – “የቀድሞው የኢትዮጵያ መሪ” በሚል ርእስ ሥር፡፡ ይህን መሪ በልጅነቱ (መጽሐፉ “ይህ ልጅ” ነው የሚለው) በ1965 በአንዲት ልጅ ጋባዥነት ወደ ቤተ ክርስቲያን መምጣቱን፣ የዋህና ቅን መሆኑን፣ አማርኛ ለመልመድ ካለው ጉጉት የተነሣ ቤተ ክርስቲያን ማዘውተሩን፣ … ከዚያ ደግሞ ጌታን መቀበሉን ይናገራል፡፡ ከዚያ ፖለቲካ ማርኮት “ዘመኑን ሁሉ ፖለቲከኛ በመሆን አሳለፈ”፡፡ ከዚያ ስለ አሟሟቱ ይነግረናል – ጌታ የተከናወነውን ነገር “ላይቭ” ነው ያሳየው፡፡ ዓባይን እገነባለሁ በማለቱ ግብፆች አሜሪካ ስብሰባ ላይ በጨረር እንደገደሉት አገዳደሉን 3 ገጾችን መድቦ ያስረዳል፡፡ በጨረር እንደትመታው የተነገራት ሴት በስሕተት የጋናው መሪ ላይ ጨረሯን መትከሏን፣ በኋላ ግን በአስገዳዩ መሪነት እንደ ገና ጠቅላዩ ላይ ማነጣጠሯን፣ ጨረሩ የሚያስከትለው የገጽታ ለውጥ ጉዳዩን እንዳያስነቃ አንድ ጋዜጠኛ ጮኾ እንዲሰድባቸው ሲደረግ ማየቱን ይነግረናል – ነቢይ ዳንኤል አበራ፡፡ እናም ይህንን ጠቅላይ ሚኒስትር ያገኘው ገነት ውስጥ ነበር ልክ በሚሞትባት ቅጽበት ንስሓ ገብቶ ነበርና፡፡ ጌታ እንደ ተናገረው ከሆነ “የመጀመሪያው ገነት የገባ የኢትዮጵያ መሪ ሆኖ ነው እዚያ የተገኘው”፡፡ ጠቅላዩ ደግሞ ነቢዩን ወደ ቤተሰባቸው መላክ ፈልገዋል “የተውኩላችሁ ሀብትና ክብር ጠፊ ነው” በማለት ጌታን እንዲከተሉ እንዲከተሉ የሚያሳስብ የምክር ቃል፡፡ ጌታም ወደዚህ መሪ ዘወር ብለው “መልእክት ካለህ ይኸው ንገረው ያድርስልህ” በማለት ከሙታን ዓለም መልእከት ይዞ እንዲመጣ “ነቢይ” ዳንኤልን ፈቅዶለታል – በመስከረም 2007 የታተመው መጽሐፍ እንደሚነግረን (217-221)፡
በነገራችን ላይ የቀድሞው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ እና የካቶሊኩ ፖፕም የጃንሆይ ጎረቤት ናቸው – በሲኦል፡፡ የፓትርያርኩ መገኛ ከጃንሆይ “ጉድጓድ ዐለፍ” ብሎ ነው (ገጽ 86) [ምናልባት ሁለቱም ቅድስት ሥላሴ መቃብር ቦታ ስለ ተቀበሩ ይሆን?]፡፡ እኚህ ፓትርያርክ ጌታ ሲዖልን ለ“ነቢዩ” ለማስጎብኘት ወደዚያው ጎራ ብሎ ሲያዩት፣ “አንተም እዚህ መጣህ” ሲሉ ጠይቀዋል፤ ወይም ተደንቀዋል (ገጽ 86)፤ (ምን ማለት ይሆን!)“ነቢይ” ዳንኤል በራእይ በናይጄሪያ እንደተመለከተው ደግሞ ብዙ የክፋት አሠራር ሲኖር፣ በሲናጎግ ቤ/ክ መሪ ጎን [ቲ ቢ ጆሽዋ] ጎን ጌታ ቆሞ፣ ከዳንኤል አጠገብ ደግሞ ተቀምጦ ነበር፡፡ በዚያች ቤ/ክም ጌታ “በሙሉ ኀይሉ ይሠራ ነበር፡፡” ጠላት በዚያች ቤተ ክርስቲያን ሕንጻ ላይ ከባድ ፍላጻ ሲወረውር፣ ጌታ ከነበረበት መንኮራኩር የተተኮስ ጸረ ሚሳይል ቢያከሽፈውም ስብርባሪው በቤተ ክርስቲያኒቱ የጸሎት ክፍሎች ላይ ጉዳት ያደርሳል … (ገጽ 33-34)፡፡ እያለ …. እያለ … እያለ … መጽሐፉ ይቀጥላል፡፡
ውይ ረስቼው – “ነቢይ” ዳንኤል ይህን ራእይ እንደሚያይና መጽሐፉን እንደሚያሳትም በተደጋጋሚ በቄስ በሊና በኩል መልእከት መጥቶለት ነበር – “ለየት ያለና በዓለም ላይ አነጋጋሪ የሆነ መጽሐፍ” እንደሚጽፍ (ገጽ 1)፡፡
“እውነተኛው ዓለም ሲገለጥ” – ፪
“ምናልባት እመለስበት ይሆናል” ባልኩት መሠረት ተመልሻለሁ፡፡
“ነቢይ” ዳንኤል በሲዖል ያገኛቸው ሌሎች አበሾችም አሉ፡፡ ለምሳሌ፣ አንድ እግሩን የተቆረጠው ታዋቂ የአገራችን ዘፋኝ፡፡ ይህ የሙዚቃ ንጉሥ በሲኦልም “እግሩ እንደ ተቆረጠ ነው የሚሠቃየው፤ ምክንያቱም “በምድር ሳሉ አካለ ጎዶሎ የነበሩ ሰዎች በሲኦል ውስጥም አካለ ጎዶሎ ሆነው ነው የሚኖሩት”፡፡ ስለዚህ ይህ የአገራችን እውቅ ዳንኪረኛ “በቂጡ ሲንፏቀቅ እና አንዳንዴም የተቆረጠ እግሩን እያወራጨ በደረቱ ሲሳብ” ይታያል፡፡ “ምነው ከነሙሉ አካሌ በሞትኩ! ለምን እግሬን አስቆረጡኝ” በማለት “ማባሪያ በሌለው ጸጸት እርግማን” ያወርዳል (ገጽ 114)፡፡ ስለዚህ በሕክምና ሊረዳው እግሩን ያስቆረጠውን የአገራችንን ቁንጮ ሀብታም “አንተም አትቀራት ትመጣታለህ፤ አንተም እንደ እኔ ሆነህ ነው ተቆራርጠህ የምትመጣት” በማለት ክፉ ናፍቆቱን ይገልጣል፡፡ “ሲኦል ራሷ የዚህን ሰው መምጣት ናፍቃ መቅበጥበጥ” ጀምራለች፡፡ ይህ “አለ የተባለ ሀብታም” በምድር በዊልቸር ላይ ሆኖ ይታያል፡፡ “በዓለም ላይ ባለ የሕክምና ማዕከል ሁሉ እየዞረ ቢታከምም ፈጽሞ መዳን አልተቻለውም” (ገጽ 115)፡፡ ይህ ሰው አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ “ጥሩ ጥሩ ቦታዎችን ከመንግሥት በመውሰድ ሳያለማ፣ ይልቁንም ገንዘቡን በውጭ ባንኮች ነው የሚያስቀምጠው” በማለት ጌታ “በቁጣ እና በንዴት ተሞልቶ” ይመለከተዋል (እደግመዋለሁ – በንዴት)፡፡ ያኔ “ሰውዬው መንምኖ ልክ በእሳት እንደ ሟሸሸ ፌስታል ሆኖ … ዊልቸር ላይ ተቀምጦ ዝንቦች እና ትንኞች በአፉ እና በአፍንጫው ሲገቡና ሲወጡ” ያያል – “ነቢይ” ዳንኤል አበራ፡፡
“ነቢዩ” አባቱን ሲኦል አግኝቶ በስሜት ተገፋፍቶ “ከእሳቱ ሊያወጣው ተነሥቷል” ጌታ ከለከለው እንጂ (ገጽ 119)፡፡ አብሮት ሴት የደፈረውን ጓደኛውንም አግኝቷል (ገጽ 80-81)፡፡ የአስቆሮቱ ይሁዳም ሲኦል ነው – ጌታን የሸጠበትን ምክንያት ደግሞ ጌታ ለ“ነቢይ” ዳንኤል ነግሮታል፤ ሰይጣን “ለምን እርሱን ሸጠህ የወደፊት መኖሪያህን መሬት አትገዛም?” ብሎ ስላግባባው ነበር (ገጽ 117)፡፡ ሴተኛ አዳሪዎችም ቤታቸው ሲኦል ነው፡፡ ከሴተኛ አዳሪዎቹ መካከል ሁለቱ ቀልቤን ስበውታል፤ አንደኛዋ ኮሎምቢያዊት ናት – አራቴ አርግዛ አራቴም ያስወረደች፡፡ በቀን እስከ 80 ወንዶች “አብረዋት እንዲተኙ” ታደርግ የነበረ፡፡ ሌላኛዋ ደግሞ አበሻ ናት – በሰባተኛ፣ በቺቺኒያ፣ በካዛንቺስ ትሠራ የነበረች፡፡ በ14 ዓመቷ ጀምራ በ29 ዓመቷ በሰካራም እስክትገደል ድረስ በ15 ዓመት ውስጥ “ከ46 ሺህ የተለያዩ ወንዶች ጋር ዝሙት ፈጽማለች”፡፡ ይህች ሴት የሰባተኛ ሴቶች “ጉድ እስከሚሉ ድረስ ያለማቋረጥ ከ50 እስከ 70 ወንዶች ጋር በየቀኑ ትዳራ ነበር” (ገጽ 85-96)፡፡ ሁለቱም ሲኦል እየንጨረጨሩ ነው፡፡ ጌታ የሌሎችንም ሴቶች የምድር ኑሮ “ላይቭ” ሲያሳየው፣ “ነቢይ” ዳንኤል “ወገኖቼ ሴቶች በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ በውሸትም ቢሆን እንባቸውን ማፍሰስ እንደሚችሉ ለመገንዘብ ቻልኩኝ” በማለት የተማረውን ይናገራል (ገጽ 99)፡፡
በሲኦል ውስጥ እያንዳንዱ የእምነት ዐይነት በየራሱ ስም የእሳት ጉድጓድ” አለው (ገጽ 90)፡፡ የቡድሃ ተከታዮች፣ የእርሱ ጓዳ የሆነው ጉድጓድ ነው የሚገቡት፡፡ የእንትና፣ (የዚያ ስም አይጠሬው) ተከታዮችም የራሳቸው ቦታ አላቸው፡፡ አላህ ስለ ተባለው ስምም ጌታ ምስጢሩን ለ“ነቢይ” ዳንኤል ገልጦለታል፤ “አላህ ማለት በመሀመድ ዘመን በመካከለኛው ምሥራቅ የፀሓይና የጨረቃ አምላክ ነኝ ብሎ ይሠራበት የነበረ ስም ነው፡፡ ስለዚህ ተከታዮቼ ፈጽመው ይህንን ስም ለእግዚአብሔር መጠቀሚያነት እንዳይጠቀሙበት አስታውቃቸው፤ አስጠንቅቃቸው” ብሎታል (ገጽ 134)፡፡ (ዐረብኛ ተናጋሪ ክርስቲያኖች ምን እንደሚውጣቸው እንጃ!)የሲኦል ሥቃይ እውነት ነው፤ ምክንያቱም ጌታ ለ“ነቢዩ” ዳንኤል እንደ ገለጠለት፣ “ሰው በሥጋው ሲሞት ነፍሱ ተመሳሳይ የሆነ የማይሞት ሰማያዊ ሥጋ ዳግመኛ ትለብሳለች፡፡ ከዚያም እንደምታያቸው ያስባሉ፡፡ እንዲያውም ሁሉም የስሜት ሕዋሶቻቸው በዐሥር እጥፍ አድገው ነው የሚኖሩት፡፡ ይህንኑ በቃሌ ላይ ተመልከቱት ታገኙታላችሁ፡፡” (ገጽ 112)፡፡ በሲኦል ያየው ሥቃይ አሰቅቆት “ነቢይ” ዳንኤል “በምድር ብዙ ቴክኖሎጂ አለ፤ ምን አለ ይሄንን እኔ ያየሁትን ለሰው ሁሉ የማሳይበትንና ሰዎችን ሁሉ ከጥፋት የምመልስበትን ጥበብ ጌታ ቢሰጠኝ” እያለ ሲያስብ፣ ጌታ “ልጄ ይህን ሁሉ የተመለከቱ ሰይጣኖች እንደ ሰው ልጆች ምሕረት አግኝተው ቢሆን በቅጽበት ዓይን ነበር የሚመለሱት፡፡ ሰው ግን ተላላ ነው፤ ሞኝ ነው” ሲል ይመልስለታል (ገጽ 145-46)፡፡ (ስንት ሰይጣኖች ናቸው ያሉት?)
ሰይጣንና የክፋት ሰራዊቱ በምድር ብዙዎችን ለማሳት የሚሠሩትን ሥራ ሁሉ “ነቢይ” ዳንኤል ከጌታ ጋር ሆኖ አይቷል፡፡ የሰይጣን እቅዱ ብዙ ነው፡፡ ለምሳሌ “በአሜሪካውያኑና በአውሮፓውያኑ ትከሻ እስራኤልን በቴክኖሎጂ ጫፍ ማስቀመጥ አለብን” ሲል ያቅዳል (ገጽ 127)፡፡ ነገር ግን ሰይጣንና ሰራዊት በምድር ላይ እንዳሻቸው እንዳይፈነጩ ሁለት ነቢያት አስቸግረዋቸው ያያል፡፡ ሰይጣን እንደ ተናገረው ከሆነ እነዚህ ሁለት ነቢያት ትዳር እንኳን አይፈልጉም፡፡ የሚገርመው ጌታ ለ“ነቢይ” ዳንኤል እንደ ገለጠለት ከሆነ ከሁለቱ ሰዎች አንዱ ራሱ “ነቢይ” ዳንኤል ነው፡፡ ጌታም “ለዚህ ነው በምድርህ ኢትዮጵያ ለማንም ነቢይ እና ባለራእይ ተገልጬ በማላውቅበት መንገድ ለአንተ እየተገለጥኩልህ ያለሁት” በማለት ያስረዳዋል (ገጽ 124)፡፡
ሰይጣን ንግግሩ ሁሉ ክፉ ነው፡፡ ጌታና “ነቢይ” ዳንኤል ይንቀሳቀሱባት የነበረች መጓጓዣ “በሰይጣን ንግግር ተናድዳ … ንግግሩ እንዴት ይገማል!” በማለት “ጌታዬ ላጥፋውን? አለች በብስጭት”፡፡ ጌታ ግን “ተዪው ቀን ተቀጥሮለታል በማለት በንዴት ሰይጣንን ይመለከተው ጀመር” ይላል ይኸው መጽሐፍ (ገጽ 148)፡፡
በእርግጠኝነት መጽሐፉን እመለስበታለሁ፡፡
“እውነተኛው ዓለም ሲገለጥ” – ፫
መጽሐፉ ውስጥ ወሲብም ሆነ ልጅ መውለድ የኀጢአት ውጤት ተደርጎ በዚህ መልኩ ቀርቧል፤ “በአዳም ዘመን በኀጢአት ምክንያት ወደ ሰው ልጅ የመጣው ‘ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሏት’ የሚለው የአምላካችን የእግዚብሔር ትእዛዝ … ለዝሙት መናፍስት ውስብስብነት” በሰበብነት ተጠቅሷል (ገጽ 155-56)፡፡ የሰው ልጅ ሲፈጠር ለመውለድ አልነበረም፤ ሔዋን ስትፈጠር ለወሲብ አልነበረም፡፡ መውለድ የኀጢአት ውጤት ነው፤ መወለድ፣ መወለድ፣ እናትነት የኀጢአት ውጤት ነው – በ“ነቢይ” ዳንኤል ገለጻ መሠረት (ገጽ 157)፡፡
መጽሐፉ ውስጥ የአንዳንድ ግለሰቦች የሕይወት ታሪክ ተተንትኖ ቀርቧል፤ ለምሳሌ ከኤች አይ ቪ የተፈወሰና ለአገልገሎት የተጠራ ኢትዮጵያዊ ታሪክ፡፡ አንድ ቦታ ላይ ጌታ እንዲህ ይለዋል፤ “በአንተ ውስጥ ያለው ደሜ ነው፤ ማንም ሰው በእምነት ቢነካህ አንተም ደግሞ ሰዎችን ብትነካ ካሉባቸው ከማንኛውም ደዌ ነጻ መውጣት ይችላሉ” በማለት እጅግ የከበሩ መንፈሳዊ ማእረጎችን ካስያዘው በኋላ “የቃልኪዳን ቦታ ወደ ሆነችው ቤተልሄም ከተማ እስራኤል አገር ውስጥ በሚገኝ ከፍታ ቦታ ወስዶት ‘አንተም ላትተወኝ እኔም ላልተውህ እነዚህ ጠጠሮች ምስክሮች ናቸው’ በማለት 12 ጠጠሮችን ወደ ገደሉ እንዲወረውር” ያደርገዋል (ገጽ 193-94)፡፡ ይህ ሰው ብዙ ነገር ይገለጥለታል፤ ለምሳሌ፣ “መለስ ዜናዊ ከመሞቱ ከሁለት ዓመት በፊት ተገልጦለት ይጸልይ እና ያስጸልይ ነበር” (ገጽ 195)፡፡ በተጨማሪም፣ ይህ ሰው 15 ሚሊዮን የሚደርሱ የአንድ ሃይማኖት ተከታዮች በአክራሪ ቡድን ገፋፊነት አዲስ አበባ ገብተው የተለያዩ የመንግሥት ተቋማትን በቁጥጥራቸው ሥር ሊያውሉ ሲዘጋጁ ጌታ ገልጦለት “የአገሪቱን የጸጥታ እና የደህንነት ሚኒስትር በስልክ ካገኛቸው በኋላ ማንነቱን ሳይገልጥ መረጃውን ያስተላልፋል፡፡ በዚህ መሠረት መንግሥት ወደ ከተማዪቱ መግቢያ በሮችን ሁሉ ተቆጣጥሮ ተረፍን (ገጽ 195)፡፤
ሌላው አስገራሚ ነገር ስለ ገነት የቀረበው ትንተና ነው፡፡ ገነት አስፓልቱ ሳይቀር “እንደሚራመዱበት ሰዎች ፍላጎት የሚቀያየር ነበር” (ገጽ 209)፡፡ በምድር አካለ ጎዶሎ የነበሩ ሰዎች ሙሉ አካል ይኖራቸዋል (ገጽ 212)፡፡ በገነት የሚገኘው ሳር ተክል ሁሉ ራሱን የሚከረክምና የሚንከባከብ ነው (ገጽ 212፣ 225)፡፡ ሰዉ በመንግሥት ሰማያት በፈለገው የዕድሜ ደረጃ የመሆን መብት ነበረው፡፡ ለምሳሌ ገና በተወለዱ በቀናት ዕድሜ ያሉ ሕፃናት እዚህ ስፍራ ከመጡ በኋላ ሲፈልጉ ጎልማሳ፣ ሲፈልጉ አዛውንት፣ ወይንም ወጣት የመሆን መብት እንዳላቸው ተረዳሁ፡፡ እንዲሁም ሽማግሌ ሆነው የመጡ ሕፃን ወይም ወጣት የመሆን መብት ነበራቸው (ገጽ 212)፡፡
“ነቢይ” ዳንኤል በገነት ያያቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ቅዱሳን አሉ፡፡ ለምሳሌ አብርሃም “በመሰጠት”፣ ማርያም “በብዙ ደስታ በመንፈስ” ሲዘምሩ፣ ጳውሎስ፣ ሙሴና ኤልያስ “ዝማሬውን እየመሩ ያስዘምሩ ነበር” (ገጽ 222)፡፡ በዚያ የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋቾችም ነበሩ፤ ግማሹ ሲዘምር ሌላው ሙዚቃ ይጫወታል – የድምፅና የሙዚቃ መሣሪያው ውህደት የሚቀናጀው በጴጥሮስና በማርያም የጣት ምልክት ነበር (ገጽ 223)፡፡ ሌሎች ሰማዕታትም ነበሩ፡፡ ለምሳሌ ኦሮምኛና አማርኛ አቀላጥፋ የምትናገር ዴንማርካዊት፤ እንዲሁም “ማርያም አታማልድም” በማለቷ የተገደለች ቬትናማዊት መነኩሴ (ገጽ 227)፡፡ “አብዮቱ ይቅደም በሉ” ሲባሉ፣ “ኢየሱስ ይቅደም” በማለታቸው የተገደሉ ኢትዮጵያዊም በገነት ነበሩ፡፡ እሳቸው መልእክት ልከውልናል፤ “የምድራችሁ ዐፈር ደም አለበት፡፡ በእኛ ደም ነው ነጻነት የመጣው፡፡ እናም ስትራመዱ ቀስ በሉ” የሚል (ገጽ 227)፡፡
በገነት መንፈስ ቅዱስ የሰው ልጆች ልብስ ሆኖ አይቷል – “ነቢይ” ዳንኤል (ገጽ 235)፡፡ ቅዱሳኑን ሲመለከታቸውም ዕድሜያቸውን እንዲያውቅ አየሩ ላይ ዲጂታል በሚመስል ቁጥር ይጻፍለታል – የዕድሜአቸው ቁጥር በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ነበር (ገጽ 235)፡፡ ቢሆንም ግን በዚያ ትዝታ የሚባል ነገር የለም፡፡ ነገ የሚባል ነገርም የለም፡፡ የጊዜ አጭር ወይም የጊዜ ረጅም የለም (ገጽ 236)፡፡
በገነት ብዙ መኖሪያ ቤቶች እየተሠሩ ነው፡፡ ከመኖሪያ ቤቶቹም አንደኛውን አንድ መልአክ አስጎብኝቶታል፤ ለ“ነቢይ” ዳንኤል፡፡ “ቤቱ ጂ ፕላስ ዋን ሆኖ፣ ነገር ግን በሚኖርበት ሰው ፍላጎት መሠረት እስከ 500 ፎቅ ድረስ ሊደርስ እንዲችል” ተደርጎ የተሠራ ነው (ገጽ 232)፡፡ ነዋሪዎች “የቤታቸውን ቀለምና ዲዛይን በፈለጉት ዐይነት” ይቀያይራሉ (ገጽ 234)፡፡ ቤቶቹ ውስጥ “ፎቴዎች፣ ዘመናዊ ላይብራሪና ድሮወሮች፣ ሼልፎች ወዘተ ..” አሉ (ገጽ 233)፡፡ በዚያ ያሉ ቅዱሳን “ከእጃቸው በሚወጣ ጨረር መሳይ ነገር … ቁጭ ብለው … አየሩን እንደ መቅዘፍ እያሉ ትልልቅ ዕቃዎችን ሳይቀር” ያንቀሳቅሳሉ (ገጽ 233)፡፡ የሚያማምሩ ፎቆች በአየር ላይ ሳይቀር ይገነባሉ (ገጽ 234)፤ “አንዳንድ ቤቶች ያለ ምንም ድጋፍ በአየር ላይ እየተንሳፈፉ ነበር አገልግሎት የሚሰጡት (ገጽ 236)፡፡ ከተማዋ ገና እየተገነባች ነው፤ አላለቀችም (ገጽ 236)፡፡
በዚያ ስፍራ የመላክእት ካምፕም አለ፡፡ ሰይጣን አንዳንዴ ወደ መላእክት ካምፖች ተመላልሶ ይገባ ነበር፡፡ ግና የኢየሱስን ተከታዮች ለመክሰስ ያመጣውን ፋይል ጌታ ከእጁ ነጥቆ ሲያቃጥልበት፣ እንደ ከሰረ ነጋዴ ብቻውን እያወራ በአየሩ ላይ ይዋትትና ይዞር ነበር (ገጽ 248)፡፡ ቅዱሳን የጸሎት መልሳቸውን ይዘው የሚመጡ መላእክት እንዳያዩ እርኩሳን መላእክት በደመና ተከልለው እይታን ይጋርዳሉ (ገጽ 250)፡፡ መብረቅ የሚልኩት ደግሞ መላእከት ናቸው – ሰይጣንን ለመዋጋት፡፡ መላእክቱም የተሠሩት ከውሃና ከእሳት በመሆኑ ይህን ዐይነቱን ፍልሚያ ይመርጣሉ፡፡ ሰይጣን በየቁሳቁሱ እየተደበቀ ቅዱሳንን እንዳያጠቃ በዚህ መንገድ ይፋለሙታል (ገጽ 251)፡፡ ቅዱሳን እና ርኩሳና መላእክት ብዙ ጊዜ ይፋለማሉ፡፡ አንዳንዴ ርኩሳኑ መናፍስት በቅዱሳን መላእክት እየተጨፈጨፉ አመዳቸው አየሩን ይሞላዋል፡፡ አንዴ ደግሞ “ሰይጣን ኮተቱን ጥሎ ከሚካኤል ጋር ለመዋጋት አፈረ፡፡ ‘ለምን ይሆን?’ ብዬ ሳስብ የሰይጣን የቀኝ ዐይኑ ተጎልጉሎ በሚካኤል እጅ ተመለከትኩት፡፡ ዐይኑን በሰይፉ አውጥቶት ነበር በቅጽበት፡፡ ያኔ ታዲያ ወደ ሲኦል በመውረድ ሌላ ዐይን ለመግጠም የተለያዩ ዘዴዎችን ሲሞክር ተመለከትነው” – ይለናል “ነቢይ” ዳንኤል (ገጽ 252)፡፡
“ነቢይ” ዳንኤል ገሀነምንም አይቷል፡፡ “እሳቱ ፍጥረት ከተፈጠረበት ቀን ጀምሮ የሚንቀለቀል እሳት ነው” ጌታ እንዳለው፡፡ በሩ ላይ “የእሳቶች አባት” የሚል መግለጫ ተለጥፏል፡፡ የእሳቱን ጉልበት ለ“ነቢይ” ዳንኤል ለማሳየት “ጌታም አንዱን ጋላክሲ ሙሉ በእጆቹ ስቦ ለእሳቱ ሰጠው፡፡ እሳቱ ከዐይን በፈጠነ ሰከንዶች ጊዜ ውስጥ ሙሉ ጋላክሲውን አቃጥሎ ዐመዳቸውን በደቂቃ ውስጥ ሲበላ ተመለከትሁ፡፡ … በጌታ የተወረወረው ጋላክሲ እያንዳንዱ ከመሬት 10 ዕጥፍ የሚሆኑ 8 ፕላኔቶችን የያዘ ነበር” (ገጽ 254)፡፡ እሳቱን ያየችው መጓጓዣቸው (የብርሃን ሉል) እንኳ “አንተን የማያምን ሰው እንዴት ይኖራል? ሰው የሆንከው ለእነርሱ አይደል እንዴ? ጉድ ነው፤ ይሄንን ሁሉ ፍቅር ቸል የሚል ካለ” በማለት በሰው ልጆች ልብ ድንዳኔ ታዝናለች (ገጽ 255)፡፡
በሚቀጥሉት ጊዜአት ስለ ኢትዮጵያ የተነገሩትን ትንቢቶች እና የወደድኳቸውን እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንደሆኑ የማምናቸውን ሐሳቦች ለመግለጥ መመለሴ አይቀርም ፡፡
“እውነተኛው ዓለም ሲገለጥ” – ፬
ስለ ኢትዮጵያ
“በጌታ በተመረጡ ፓስተሮች እና ነቢያት፣ እንዲሁም አገልጋዮች በአንድ ታዋቂ ናይጄሪያዊ ፓስተር እየተመሩ ወደዚህ በረከት [የአፍሪካ በረከት] ሲታደሙ አየሁ፡፡ እነርሱ ብቻ አልነበሩም፤ የአፍሪካ መሪዎችም በኢትዮጵያዊው አባት እየተመሩ መጥተው በረከታቸውን ከእኚህ አባት እጅ በመረከብ ላይ ሳሉ ዙሪያቸውን የእግዚአብሔር መላእክት ቆመው ሥርዐቱን ሲያስተባብሩ ሳሉ ብዙ አጭበርባሪ እና ሐሰተኛ ፓስተሮች፣ ነቢያትና አገልጋዮች በጌታ ትእዛዝ በመላእክቱ በእሳት ታጥረው ወደ በረከቱ እንዳይገቡ ሲከለከሉ ተመለከትሁ” (ገጽ 69)፡፡
ጌታ እንደ ተናገረው (በዚህ መጽሐፍ)፣ የቅዱስ ያሬድ ዜማ በመንፈስ ቅዱስ የተሰጠ ነው (ገጽ 228)፤ ስለ ኦርቶዶክሳዊ አለባበስም ጌታ እንዲህ ይላል፤ “በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን … እህቶች በይበልጥ ትኩረት አድርገው ገላቸውን መሸፈን፣ ለሌላው ማሰብን፣ በሥጋው እኔን ማክበራቸውን፣ ወደ መቅደሴ ሲመጡ የሚለብሱትን አለባበስ እወደዋለሁ፡፡ በቤቴ ውስጥ በአክብሮት ለረጅም ሰዓት ቆመው ማምለካቸውን፣ በጾምና በጸሎት መትጋታቸውንም፣ እንዲሁም እንደ ማህተማቸው የመስቀሌን ምልክት ማድረጋቸውም ልክ ነው፡፡ ማማተባቸውንም አትንቀፉ፤ እነርሱን ነቅፋችሁ ብዙ ሕዝቦቹ በዐንገታቸውና በቀለበታቸው ባዕዳን ምልክቶችን ከሚያደርጉት የእነርሱ ይሻላል፡፡ ለመምህሮቻቸውም ያላቸው አክብሮት መልካም ነው፡፡ ብቻ አምልኳቸው ከልብና በቅንነት ይሁን እንጂ በእንደዚህ ዐይነት ሥርዐት ከዚህ ክፉ ዘመን መጠበቁ ትክክል ነው” (ገጽ 229)፡፡
በመጨረሻው ዘመን፣ “በእስራኤል ያለው የጽዮን ተራራ ከዓለም ተራሮች ሁሉ በላይ እጅግ ከፍ ብሎ” ይወጣል፡፡ “በተመሳሳይም በምሥራቅ አፍሪካዊቷ ኢትዮጵያ የሚገኘውም የራስ ዳሽን ተራራ ከእስራኤሉ ተራራ ቀጥሎ ከሌሎች ተራሮች ሁሉ ከፍ እያለ” ይሄዳል፡፡ “ከዚህ በኢትዮጵያ ካለው ተራራ ውጪ ያሉት የዓለም ተራሮች በሙሉ ለእስራኤሉ ተራራ” ይሰግዱለታል – “ነቢይ” ዳንኤል እንደ ተመለከተው፡፡ “በእስራኤሉ ተራራ ላይ … በምስጢር አጋንንታዊ የሆነ 666 ቁጥር ተጽፎበት የተሻሻለ የእስራኤል ባንዲራ” ሲሰቀልበት፣ “በኢትዮጵያ በሚገኘው የራስ ዳሽን ተራራ ላይ ደግሞ የመስቀል ምልክት ያለበት የኢትዮጵያ ባንዲራ ተሰቅሎበት” ነበር፡፡ “አንድ ግዙፍ እጅ ከሰማይ ተዘርግቶ ከእስራኤሉ ተራራ ይልቅ የኢትዮጵያን ራስ ራሸን ተራራ ወደ ላይ ከፍ ሲያደርገው አየሁ” ተብሏል፡፡ “የዓለም አገሮች ሁሉ ሀብት ተሰብስቦ ወደ እስራኤል እና ኢትዮጵያ ይመጣል” (ገጽ 259)፡፡
ነዳጅ በዓለም የአየር ንብረት ላይ በሚፈጥረው ጉዳት የተነሣ የተባበሩት መንግሥታት የነዳጅ ሽያጭን ያግዳል፤ አማራጭ የኀይል ምንጮች ይገኛሉ፡፡ የዐረብ አገራት ይደኸያሉ (ገጽ 260-61)፡፡ “እስራኤልም ባገኘችው ምቹ አጋጣሚ አማካኝነት የእስልምና ማእከል የሆነችውን የመካ መዲና ከተማን እና በውስጧ የአላህ ቤት ተብሎ የሚታመነውን ጥቁር ካባ በማጥፋት የሳኡዲ አረቢያ መንግሥት ከሃይማኖት ተጓዦች የሚያገኘውን ገቢ ታስቀራለች” (ገጽ 262)፡፡ በሸሪያ ሕግ የተሰላቹ “የአረብ አገራት ዜጎች የክርስትና አስተምህሮ በአገራቸው ያለ ገደብ እንዲስፋፋ” ዐመፅ የተቀላቀለበት ተደጋጋሚ ሰልፍ ያካሂዳሉ (ገጽ 262)፡፡ “የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከአፍሪካ አገራት በላይ ከፍ ብሎ ያድጋል” (ገጽ 263)፡፡ ዐረቦች በኢንቨስትመንትና በልማት ስም ወደ አፍሪካ ይሸሻሉ፡፡ የዐባይን መነሻ ለመቆጣጠር፣ … የኢኮኖሚና የፖለቲካ የበላይነት ለመያዝና እስላማዊ መንግሥት ለመመሥረት ባላቸው ፍላጎት ከ2020 በኋላ ዐረቦች በኢትዮጵያ ከፍተኛ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ያደርጋሉ (ገጽ 264)፡፡ ምዕራባውያንና እስራኤል ደግሞ ኒውክሊየርን ጨምሮ የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን በማስታጠቅ የኢትዮጵያን ሠራዊት ከዓለም ኀያላን ጋር ያስተካክሉታል (ገጽ 265)፡፡
ከዚያ በኋላ እንደገና ድኻ የሆኑ የአረብ አገራት ነዋሪዎች “ሥራ ፍለጋ እና ምግብ ለማግኘት የኢትዮጵያ ሴቶች እንዳደረጉት ስማቸውን እና ሃይማኖታቸውን እየቀየሩ ወደ ኢትዮጵያ ይሰደዳሉ (ገጽ 264)፡፡ ከ2014 ጀምሮ አሜሪካና ቻይና በሚያደርጉት ፉክክር የቴክኖሎጂ ሽግግር በኢትዮጵያ ይሆናል፡፡ የኢትዮጵያውያን ሃይማኖተኝነት ሃይማኖት አልባ ምድር የመመሥረትን የሰይጣን ዓላማ ያከሽፋል፡፡ ስለዚህ “ሰው ሁሉ ምድሪቱን ሲረግጥ ይፈወሳል” (ገጽ 268)፤ “የዚህችን ምድር ዐፈር የረገጠ ሰው ሁሉ ፈጽ ካለበት ከማናቸውም ዐይነት ችግር ነጻ ይወጣል”፤ ያሬዳዊ ዜማ የዓለም ክርስቲያኖች ዜማ ይሆናል (ገጽ 269)፡፡ አገሪቱ የኢኮኖሚም የመንፈሳዊም ማማ ትሆናለች (ገጽ 267)፡፡ በመጨረሻም የክርስትና ደሴትነቷ ይገለጣል (ገጽ 268)፡፡
“ተንኮልና ራስ ወዳድነት ከአበሻው ሕዝብ ላይ ይመታል፡፡” ኢትዮጵያና ኤርትራ “በመላቀስ እና በመነፋፈቅ ወደ አንድነት ያለ ማንም ግፊት ይመጣሉ፡፡ … በኤርትራ ያለው መንግሥት መሪ በቅርብ ዓመታት ውስጥ” ይሞታል፡፡ የንስሓ መንፈስ ይፈስሳል፡፡ ይህን የሚቃወም ፖለቲከኛን ጌታ “እስከ ዝርያው” ይቀጣዋል፡፡ “የአፍሪካ አገራት ከ2030 በኋላ ለኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ አገልግሎቶች አንድነትን ያጸድቃሉ” (ገጽ 268)፡፡
ኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ኡጋንዳ ነዳጅ ላኪዎች ይሆናሉ፡፡ “ኢትዮጵያም በዚሁ ዓመት መጀመሪያ ላይ በይፋ ከዓለም ነዳጅ ላኪ አገራት ተርታ ትሰለፋለች”፡፡ ማዕድን ለጉድ ይታፈሳል (ገጽ 271)፡፡ ኢትዮጵያ ነዳጅ የምታወጣው ነዳጅ ከዓለም ገበያ ከመታገዱ በፊት እንደ ሆነ መጽሐፉ ገልጾታል፡፡
የመጽሐፉን ጠንካራ ጎኖች እና ሽፋኑን ይዤ እከሰታለሁ፡፡
“እውነተኛው ዓለም ሲገለጥ” – ፭
1 – “ነቢይ” ዳንኤል ባያቸው ገነት እና መነግሥተ ሰማያት ውስጥ ከወንጌላውያን ክርስቲያኖች በተጨማሪ እግዚአብሔርን በእውነት የሚፈልጉ ኦርቶዶክሶችና ካቶሊኮችም አሉ – “ጥቂት ኦርቶዶክሶችና ካቶሊኮች” በሚል ርእስ ተገልጸዋል (ገጽ 228-30)፡፡ ሲዖልም ውስጥ ወንጌላውያን ክርስቲያኖች (ፓስተሮች እና ነቢያትን ጨምሮ) ይገኛሉ፡፡ ይህን ወድጄለታለሁ፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚያስተምረን የመዳን መንገድ የሆነ የሃይማኖት ቡድንን መቀላቀል ሳይሆን፣ የክርስቶስ ተከታይ መሆን ነው፡፡ እናም ክርስቶስን በእውነት የተከተሉ ኦርቶዶክሳውያንና ካቶሊካውያን ገነት መገኘታቸው፣ ክርስቶስን መከተል ያልቻሉ ወንጌላውያን ወራጅ ቀጠና ውስጥ መገኘታቸው አልገረመኝም፡፡
2 – “ነቢይ” ዳንኤል ገነትን፣ ሲኦልን፣ እና ገሀነምን አየሁ ብሏል፡፡ ወደ ገነት ወይም መንግሥተ ሰማይ መግቢያውን እና ከሲኦል እና ከገሃነም መውረጃውን ሰበብም በገልጽ አስቀምጧል፡፡ በ“ነቢይ” ዳንኤል አገላለጽ የድነት መንገድና ከኀጢአት መጽጃው መንገድ የኢየሱስ ሞት እና የከበረው ደሙ ነው ብቻ ነው፡፡ ይህ ተደጋግሞ ተገልጧል፡፡ ይህን ያመኑ ሲድኑ፣ የተሰጣቸው መልካም ዕድል ያልተጠቀሙቱ ተኮንነዋል፡፡ ይህንን ወድጄዋለሁ፡፡
3 – እስልምና ሃይማኖት ተገቢውንና ልከኛውን ቦታ አግኝቷል – ከነመሥራቹ (ገጽ 74-77)፡፡
4 – የድነት መንገድ ጥበቱ እና ሌሎቹ ሰፋፊ መንገዶች መጨረሻቸው አንድ መሆኑ በመሳጭ መንገድ ተተርኳል፡፡ ለምሳሌ፣ የተለያዩ ሰዎች በተለያየ መንገድ ሄደው መጨረሻ ላይ አንድ ቦታ ሲገናኙ የሚደነግጡት ድንጋጤ ያሳቅቃል፡፡ ጠባቡን የክርስትና መንገድ መርጠው ጥቂት ከሄዱ በኋላ መራመድ አቁመው አንዱ ቦታ ሲቸከሉ ዘመናቸው ዐልቆ “የሚወሰዱት” ሰዎች ሁኔታ ያሳዝናል፤ ያሳስባልም፡፡ በዚያው መንገድ ላይ ምግብ በቅርጫት በአናታቸው ተሸክመው የጠባቡን መንገድ ተጓዦች እየመገቡ የሚጓዙት ቁዱሳን ነገረ ሥራ እና ሊወድቁ ሲሉ ጌታ እንዴት እንደሚደግፋቸው ማንበብ ልብ ያሞቃል፡፡ በተለይ ይህ ታሪክ የጆን ቡንያንን “የመናኝ ጉዞ” መጽሐፍ ያስታውሳል (ገጽ 170-74፤ 177-79)፡፡
5 – የዘመናችንን ቤተ ክርስቲያን ሁኔታና አንዳንድ መሪዎችን የገመገመበት መንገድ እውነተኛ ሆኖ አግኝቼዋለሁ፡፡
ለምሳሌ ርኩሰት፣ ድንዛዜ እና የግል ጉዳይ ላይ ማተኮር፤ “ወዲያውም በምድር ያሉ የሰይጣን ወኪሎች አንዳንድ የእግዚአብሔር ታላላቅ ሰዎችን፣ ፓስተሮችን፣ ነቢትና እና አገልጋዮችን ውጊያቸውን አቁመው እርኩሰት እንዲሠሩ በመገፋፋት ሲያረክሷቸው ተመለከትኩ፡፡ ሌሎች ቅዱሳን ደግሞ በመታከት እና በድንዛዜ ሲመቱ አብዛኛዎቹ ወደ ግል ጉዳያቸው እንዲያተኩሩ ሲያደርጓቸው አየሁ” (ገጽ 65)፡፡
ሌሎች በጸሎት ባስለቀቁት ስፍራ ላይ ሌሎች እንዴት እንደሚፈነጩ፡፡ “ጌታም ‘እነዚህ ታላላቅ የጸሎት ሰዎች ባስለቀቁት ሰማይ ነው ብዙ ነቢያትና ፓስተሮች በየመድረኩ የሚፈነጩት’ ሲለኝ ደነገጥኩኝ፡፡ … ፤ ‘እነዚህ የተነሸነፉ እርኩሳን መናፍስት ሐሰተኛ ፓስተሮች፣ አገልጋዮች እና ነቢያት በስውር ውስኪ ሲጠጡ፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ከቅምጦቻቸው ጋር ሲዘሙቱ ተመልክተዋቸው ወደ እነርሱ በመግባት ብዙ አስጸያፊ ውሳኔዎችን ሲያስወስኗቸው አየሁ’” (ገጽ 67-68)፡፡
“ጌታም እንዲህ አለኝ፤ ‘በምድርህ ላሉ እና በዓለም ላይ እኔን አገለግላለሁ ለሚሉ ሁሉ ጻፍ፤ እንዲህም በላቸው፡፡ ሥራህን ዐውቃለሁ፤ ነገር ግን ቅና፤ ተመለስ፤ በትውከትህ የተጨማለቀ ምግብ ለመንጋዬ አትመግብ፡፡ ቤቴን ኑሮህን ማሻሻያ አደረግኸው፡፡ በቃሌ እና በስሜ ጠፊውን ብር መለመኛ አድርገህ፣ ያም ሳያንስ በአንተ ንዝህላልነት ሌባው እንደ ፈለገ ሲያተራምስ አይተህ እንዳላየህ ሆንህ፤ ከዚያም ዐልፈህ ቤቴ በአንተ ተንኮል የታጠረ የዘረኝነት እና የጎሳ አጥርን ሠርተህ እኔ የቀባኋቸውን ገፍተህ ለአንተ የሚመቹህን ሰብስበህ በቲፎዞ እያስጨበጨብክ ቤቴን የራስህ ንብረት አደረግህ፡፡ ነፍሴን የሰጠሁለትን የኪዳን ቤቴን እንደ ልብህ ሐሳብ ስትፋንንበት ዝም ያልኩህ አይምሰልህ’” (ገጽ 68)፡፡ ‘አስመሰሉ፤ ሸቀጡ፤ ገንዘብን ሃይማኖታቸው አደረጉ፡፡ ሁሉንም ነገር ከጥቅማቸው አንጻር ነበር የሚያዩት፡፡ አንዳንዶቹ በቤቴም ውስጥ ሳይቀር ተቀምጠው የሕዝቤን በረከት ሲመዘብሩ ኖሩ፡፡ ለሰይጣን በገንዘባቸው አገለገሉት እንጂ ልጆቼ ሲራቡ፣ ሲጠሙ፣ ሲታረዙ፣ አገልጋዮቼ ቤት አጥተው፣ መኖሪያ አጥተው ሲንከራተቱ እነርሱ ግን ፎቅ በፎቅ ላይ፣ ሀብት በሀብት ላይ እያከማቹ ዓለሙን አትርፈው ነፍሳቸውን ለሞት ሰጧት፤ ጣሏት፡፡ … በአፋቸው ብቻ የእኔ ናቸው፡፡ ልባቸው ግን ገንዘብን ነው የሚያመልከው፡፡’ (ገጽ 104)፡፡
‘ለአገልግሎታቸው ዋጋቸውን በገንዘብ ከየሰዉ ይቀበላሉ፡፡ በዓለም ካሉ አገሮች መረጃ እየተለዋወጡ አንዱ አንድ አገር ከሄደ፣ በጸጋ ሳይሆን በቲፎዞ ሌላ ጓደኛው ደግሞ እንዲሄድ ያመቻችለታል፡፡ … ስለዚህ ንቄአቸዋለሁ … በየፓስተሩ እንደ ወጡና ስማቸውን እንደ ሰቀሉት፣ ውርደታቸውም በፖስተሮች ይሰቀላል፡፡ … ያኔ ብዙዎች በእናንተ ላይ ሲነሡ እኔ ነኝ ድጋፍ ሆኜ ያሻገርኳችሁ፡፡ አሁን ደግሞ እናንተ ማኅበር ፈጥራችሁ እውነተኛውን እና ቅዱሱን ታሳድዳላችሁ፡፡ ወዮላችሁ የሐሰት ነቢያት ነን ባዮች ሸቃጮች ሆይ ራሳችሁን ስትሾሙ እና ክብሬን ስትሸፍኑ አይታወቃችሁም፡፡ … ሕዝቤ አንድ ላይ እየዘመረ ልቡ ግን እጅግ የተለያየ ነው፡፡ ፈጽሞ መቀባበል የለም፤ ሕዝቤ ፍቅርን ጥሏል፤ እኔ ከተለያየ ስፍራ አሰባስቤው ነገር ግን እርስ በራሱ ውስጡን ይገፋፋል፡፡ ሁሉም በዚህ ዘመን ‘እኔ እሻላለሁ’ ነው የሚለው፡፡ አገልጋይ ለአገልጋይ መቀባበል የለም፡፡ አገልጋይ ነኝ የሚል ብዙ ሰው ጊዜውን በተለያየ ቦታ በመዝናናት ነው የሚያሳልፈው፡፡ አንዱ ከአንዱ ሥር ቁጭ ብሎ ለመስማት ይከብደዋል፡፡ እኔነት በሕዝቤ መሐከል ነግሦ አለ፡፡’ (ገጽ 126)፡፡
ይህን ደግሞ የተናገረው ሰይጣን ነው፤ ዓላማውን ለተከታዮቹ ሲያብራራ፤ “ልክ እንደ ምዕራባውያኑ የተበከሉ ወንጌሎችን እንዲቀበሉ የቤተ ክርስቲያን መሪዎችን በሕዝቡ ፍላጎት ላይ የተመሠረቱ አስተምህሮዎችን እንዲያስተምሩ ማበረታታት፣ በሕዝቡ ተቀባይነት እንዲያገኙ ማድረግ፡፡ … ገንዘብ የሰው ልጅ ጌታ እንዲሆን ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ የፈለጉትን ቢያደርጉ ችግር እንደሌለው እንዲያስተምሩ ማድረግና ወደ አጠቃላይ ግባችን ሃይማኖት የለሽ ወደ ሆነ ማንነት እንዲመጡ ማብቃት” (ገጽ 149)፡፡
“ነቢይ” ዳንኤል ይቀጥላል፤ ስለ ፖርኖግራፊ ሱስ፡፡ “ወጣት ሴቶችና ወንዶች በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በተለያዩ አገልግሎቶች ውስጥ ያሉትን ሳይቀር በዚህኛው ሱስ ታስረውና ተተብትበው እመለከት ነበር፡፡ በኋላም ሥነ ልቦናቸው እጅግ የዘቀጠ ትውልድ ሆነው ነበር፡፡ … ያገቡ አገልጋዮች ጭምር እንደዚህ ዐይነቱን ኀጢአት የሚለማመዱት በድብቅ ነበር፡፡ ከፓስተሮች እስከ ተራው ሰው፣ ከመሃይም እስከ ተማረው ድረስ በዚሁ ፖርኖግራፊ ሱስ ተጠምደው እመለከት ነበር” (ገጽ 152)፡፡
ቀጣዩ ንግግር ደግሞ የጌታ ነው፤ “ብዙ በቤተ ክርስቲያን የነበሩ ዘማሪዎችና ሙዚቀኞች አብዛኞቹ በዓለም ዘፈን ተጠምደዋል፡፡ ብዙዎቹ ቤተ ክርስቲያን ያሉ ወጣቶች እራሳቸውን ለዝሙት በሚያነሣሣ አልባሳት ሸልመዋል፡፡ በየጎዳናው ብዙዎችን ያስታሉ፡፡ ያዘሙታሉ፤ ይዘሙታሉ፡፡ አንዲትን ልጅ ዐይቶ የተመኛት ከእርሷ ጋር በአካል ዝሙት ያደርጋል፡፡ ስለዚህ አንዳንዶቹ በቤቴ ውስጥ በእንደዚህ ዐይነት ከብዙዎቹ ጋር በቀን እየረከሱ ይውላሉ፤ አይፈሩም፤ ምክር አይሰሙም፡፡ ብዙዎቹ ይህን እያደረጉ ያገለግላሉ፤ መድረክ ላይ ይቆማሉ፡፡ አሁን እሽቅድምድሙ ማን የበለጠ ያስታል ነው፡፡ … በአንዲት ሴት አለባበስ ምክንያት ቀኑን ሙሉ 10 ሰዎች ቢስቱ እርሷም ከአሥሩም ጋር ዝሙት እንዳደረገች ይቆጠራል፡፡ … ሴቶች ልጆቼ እናንተ እራቁት ስለሄዳችሁ ለእናንተ ምን ይተርፍላችኋል?” (ገጽ 154)፡፡
የዘመኗ ቤተ ክርስቲያን ባለቤቶች ገንዘብ ወዳድነት ደግሞ ተደጋግሞ ተጠቅሷል፡፡ “የብሉይ ኪዳን የአስራት ሕግጋትን ለገንዘብ መሰብሰቢያ እየጠቀሱ እራስን ከመስጠት የሚጀምረውን የአዲስ ኪዳን ክርስትና ወደ ጎን በመተው ሕዝቡን በሕግ በማሰርና በመተብተብ ለሕዘቡ ኑሮና ሕይወት ግድ የሌላቸው መሪዎች ብዙ ናቸው፡፡ በዓለም ውስጥ ያሉ ችግረኞች እንኳን ሕዝቤን በስስታምነቱ እንዲያውቁት አድርገዋል፡፡ በዚህም ምክንያት ብዙ በማሕበራዊ አገልግሎት ሊድኑ የሚገባቸው ምንዱባን ተሰነካክለው ይቀራሉ፡፡ … ብዙ ሰዎች ባማረ ቤት ላይ ቤት ደራርበው ሲኖሩ፣ እኔ የፈጠርኳቸው ሰዎች በየሜዳው ወድቀው ተመልካች አጥተዋል፡፡ … ያደረጋትን ጥቂት መልካም ነገር ጥሩንባ እያስነፋ፤ በዙ ሐብትን ከሕዝብ ሲያፍስ እየኖረ፣ “እኔ ድኛለሁ” ሲል አያፍርም፡፡ እኔ ስለተጠራው ስሜ ስል፣ እኔን ተስፋ አድርጎ ስለመጣው ሕዝብ ስል፣ በጉባኤ በምሠራው ተአምር ማስታወቂያ እያስነገሩ፣ ከበሮ እያስመቱ በእኔ ስም በተሸፈነ እኔነታቸው እየተመኩ፣ ….፡፡ እኔ በከፈትኩላቸው በር አውሬው ገብቷል፡፡ አንዳንዶቹ ከአጋንንት የሆኑ ተአምራቶችን ሳይቀር እየተለማመዱ ነው” (ገጽ 162)፡፡ “ከእኔ ይልቅ ለስምምነታቸው፣ ለባህላቸውና ለክብራቸው ትልቁን ቦታ ይሰጣሉ፡፡ … እራሳቸው እንኳን ሊኖሩት የማይችሉትን ሕግ በሕዝቤ ላይ ይጭናሉ፡፡ … ድካማቸውን ደብቀው ሁልጊዜ የራሳቸውን ጽድቅ እና ታላቅነት፣ እንዲሁም ስላደረጉት ጠንካራ ነገር ብቻ እያወሩ ይኖራሉ፡፡ ይህን ተረት ተረታቸውን ሕዝቤን በጫንቃው ላይ ይጭኑበታል፡፡ በእምነት ወደሚገኝ መንፈስ ቅዱስ ድካሙን ወደሚያግዘው እንዳይደርስ ይከለክሉታል፡፡ ስለ ኀጢአትና ስለ መተላለፍ የሚደርስን ወቀሳ ሁሉ አግኝቶ ወደ ሕይወት የሚያደርሰውን መንገድ ይዘጉበታል” (ገጽ 164-65)፡፡
6 – መጽሐፉ ለድኾች የሰጠው ትኩረት ተገቢ ነው፡፡
“በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምንዱባኖች በሞሉባት አገር ቁጭ ብለው … እንደ ቤተ መንግሥተ የሆነ ቤት ባለቤት ናቸው፤ ቅንጡ የሆኑ መኪኖችን ይነዳሉ፤ … የግል ጠባቂ አላቸው፤ ነገር ግን እንዳየኸው ብዙዎች በየሰከንዱ ሲኦል ይነጉዳሉ፡፡ ለእነርሱ ከዚህ ይልቅ የባንክ ብራቸው ያስጨንቃቸዋል፡፡ ምዕመኖቼን እንኳን በፍቅር ቀርበው ለመሳም ይጸየፋሉ፡፡ በየቤተ ክርስቲያናቸው አጠገብ ብዙዎች በረሃብ፣ በበሽታ፣ ደራሽ አጥተው ይረግፋሉ፡፡ ታዲያ ለእነዚህ ማን ይድረስላቸው? ኧረ ማንን ልላክ? … ሌሎችን እንኳን ስለ ማካፈል ሊያስተምሩ ቀርቶ በየስማቸው ቤተ ክርስቲያን ከፍተው ያለ ማቋረጥ ይበዘብዙታል፡፡ የእኔ ሕዝብ ድኻ ይሁን እያልኩ አይደለም፡፡ ነገር ግን በመጠን መኖርን መማር አለባቸው፡፡ መሪዎችም እንደ ታማኝ የእኔ አምባሳደር፣ በእኔ ቦታ ተወክለው የችግረኞች መጠጊያ፣ የረሃብተኞች መጋቢ፣ ለሥራ አጦች ሥራ ፈጣሪ፣ ለስደተኞች ከለላ፣ ለኀጢአተኞች ምሕረት አድራጊ፣ የመማጸኛ ከተማ፣ የበሽተኞች አስታማሚ፣ የእስረኞች ተስፋ፣ የሰው ልጆች ችግር መፍትሔ እንድትሆኑና የሕይወት እንጀራ መጋቢና አብሳሪ፣ ዘር ቋንቋ ሳትለዩ ያለማዳላት እንደ ቃሌ የምትፈርዱ፣ ጧሪ የሌላቸውን የምታስጠጉ፣ መጠጊያ እንድትሆኑልኝ ነው ለሥራዬ የወከልኳችሁ፡፡ ይህንን ከሚያደርጉ ጋር ነው የእኔ ሕብረት” (ገጽ 163)፡፡
“በቤቴ ውስጥ በድፍረት ፍትሕ ይዛባል፤ ፍትሕ ይጎድላል፤ መጻተኛው ይገፋል፤ ድኾችን አግልለው በስማቸው ይነግዳሉ፤ መዝሙሬንና ቃሌን ባማሩ ቃላት እየከሸኑ ሳይኖሩበት እንደ ፈለጉ እየዘሞቱና በኀጢአት ተሞልተው ለገንዘብ ማግኛና ኑሮን ለመለወጫ ይጠቀሙበታል፡፡ በዓለም ዙሪያ በየማሳጅ ቤቱ የሚዘሙቱን አገልጋዮቼ ሆነዋል፡፡ በጋብቻ ላይ ቅምጥ አላቸው፡፡ በየመጽሔቶችና በቴሌቭዥን … ያልሠሩትን ሥራ፣ ያልሆኑትን ሆንን እያሉ፣ ገንዘብ እየከፈሉ ማስታወቂያ እያስነገሩ ሕዝቤን ይበዘበዛሉ፡፡ መማለጃ ጉቦን እየተቀበሉ በደላላ በግልጽ መድረክን ይቀባበላሉ፤ ይሞከሻሻሉ እንጂ የእውነት ምስክር ሆነው አይቆሙም፡፡ በዚህም ቤቴን የቅሚያና የዝርፊያ አድርገውታል፡፡ … ሥራችሁን ዐውቃለሁ፤ በላያችሁ የአሕዛብን ነገሥታት ልብ አስነሳለሁ፤ በግብር ያስጨንቋችኋል፡፡ እንደ ፈለጋችሁ ዐሥራቴንና በኩራቴን እንዲሁም የፍቅር ስጦታዬን በግል አካውታችሁ ከትታችሁ ብቻችሁን ፈላጭ ቆራጭ አትሆኑም፡፡ … የእኔ ሳይሆኑ የእናንተ ባሪያ አገልጋዮችን አትቀጥሩበትም …፡፡ … ሕዝቤንም እንዲህ በላቸው ግልጽ የገንዘብ አሰባሰብ መመሪያ የሌላቸውንና በገለልተኛ ኦዲተር የማይተዳደሩ አብያተ ክርስቲያናትን ከመርዳት እንዲቆጠቡ አሳስባቸው፡፡ አስራታችሁንና መባችሁን ለእነዚህ አብያተ ክርስቲያናት ከምታስገቡ ለተቸገሩ ሰዎች፣ ለድኾች፣ ለበሽተኞች ስጡ፡፡ …. ጥቅስ እየደረደሩ ለመዋጮና ለስጦታ የሚለፈልፉትን አትስሟቸው፡፡ … በግልጽ ድኾችን የማትረዳ፣ ለችግርተኞች ድጋፍ የማታደርግ ቤቴ ክርስቲያን መደገፍ እና መርዳት ሽፍታን እና ቀማኛን ከመደገፍ አይተናነስምና ሕዝቤ ይጠንቀቅ፡፡ የመንፈስ ፍሬ የማታፈራን ቤተ ክርስቲያን መደገፍ ጠንቋይ ቤትን ከማሠራት አይተናነስም፡፡ (ገጽ 168)፡፡
“‘ሕዝቤ ፍቅር በማጣት በጠላት እየተመታ ነው፡፡ እናንተም ለሰው ፊት ሳታደሉ ፍቅርን ለግሱ፡፡ … በሕዝቤ ፊት መሪ አድርጌ ብሾማችሁ እናንተ ግን ልባችሁ በጥበባችሁ ላይ ከወደቀ አዋርዳችኋለሁ፡፡ ባለ አደራዎች እንጂ ባለቤቶች አይደላችሁም፡፡’ (ገጽ 127፣)፡፡ ‘ዋናውን የክርስትና አንኳር ትምህርት ወደ ጎን ትቶ ጥቅስ እየቀመሩ ‘ትጥሳለህ፣ ትጠረምሳለህ፣ ትባረካለህ፣ ሀብታም ትሆናለህ’ እየተባለ የብሉይ ኪዳን ጥቅስ እየተጠቀሰ የሚወሻከተው ትምህርት ምድራዊ እንዲያውም አረማዊ ነው፡፡ እወቁት፤ ሐሰተኛ ሰባኪዎቻችሁ እያሳቷችሁ መጨረሻው ሲኦል ነው’ (ገጽ 245)፡፡ ‘ድንቅና ተአምራትን ለዝናቸውና ለገንዘብ ማሰባሰቢያ በማስታወቂያ እንደሚያስነግሩ እንደ ፈሪሳውያን ጽድቃቸውን ከሚያስደሰኩሩ እና ለራሳቸውና ለዘር ማንዘራቸው ብልጽግና ከሚሮጡ ከዘረኞችና ከራስ ወዳዶች ሕዝቤ ራሱን ይጠብቅ’ (ገጽ 247)፡፡ ‘ዐይኖቻችሁንና አጀንዳችሁን ምድራዊ ከማድረግ ተቆጠቡ፤ ምፅአቴን ስበኩ፤ አዳኝነቴን አውሩ’” (ገጽ 255)፡፡ ‘እኔን በግልጸ የማያሳዩ እጅግ ብዙ አገልጋዮችን ከመድረኮቼ የምጠርግበት ዓመታት ይሆናሉ’ (ገጽ 275)፡፡
በዚሁ ቢበቃንስ? (ቀጣዩ ሥራ መጽሐፉን ላዋሰኝ ሰው መመለስና “ነቢይ” ዳንኤልን ለማግኘት መሞከር ነው)፡፡
source from ምስባከ ጳውሎስ – Paul’s Pulpit fb page
Anonymous
January 8, 2015 at 12:28 pm
Hahahahahahahahhahaha
Yitbarek Bizunhe
January 8, 2015 at 11:59 am
now in ethiopia somany crazy ppl have imagine this person i think he say am teach ppl about jesus i think he teach about divill now may be he understand who with him God is allways wright he is not show him anything better when he dead 5 days he stay in Hell Better but now also for him the samething
Yitbarek Bizunhe
January 8, 2015 at 11:53 am
now in ethiopia somany crazy ppl have imagine this person i think he say am teach ppl about jesus i think he teach about divill now may be he understand who with him God is not all ways wright he is not show him anything better when he dead 5 days he stay in Hell Better but now also for him the samething
hailugosaye03@gmail.com
January 8, 2015 at 11:46 am
hahahahaha ……. ohhhhhhhhhhhhhhhhhhhhh reallyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyy
Anonymous
January 8, 2015 at 11:37 am
እናንተ የመንፈስ ድሆች ዝም ብላችሁ አትሳደቡ።
Anonymous
January 8, 2015 at 11:25 am
ሉተርን አላየከውም ወይ
Eliyas Negash
January 8, 2015 at 10:49 am
You are right
ማዘንግያ
January 8, 2015 at 10:43 am
ዘመነ ውሸት
መንግስት ይዋሻል
ህዝቡም ተከትሎታል።
elsa
January 8, 2015 at 9:58 am
P’s this ma needs chemotherapy I am not physician but
Anonymous
January 8, 2015 at 9:38 am
Ere shem new eferet yelm endi yet geba
Anonymous
January 8, 2015 at 9:35 am
it is better to respect each other and insulting to one other will not make sense ,on the other hand, people who are writing such type of book will mislead others and could be disastrous and need to be discouraged and crititisized.
genesha Mada
January 8, 2015 at 9:35 am
hashuu taas gees GAMOY!!!!!
Anonymous
January 8, 2015 at 9:33 am
bulls*#t tube
Daniel
January 8, 2015 at 9:31 am
This man has to be taken to the jail and justice has to be done before it is to late.
Anonymous
January 8, 2015 at 9:26 am
ahya belew
Anonymous
January 8, 2015 at 9:26 am
fuck youuuuuuuuuuuuuuuuu
Anonymous
January 8, 2015 at 9:17 am
ሲኦል ውስጥ ኣየህዋቸው ያልቸው ሰዎች ገነት ዉስጥ ኣየህዋቸው ቢል
ኮሜንታችን ምን ዪሆን ነበር? ልክ ውይም ልክ ኣይደለም ማለቴ ኣይደለም
ግን ኣንድ ሰው ሲሳሳት እውንት ከማስረዳት ፈንታ መሳደብ መምታተ መግደል
ኣንሁን ኣስተምሮ ጥሩ ሰው ማድረግ እየተቻለ።ኣማኝ ከሆን በየትኛቅዉም
ሃይማኖትም ቢሆን የተወገዘ ነው። እምነትህን ለሰደበብህ ስለሰደብክ
ወደ እግዚኣብሄር ወደ ኣላህ የቀርብክ መስሎህ እንደሆነ ተሳስተሃል
እንድያውም ርቀሃል።
ይገርማል
January 8, 2015 at 9:10 am
እራስህ ነው እንዴ የጻፍከው።
ed
January 8, 2015 at 9:00 am
Sewyew zim libal aygebam ..
Anonymous
January 8, 2015 at 8:59 am
Please care for others when you posted this like information, b/c Ethiopia is not country of uni religion, she is the holder of multi religion.
Anonymous
January 8, 2015 at 8:56 am
Let me show you a simple example from the information above. He said, he saw all Orthodox Christians burning in hell, Meles Zenaw was Orthodox Christian, so how come he is in heaven while he was an Orthodox?
Eliyas Negash
January 8, 2015 at 8:40 am
በውሸት ፈጠራ ወደ መካከለኛ ገቢነት?
በ5 ደቂቃ ይሄን ሁሉ ነገር ማየት ይቻላል? በ5 ደቂቃስ 279 ገጽ መጽሐፍ መፃፍ ይቻላል? ገነትና ገሃነም ያሉትን በአንድ ጊዜ ለማየት እንዴት ቻለ? ድንበር ናቸው እንዴ? ነው ወይንስ አልበረት አንስተይን ስለጊዜ አንፃራዊነት (Theory Of Relativity) የነገረን አሳስቶን ነው ማለት ነው?…
ጊዜው አጭበርባሪዎች በየትኛውም አቋራጭ መንገድ ሄደው የሚከብሩበትን መንገድ የሚያመቻቹበት ነው፡፡ “ሰው ገሃነም እንዳይገባ የሚፈልግ” ሰው ከሆነ 279 ገፅ መፅሐፍ እንዴት 350 ብር ሊሸጥ ይችላል? ወይም እንደለመደው ከውጭ እስፖንሰር ለምን አልጠየቀም? ለነገሩ ፈረንጅን በዚህ ሊያጃጅል አይችልም፡፡
ለማንኛውም ጠንቀቅ !
#UNIQUE
January 8, 2015 at 8:22 am
Maybe temesasilobik endayhon HELL and HEAVEN…..I am sure MELES KALE EZA SEOL NEEW ….lol
Ejigu
January 8, 2015 at 8:11 am
ሀገራችን ዉስጥ ምክኒያታዊ አስተሳሰብ አልጎበትም እንጅ የሀብት እና ማዕድን ደህነት እስከዚያም አይደለም!!
Anonymous
January 8, 2015 at 8:06 am
big man
Anonymous
January 8, 2015 at 8:05 am
አይ ድድብና
Anonymous
January 8, 2015 at 8:01 am
ዳንኤል አበራ ማነው?
ትውልዱ እድገቱ?
የትምህርት ይዞታው?
ቤተሰብ፣ሚስት ልጆች አሉት?
አሁን የት ነው ያለው ?
የእፉኝት ልጅ ሁላ!!!!!
Anonymous
January 8, 2015 at 7:51 am
who knows, that is up to God.
Anonymous
January 8, 2015 at 7:48 am
ሲኦል bcha new ende yegebognew
king
January 8, 2015 at 7:47 am
yes ur right im a Christian orthodox but
no one cant joke in others religion
turu sew
January 8, 2015 at 7:47 am
Ye nuro wudnet chinklatu lay woto sianawzew min yadrg endezih weyane yalhedebetn menged felgo meneged newu enji….feterawn adnkialehu gobez newu. Gena bizu ysemal endme le weyanie ena teketay
Jbochu….
Anonymous
January 8, 2015 at 7:42 am
በጣም የሚገርም ፈጠራ ነው ኪስ ከመግባት የሚለየው እራሱ ባለቤቱ በፍቃደኝነት ከኪሱ እንዲያወጣ ማድረጉ ነው ።
Anonymous
January 8, 2015 at 7:39 am
#ቴዎድሮስ ተ/አረጋይ አንተ ግማታም ትግሬ!!! አንተ የማንነት ችግር ያለብህ ችጋራም ፂላ 1 ቀን ፍርድህን ታገኛለህ፡፡
Anonymous
January 8, 2015 at 7:33 am
አቡነ ጳውሎስን ጨምሮ የኦርቶዶክስና ካቶሊክ ጳጳሳት ከነአማኞቻቸው በእሳት ጉድጓድ እየተቃጠሉ በእሳት ጉድጓድ ተጥለው እየተቃጠሉ ሲሰቃዩ አይቻለሁ ።
Anonymous
January 8, 2015 at 7:32 am
isliminna aimiron masaman bemichilu quranawiina hadiawii lojic yemimera aimiro lalew yemigaba neger new inji betera hilm,kisheti,tilacha,daydreaming ….. ina yemesaselut yemifeta aidelem.yihe sew tinish yemanfesawinet lib binoorow indezih ballefelefe neber. min inawkalen bel tebilom yihonal. balabetuan yetemamenech beg…………….indemibalew.
Anonymous
January 8, 2015 at 7:30 am
እዉነት ሊሆን ይችላል
Anonymous
January 8, 2015 at 7:29 am
ማን ያዉቃል? እዉነት ሊሆን ይችላል
Anonymous
January 8, 2015 at 7:26 am
l merch ymetal zendiro woyis alnerwum
Anonymous
January 8, 2015 at 7:23 am
ትክክል ሊሆን ይችላልና ብዙ አትበዱ፡፡
Anonymous
January 8, 2015 at 7:21 am
not only muslims bro
Anonymous
January 8, 2015 at 7:15 am
ye hee weshaa yaweshaa leje
Anonymous
January 8, 2015 at 7:12 am
“የቀድሞው የሀገራችን መሪ (አቶ መለስ ዜናዊን ማለቱ ነው) በገነት እንዳገኛቸውና አየሱስ ክርስቶስ የመጀመሪያው ገነት የገባ መሪ መሆናቸውን እንደነገረው ከብዙ ሀተታዎች ጋር ጽፏል ።” በጣም ትልቅ ነጥብ! እንደልቤ የተባለለት ዳዊት ገሀነብ ገብቶዋል ማለት ነው ወይስ ዳዊት መሪ አልነበረም! ይችህ ሃሳብ በመጽሀፉ ሁለተኛ እትም ላይ ብቸኛው አፍሪካዊ መሪ አልያም ብቸኛው የኢትዮጽያ መሪ ተብሎ ይስተካከል ይሆናል!
Aze
January 8, 2015 at 7:11 am
the confused people confused us!
Anonymous
January 8, 2015 at 7:10 am
So pm melse le election yememeta yemselhale
Anonymous
January 8, 2015 at 7:09 am
melesin genet yayew yalemekeses mebt lemawoj feligo yihon?…. enkuan ayehew ahun bekelalu meret timeraeh…….
eliyas mengistu
January 8, 2015 at 7:03 am
betam tiru
Anonymous
January 8, 2015 at 6:59 am
ere min ayinetu dedeb new bakachu hizbun min bilo biyasib newgn ehe tikikilegnaw setan mehon alebet
Anonymous
January 8, 2015 at 6:43 am
Kimmo new enda yetsafew.
Anonymous
January 8, 2015 at 6:41 am
what is the position of Meles there in heaven!KKKKKKKKKKKKKKKKKKKKKKKKKKKK
azeb
January 8, 2015 at 6:40 am
Yyihen sew hig benor behig meteyek yigebal neger gin hig hagerachin wusit siletefa lelayignaw menigist asalifen mesitet new
ermais gizaw
January 8, 2015 at 6:33 am
i think he is coming to sell his book kkkkkkkkkkkkkkkkkkkkk
Rita
January 8, 2015 at 6:32 am
Kkkkkkkkkkkkkkkkkkkkkk yemgemraw genet yegba meri lalas yelewm
Anonymous
January 8, 2015 at 6:32 am
no idea
kasa
January 8, 2015 at 6:28 am
what a shame
Sammy Hailu
January 8, 2015 at 6:27 am
Ho bel Muslims. ……yihe sew meweged alebet
as soon as possible. ……no time to waste
Anonymous
January 8, 2015 at 6:27 am
ጊዜህን ጠብቅ አንተም ተራህ ሲደርስ አንገትህን በእጅህ ይዘህ ትዞራለህ ፓሪስን አስታውስ ፡፡
Anonymous
January 8, 2015 at 6:26 am
Some one need to kill this shit…………
Anonymous
January 8, 2015 at 6:24 am
alahu akber yih sew rasu new fird bet mekreb yalebet jezba new !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
Anonymous
January 8, 2015 at 6:23 am
…… Meskerem ayteba alu
Anonymous
January 8, 2015 at 6:21 am
When the mind remains empty for a long time, it fills itself with such kind of trash things!!!
wey sew
January 8, 2015 at 6:20 am
hahahahaha ……. ohhhhhhhhhhhhhhhhhhhhh reallyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyyy
Anonymous
January 8, 2015 at 6:11 am
kkkkkkkkkkkk amel new drom ke protestant men yetebekal tenshe koyitewu amelak nen endemilu ateterateru
Anonymous
January 8, 2015 at 6:10 am
”Gud bel Gondar!!!”
jhon
January 8, 2015 at 6:09 am
is he kidding ha ha ha ha…………….
Anonymous
January 8, 2015 at 6:08 am
is he kidding ha ha ha ha…………….
Anonymous
January 8, 2015 at 6:01 am
dro keprositant mnm altebkm mechereshaw indih new
Anonymous
January 8, 2015 at 5:52 am
What does it mean?
Anonymous
January 8, 2015 at 5:51 am
yasaferale, egizeabeher yekere yebelewe
Anonymous
January 8, 2015 at 5:38 am
god god god god god god god