Posted: by [226f839e]Who is this(2012-11-29 14:34)
U dum ppl even if nardos doesn't wanna continue u should have let us know like she is died or left the country, intead of changing someone else. my mind couldn't accept the new nardos
Posted: by [68d788cf]Who is this(2012-11-28 18:29)
The commenter below [0f48c2d6]. you just showed that you're retarded. yemejemriyawa actress rasuan kezi film lay aglila or something lihone yichlal. so they replaced her with another actress. they have no option. but people like you don't understand this and open their big ass mouth instead. Indeed you're Retard
Posted: by [c7afbdb7]Who is this(2012-11-28 18:25)
where is old nardos? my mind coundnt accept the new nardos. this is really disrespect to the audience and ethiopian people when they quit in long dramas like this
Posted: by [3eeea62e]Who is this(2012-11-28 14:31)
this drama is getting to confuse where is old Nardos? Mahlu anbesa berchi!!!!!Ato mesfin men nekah? lejihn lemot asalefeh eyesexehw new eko...Oh i dont want Bruke to die....I like Liya( Shewit)....
akerareb zero ena ewch ager llylenew mayet anchelem esque bedenb asegajut ebacaschu ok
ቅዱስ ጳውሎስ “አሰምእ ለከ በቅድመ እግዚአብሔር ወኢየሱስ ክርስቶስ ወመላእክትሁ ኅሩያን ከመ ትዕቀብ ዘንተ እንዘ ኢታደሉ። ወኢታጽድቆ ለሰብዕ ቅድመ ፍትሕ። ወኢትግበር ምንተኒ በአድልዎ። ወኢትሳተፍ በኃጢአተ ባእድ ወአንጽህ ርእሰከ ፩ኛ ጢሞ ፭፡፳፩) ማለትም፦ “የህሊናህን ፍርድ በማዛባት ለሰው አዳልተህ ከተሳሳተው ሰው ጋራ እንዳትወግን፤ የተሳሳተውን ሰው በመሸፈን እንዳትጋርድ። ይህን በማድረግም የበደል ተሳታፊ እንዳትሆን በእግዚአብሄርና በመልእክተኞቹ ታዛቢነት ፊት በአጽንኦተ ነገር አረጋግጨ እነግርሀለሁ” ያለውንና ፍትሀ ነገስትም “እመቦ ዘይተሉ ኖላዌ እኩየ ሞቱ ክሱት በቅድሜሁ”(ፍ. አ ፭፡ቁ ፻፵፱) ማለትም፦ “መሪው የተሳሳተ መሆኑን እያወቀ፤ ሳይቃወም ዝም የሚል ክርስቲያን እንደ ነፍሰ ገዳዩ እንደ ቃኤል ወንድሙን በሞት ለመሸኘትና ራሱንም ኮበላይና ተቅበዝባዥ ለማድረግ የወሰነ ኃጢአተኛ ሰው ነው”ብሎ ያስቀመጠውን በማስታወስ በቅርቡ በሀገር አቀፍ ደረጃ በምናደርገው የሚሊዮኖች ሰላማዊ ሰልፍ(March of Millions ) ከኛ ጋር በመታደም ከጭቁኖች ጎን ከጨቋኞችና ጭቆና አንጻር መቆማችሁን በተግባር እንድታረጋግጡ ወገናዊ ጥሪያችንን በአክብሮት እናስተላልፋለን!!!
ሙስሊም አምሐራዎች
ከቤተ-አምሐራ
ደሴ